tgoop.com/atc_news/24711
Create:
Last Update:
Last Update:
#share
በዛሬው ዕለት የመውጫ ፈተና የተፈተናቹህ የኤሌክትሪካል እና ኮምፒውተር ኢንጂነሪንግ ተመራቂ ተማሪዎች የዛሬው ፈተና ተሰርዞ ነገ በድጋሚ በሀገር አቀፍ ደረጃ እንደምትፈተኑ ተረጋግጧል‼️
ስለሆነም የትምህርት መስኩ ተፈታኞች ዝግጅት ታደርጉ ዘንድ እናሳስባለን።
Today afternoon exit-exam is(electrical and computer engineering )cancelled in #national level. So please prepare your self according to the above schedule and program.
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news
BY ATC NEWS
Share with your friend now:
tgoop.com/atc_news/24711