#ExitExam
ላለፉት ስድስት ቀናት ሲሰጥ የቆየው ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ዛሬ ይጠናቀቃል፡፡
ለሁሉም የቅድመ ምረቃ ዕጩ ተመራቂዎች በኦንላይን የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና ለመውሰድ 178,000 ተማሪዎች መመዝገባቸውን ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወሳል፡፡
በዛሬው ዕለት የጤና ትምህርት መስክ ፈተናዎች ከ30 ሺህ ለሚበልጡ ተፈታኞች በመሰጠት ላይ ይገኛሉ፡፡
ምስል፡ ራያ ዩንቨርሲቲ
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news/
ላለፉት ስድስት ቀናት ሲሰጥ የቆየው ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ዛሬ ይጠናቀቃል፡፡
ለሁሉም የቅድመ ምረቃ ዕጩ ተመራቂዎች በኦንላይን የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና ለመውሰድ 178,000 ተማሪዎች መመዝገባቸውን ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወሳል፡፡
በዛሬው ዕለት የጤና ትምህርት መስክ ፈተናዎች ከ30 ሺህ ለሚበልጡ ተፈታኞች በመሰጠት ላይ ይገኛሉ፡፡
ምስል፡ ራያ ዩንቨርሲቲ
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news/
tgoop.com/atc_news/24734
Create:
Last Update:
Last Update:
#ExitExam
ላለፉት ስድስት ቀናት ሲሰጥ የቆየው ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ዛሬ ይጠናቀቃል፡፡
ለሁሉም የቅድመ ምረቃ ዕጩ ተመራቂዎች በኦንላይን የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና ለመውሰድ 178,000 ተማሪዎች መመዝገባቸውን ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወሳል፡፡
በዛሬው ዕለት የጤና ትምህርት መስክ ፈተናዎች ከ30 ሺህ ለሚበልጡ ተፈታኞች በመሰጠት ላይ ይገኛሉ፡፡
ምስል፡ ራያ ዩንቨርሲቲ
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news/
ላለፉት ስድስት ቀናት ሲሰጥ የቆየው ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ዛሬ ይጠናቀቃል፡፡
ለሁሉም የቅድመ ምረቃ ዕጩ ተመራቂዎች በኦንላይን የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና ለመውሰድ 178,000 ተማሪዎች መመዝገባቸውን ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወሳል፡፡
በዛሬው ዕለት የጤና ትምህርት መስክ ፈተናዎች ከ30 ሺህ ለሚበልጡ ተፈታኞች በመሰጠት ላይ ይገኛሉ፡፡
ምስል፡ ራያ ዩንቨርሲቲ
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news/
BY ATC NEWS
Share with your friend now:
tgoop.com/atc_news/24734