tgoop.com/atc_news/24735
Create:
Last Update:
Last Update:
#AMU
ለአርባምንጭ ዩንቨርሲቲ መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ
በሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና እንዲሁም ከዩንቨርሲቲያችን የ2016 የትምህርት ዘመን ምረቃ ጋር በተያያዘ ከተመራቂ ተማሪዎች ውጭ ያላቹህ ተማሪዎች በሙሉ እስከ ሰኔ 25/2016 ዓ.ም. ድረስ ባለው ጊዜ ክሊራንስ በማጠናቀቅ ወደ ቤተሰቦቻቹህ እንድትሄዱ እያሳሰብን የ2017 የትምህርት ዘመን መግቢያ ቀንን በተመለከተ በቅርብ ቀን በሚድያ የምናሳውቅ መሆኑን እናሳውቃለን።
[የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሪጂስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት]
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news
BY ATC NEWS
Share with your friend now:
tgoop.com/atc_news/24735