ATC_NEWS Telegram 24735
#AMU

ለአርባምንጭ ዩንቨርሲቲ መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ

በሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና እንዲሁም ከዩንቨርሲቲያችን የ2016 የትምህርት ዘመን ምረቃ ጋር በተያያዘ ከተመራቂ ተማሪዎች ውጭ ያላቹህ ተማሪዎች በሙሉ እስከ ሰኔ 25/2016 ዓ.ም. ድረስ ባለው ጊዜ ክሊራንስ በማጠናቀቅ ወደ ቤተሰቦቻቹህ እንድትሄዱ እያሳሰብን የ2017 የትምህርት ዘመን መግቢያ ቀንን በተመለከተ በቅርብ ቀን በሚድያ የምናሳውቅ መሆኑን እናሳውቃለን።

[የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሪጂስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት]

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news



tgoop.com/atc_news/24735
Create:
Last Update:

#AMU

ለአርባምንጭ ዩንቨርሲቲ መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ

በሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና እንዲሁም ከዩንቨርሲቲያችን የ2016 የትምህርት ዘመን ምረቃ ጋር በተያያዘ ከተመራቂ ተማሪዎች ውጭ ያላቹህ ተማሪዎች በሙሉ እስከ ሰኔ 25/2016 ዓ.ም. ድረስ ባለው ጊዜ ክሊራንስ በማጠናቀቅ ወደ ቤተሰቦቻቹህ እንድትሄዱ እያሳሰብን የ2017 የትምህርት ዘመን መግቢያ ቀንን በተመለከተ በቅርብ ቀን በሚድያ የምናሳውቅ መሆኑን እናሳውቃለን።

[የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ሪጂስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት]

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news

BY ATC NEWS




Share with your friend now:
tgoop.com/atc_news/24735

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

A new window will come up. Enter your channel name and bio. (See the character limits above.) Click “Create.” The Standard Channel As five out of seven counts were serious, Hui sentenced Ng to six years and six months in jail. Each account can create up to 10 public channels Administrators
from us


Telegram ATC NEWS
FROM American