ATC_NEWS Telegram 24742
ከመውጫ ፈተናው ጋር በተያያዘ በርካታ ቅሬታዎች እየቀረቡ ይገኛል።

እንድንዘጋጅበት ከተነገርን ይዘት እና በትምህርት ሚኒስቴር ከቀረበው ብሉ ፕሪንት ጋር የሚገናኝ አይደለም ብለው ቅሬታ ካቀረቡት መካከል፦

👉 የማኔጅመንት
👉 የማርኬቲንግ ማኔጅመንት
👉 የሀይድሮሊክና ውሃ ሃብት
👉 የቬተርነሪ ሜድስን
👉 የኸልዝ ኢንፎርማቲክስ ይጠቀሳሉ።

ከዚህም ባለፈ ፥ " የተሰጠን ሰዓት በቂ አልነበረም ፣ፈተና ዘግይቶ የመጀመር፣ ለፈተናው በቂ ሰዓት አለመመደብ ችግር ነበር " የሚል ቅሬታ ያቀረቡም አሉ።

ምንም እንኳን በርካታ ተማሪዎች ቅሬታቸውን በተለያዩ መንገዶች ያሰሙ ቢሆንም ትምህርት ሚኒስቴር ግን አንድም ቅሬታ አልደረሰኝም ሲል ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።

የተማሪዎቹ ቅሬታ ውጤት ይፋ ከመደረጉ በፊት ምላሽ ሊያገኝ ይገባል‼️

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news



tgoop.com/atc_news/24742
Create:
Last Update:

ከመውጫ ፈተናው ጋር በተያያዘ በርካታ ቅሬታዎች እየቀረቡ ይገኛል።

እንድንዘጋጅበት ከተነገርን ይዘት እና በትምህርት ሚኒስቴር ከቀረበው ብሉ ፕሪንት ጋር የሚገናኝ አይደለም ብለው ቅሬታ ካቀረቡት መካከል፦

👉 የማኔጅመንት
👉 የማርኬቲንግ ማኔጅመንት
👉 የሀይድሮሊክና ውሃ ሃብት
👉 የቬተርነሪ ሜድስን
👉 የኸልዝ ኢንፎርማቲክስ ይጠቀሳሉ።

ከዚህም ባለፈ ፥ " የተሰጠን ሰዓት በቂ አልነበረም ፣ፈተና ዘግይቶ የመጀመር፣ ለፈተናው በቂ ሰዓት አለመመደብ ችግር ነበር " የሚል ቅሬታ ያቀረቡም አሉ።

ምንም እንኳን በርካታ ተማሪዎች ቅሬታቸውን በተለያዩ መንገዶች ያሰሙ ቢሆንም ትምህርት ሚኒስቴር ግን አንድም ቅሬታ አልደረሰኝም ሲል ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።

የተማሪዎቹ ቅሬታ ውጤት ይፋ ከመደረጉ በፊት ምላሽ ሊያገኝ ይገባል‼️

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news

BY ATC NEWS










Share with your friend now:
tgoop.com/atc_news/24742

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Healing through screaming therapy Deputy District Judge Peter Hui sentenced computer technician Ng Man-ho on Thursday, a month after the 27-year-old, who ran a Telegram group called SUCK Channel, was found guilty of seven charges of conspiring to incite others to commit illegal acts during the 2019 extradition bill protests and subsequent months. Over 33,000 people sent out over 1,000 doxxing messages in the group. Although the administrators tried to delete all of the messages, the posting speed was far too much for them to keep up. fire bomb molotov November 18 Dylan Hollingsworth yau ma tei
from us


Telegram ATC NEWS
FROM American