ከመውጫ ፈተናው ጋር በተያያዘ በርካታ ቅሬታዎች እየቀረቡ ይገኛል።
እንድንዘጋጅበት ከተነገርን ይዘት እና በትምህርት ሚኒስቴር ከቀረበው ብሉ ፕሪንት ጋር የሚገናኝ አይደለም ብለው ቅሬታ ካቀረቡት መካከል፦
👉 የማኔጅመንት
👉 የማርኬቲንግ ማኔጅመንት
👉 የሀይድሮሊክና ውሃ ሃብት
👉 የቬተርነሪ ሜድስን
👉 የኸልዝ ኢንፎርማቲክስ ይጠቀሳሉ።
ከዚህም ባለፈ ፥ " የተሰጠን ሰዓት በቂ አልነበረም ፣ፈተና ዘግይቶ የመጀመር፣ ለፈተናው በቂ ሰዓት አለመመደብ ችግር ነበር " የሚል ቅሬታ ያቀረቡም አሉ።
ምንም እንኳን በርካታ ተማሪዎች ቅሬታቸውን በተለያዩ መንገዶች ያሰሙ ቢሆንም ትምህርት ሚኒስቴር ግን አንድም ቅሬታ አልደረሰኝም ሲል ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
የተማሪዎቹ ቅሬታ ውጤት ይፋ ከመደረጉ በፊት ምላሽ ሊያገኝ ይገባል‼️
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news
እንድንዘጋጅበት ከተነገርን ይዘት እና በትምህርት ሚኒስቴር ከቀረበው ብሉ ፕሪንት ጋር የሚገናኝ አይደለም ብለው ቅሬታ ካቀረቡት መካከል፦
👉 የማኔጅመንት
👉 የማርኬቲንግ ማኔጅመንት
👉 የሀይድሮሊክና ውሃ ሃብት
👉 የቬተርነሪ ሜድስን
👉 የኸልዝ ኢንፎርማቲክስ ይጠቀሳሉ።
ከዚህም ባለፈ ፥ " የተሰጠን ሰዓት በቂ አልነበረም ፣ፈተና ዘግይቶ የመጀመር፣ ለፈተናው በቂ ሰዓት አለመመደብ ችግር ነበር " የሚል ቅሬታ ያቀረቡም አሉ።
ምንም እንኳን በርካታ ተማሪዎች ቅሬታቸውን በተለያዩ መንገዶች ያሰሙ ቢሆንም ትምህርት ሚኒስቴር ግን አንድም ቅሬታ አልደረሰኝም ሲል ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
የተማሪዎቹ ቅሬታ ውጤት ይፋ ከመደረጉ በፊት ምላሽ ሊያገኝ ይገባል‼️
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news
tgoop.com/atc_news/24742
Create:
Last Update:
Last Update:
ከመውጫ ፈተናው ጋር በተያያዘ በርካታ ቅሬታዎች እየቀረቡ ይገኛል።
እንድንዘጋጅበት ከተነገርን ይዘት እና በትምህርት ሚኒስቴር ከቀረበው ብሉ ፕሪንት ጋር የሚገናኝ አይደለም ብለው ቅሬታ ካቀረቡት መካከል፦
👉 የማኔጅመንት
👉 የማርኬቲንግ ማኔጅመንት
👉 የሀይድሮሊክና ውሃ ሃብት
👉 የቬተርነሪ ሜድስን
👉 የኸልዝ ኢንፎርማቲክስ ይጠቀሳሉ።
ከዚህም ባለፈ ፥ " የተሰጠን ሰዓት በቂ አልነበረም ፣ፈተና ዘግይቶ የመጀመር፣ ለፈተናው በቂ ሰዓት አለመመደብ ችግር ነበር " የሚል ቅሬታ ያቀረቡም አሉ።
ምንም እንኳን በርካታ ተማሪዎች ቅሬታቸውን በተለያዩ መንገዶች ያሰሙ ቢሆንም ትምህርት ሚኒስቴር ግን አንድም ቅሬታ አልደረሰኝም ሲል ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
የተማሪዎቹ ቅሬታ ውጤት ይፋ ከመደረጉ በፊት ምላሽ ሊያገኝ ይገባል‼️
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news
እንድንዘጋጅበት ከተነገርን ይዘት እና በትምህርት ሚኒስቴር ከቀረበው ብሉ ፕሪንት ጋር የሚገናኝ አይደለም ብለው ቅሬታ ካቀረቡት መካከል፦
👉 የማኔጅመንት
👉 የማርኬቲንግ ማኔጅመንት
👉 የሀይድሮሊክና ውሃ ሃብት
👉 የቬተርነሪ ሜድስን
👉 የኸልዝ ኢንፎርማቲክስ ይጠቀሳሉ።
ከዚህም ባለፈ ፥ " የተሰጠን ሰዓት በቂ አልነበረም ፣ፈተና ዘግይቶ የመጀመር፣ ለፈተናው በቂ ሰዓት አለመመደብ ችግር ነበር " የሚል ቅሬታ ያቀረቡም አሉ።
ምንም እንኳን በርካታ ተማሪዎች ቅሬታቸውን በተለያዩ መንገዶች ያሰሙ ቢሆንም ትምህርት ሚኒስቴር ግን አንድም ቅሬታ አልደረሰኝም ሲል ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
የተማሪዎቹ ቅሬታ ውጤት ይፋ ከመደረጉ በፊት ምላሽ ሊያገኝ ይገባል‼️
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news
BY ATC NEWS
Share with your friend now:
tgoop.com/atc_news/24742