ATC_NEWS Telegram 24745
ከመውጫ ፈተናው ጋር በተያያዘ በርካታ ቅሬታዎች እየቀረቡ ይገኛል።

እንድንዘጋጅበት ከተነገርን ይዘት እና በትምህርት ሚኒስቴር ከቀረበው ብሉ ፕሪንት ጋር የሚገናኝ አይደለም ብለው ቅሬታ ካቀረቡት መካከል፦

👉 የማኔጅመንት
👉 የማርኬቲንግ ማኔጅመንት
👉 የሀይድሮሊክና ውሃ ሃብት
👉 የቬተርነሪ ሜድስን
👉 የኸልዝ ኢንፎርማቲክስ ይጠቀሳሉ።

ከዚህም ባለፈ ፥ " የተሰጠን ሰዓት በቂ አልነበረም ፣ፈተና ዘግይቶ የመጀመር፣ ለፈተናው በቂ ሰዓት አለመመደብ ችግር ነበር " የሚል ቅሬታ ያቀረቡም አሉ።

ምንም እንኳን በርካታ ተማሪዎች ቅሬታቸውን በተለያዩ መንገዶች ያሰሙ ቢሆንም ትምህርት ሚኒስቴር ግን አንድም ቅሬታ አልደረሰኝም ሲል ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።

የተማሪዎቹ ቅሬታ ውጤት ይፋ ከመደረጉ በፊት ምላሽ ሊያገኝ ይገባል‼️

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news



tgoop.com/atc_news/24745
Create:
Last Update:

ከመውጫ ፈተናው ጋር በተያያዘ በርካታ ቅሬታዎች እየቀረቡ ይገኛል።

እንድንዘጋጅበት ከተነገርን ይዘት እና በትምህርት ሚኒስቴር ከቀረበው ብሉ ፕሪንት ጋር የሚገናኝ አይደለም ብለው ቅሬታ ካቀረቡት መካከል፦

👉 የማኔጅመንት
👉 የማርኬቲንግ ማኔጅመንት
👉 የሀይድሮሊክና ውሃ ሃብት
👉 የቬተርነሪ ሜድስን
👉 የኸልዝ ኢንፎርማቲክስ ይጠቀሳሉ።

ከዚህም ባለፈ ፥ " የተሰጠን ሰዓት በቂ አልነበረም ፣ፈተና ዘግይቶ የመጀመር፣ ለፈተናው በቂ ሰዓት አለመመደብ ችግር ነበር " የሚል ቅሬታ ያቀረቡም አሉ።

ምንም እንኳን በርካታ ተማሪዎች ቅሬታቸውን በተለያዩ መንገዶች ያሰሙ ቢሆንም ትምህርት ሚኒስቴር ግን አንድም ቅሬታ አልደረሰኝም ሲል ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።

የተማሪዎቹ ቅሬታ ውጤት ይፋ ከመደረጉ በፊት ምላሽ ሊያገኝ ይገባል‼️

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tgoop.com/atc_news

BY ATC NEWS










Share with your friend now:
tgoop.com/atc_news/24745

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

A few years ago, you had to use a special bot to run a poll on Telegram. Now you can easily do that yourself in two clicks. Hit the Menu icon and select “Create Poll.” Write your question and add up to 10 options. Running polls is a powerful strategy for getting feedback from your audience. If you’re considering the possibility of modifying your channel in any way, be sure to ask your subscribers’ opinions first. As of Thursday, the SUCK Channel had 34,146 subscribers, with only one message dated August 28, 2020. It was an announcement stating that police had removed all posts on the channel because its content “contravenes the laws of Hong Kong.” Activate up to 20 bots "Doxxing content is forbidden on Telegram and our moderators routinely remove such content from around the world," said a spokesman for the messaging app, Remi Vaughn. Concise
from us


Telegram ATC NEWS
FROM American