Telegram Web
"ራስክን ካመመህ በሂወት አለህ ማለት ነው የሰው ህመም ካመመህ ደግሞ ሰው ነህ ማለት ነው !
🆔 @aybalem_ende
ለዝች አጭር እድሜ ለዝች ከንቱ ዓለም
እድሜያችን ተመዞ ላንኖር ዘላለም
በድንገት ተጠርተን ላይቀር መሄዳችን
መልካም ጥሩ ይሁን ሁል ጊዜ ስራችንም

🆔 @aybalem_ende
#የአረቄ_ስም_አመጣጥ_በኢትዮጵያ
በባሏ የተማረረች የቤት እመቤት ነበረች አሉ። ባሏን ለመግደል በማሰብ አረቄን እንደቀመመች ይነገራል። ያን ግዜ አረቄ የተሰኘው ስሙን አላገኘም ነበር። ስሙን ያገኘው ባልየው አብዝቶ በመጠጣት ታመመና ሊሞት ሲያጣጥር ሳለ በመጨረሻ ከተናገራቸው ቃላት የተወሰደ ነው። “ኧረ ቄስ ጥሩ” ሊል ፈልጎ... "ኧረ ቄ ... ” እንዳለ ይሞታል። እና ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ከ"ኧረቄ” ወደ #አረቄ ስሙ ተሻሽሎ እዚህ ደርሷል።
🆔 @aybalem_ende
በ40 አመቷ በሯ ላይ ቁጭ ብላ "የማነሽ ይሉኛል የማን ልበላቸው” እያለች ስትዘፍን
#እናቷ ...

የመቄዶንያ ነሽ ልጄ የመቄዶንያ
🆔 @aybalem_ende
እናቴ #ሳኒታይዘሩን እሳት ማቀጣጠያ አድርጋዋለች


😆😂🤣
Join👉🆔 @aybalem_ende
Share  & Invite ur Friends
#ግቢ አንዳንድ ማይመለከቱንን ኮርሶች ባንወስድ

ጤናማ እንሆን ነበር


😆😂🤣
Join👉🆔 @aybalem_ende
Share  & Invite ur Friends
ለፈተና አስኮራጂዬ በራሱ ከሚተማመነው በላይ

እኔ በሱ እተማመናለው


😆😂🤣
Join👉🆔 @aybalem_ende
Share  & Invite ur Friends
አንዳንዴ ከራሴ ጋር አወራ እና

ሁለታችንም እንስቃለን


😆😂🤣
Join👉🆔 @aybalem_ende
Share  & Invite ur Friends
#ፖስታን በእንጀራ ጠቅልዬ ስበላ

ጣሊያንን Colononize እንዳደረግናት ይሰማኛል


😆😂🤣
Join👉🆔 @aybalem_ende
Share  & Invite ur Friends
አክስት : ሰርግሽን አልጠራሺኝም እኮ😒

Her : አላገባውም እኮ አክስቴ🙄

አክስት : ለዛ አደል እንዴ ያልጠራሺኝ😜

😆😂🤣
Join👉🆔 @aybalem_ende
Share  & Invite ur Friends
ፋዘር ሳይጮህ ስልክ ማውራት እንደሚችል ደጋግሜ ብነግረው ሊሰማኝ አልቻለም


😆😂🤣
Join👉🆔 @aybalem_ende
Share  & Invite ur Friends
የኒውተን አንደኛ ህግ ምን ይላል እላታለሁ...
:
#የህግ_ተማሪ_መሰልኩህ እንዴ? እኔኮ የተጨበጨበልኝ #የሳይንስ ተማሪ ነኝ አላለችኝም🙉🙊
🆔 @aybalem_ende
🙋‍♂ወንድ ልጅ ለሴት🙋 ልጅ ብሎ በረኪና የሚጠጣባት ድንቅ ሀገር .... #ምን_አለ በበረኪናው 1 ሱሬ👖 ቲሸርቱን፣👔 እና ካልሲውን ፏ አርጎ አጥቦ ሌላ ቺክ🙎 ቢጠብስበት🤣🤣
🆔 @aybalem_ende
አንዱ ሰርግ ተጠርቶ ሄዶ 6 ቁርጥ እንጀራ ሲያነሳ " ሴትየዋ ምን አሉት...

#እንዳይሻግትብህ 😂🤣
🆔 @aybalem_ende
me ሳማርር

bro ከህልሞቼ እውን የሆነው አልጋ ላይ ስሸና ብቻ ነው😒🙄

😆😂🤣
Join👉🆔 @aybalem_ende
Share  & Invite ur Friends
የCBE ሰራተኞች በኮኔክሽን ምክንያት ደሞዝ የሚከፈላቸው

#በአቢሲኒያ ባንክ ነው አሉ

😆😂🤣
Join👉🆔 @aybalem_ende
Share  & Invite ur Friends
አስተማሪው #አሳይመንት ብሎ ሲፅህ

እኔ ተሽቀዳድሜ በግሩፕ ነው


😆😂🤣
Join👉🆔 @aybalem_ende
Share  & Invite ur Friends
እረስቼሀለው ብላ text ላከችልኝ... ቆይ ከረሳሽኝ እንደ ረሳሽኝ በምን ትዝ አለሽ🤔🤔
🆔 @aybalem_ende
ኑሮ ከመውደዱ የተነሳ ቅድም ቲቪ እያየሁ የምግብ ዝግጅት ፕሮግራማቸው እራሱ "እንዴት ምሳን መዝለል እንችላለን?" የሚል ነበር🤣
🆔 @aybalem_ende
ያለኝ ብዙ ከመሆኑ የተነሳ የሌለኝ ትዝ አይለኝም
#ተመስገን_ሰጪዬ !!
🆔 @aybalem_ende
2025/09/08 13:39:29
Back to Top
HTML Embed Code: