BAHIRETIBEBAT Telegram 8206
++++++#ከሰኞ_ወዳሴ_አምላክ#++++++

"የተባረኩ ደቀ መዛሙርትህን ዐይኖች እንደ ከፈትህ፣ የተቀደሱ መጻሕፍትንም እንዳወቁ፣ አምላካዊ የኾነ የቃሉን ትርጒምም እንደ ተረዱ ወደምታስደንቅና አምላካዊ ወደ ኾነ ዕውቀትም እንደ ተመለሱ። አቤቱ የተቀደሱ መጻሕፍትን ትርጓሜያቸውንም እረዳ ዘንድ፣ ትእዛዝህንና ፍቃድህን አደርግ ዘንድ የዕውሩን ዐይን እንዳበራህ ሥጋዊና መንፈሳዊ ብርሃንንም እንደ ሰጠኸው ለእኔም እንዲህ ዓይነት ጸጋን ስጠኝ፤ አቤቱ እውነተኛ ብርሃንን አይ ዘንድ የሚያስደስትህንም አደርግ ዘንድ የልቤን ዐይኖች ክፈትልኝ።" 
(ተስፋ ሚካኤል ታከለ (መ/ር ወተርጓሚ)፣ ውዳሴ አምላክ ዘሰኑይ ቍጥር 22)



tgoop.com/bahiretibebat/8206
Create:
Last Update:

++++++#ከሰኞ_ወዳሴ_አምላክ#++++++

"የተባረኩ ደቀ መዛሙርትህን ዐይኖች እንደ ከፈትህ፣ የተቀደሱ መጻሕፍትንም እንዳወቁ፣ አምላካዊ የኾነ የቃሉን ትርጒምም እንደ ተረዱ ወደምታስደንቅና አምላካዊ ወደ ኾነ ዕውቀትም እንደ ተመለሱ። አቤቱ የተቀደሱ መጻሕፍትን ትርጓሜያቸውንም እረዳ ዘንድ፣ ትእዛዝህንና ፍቃድህን አደርግ ዘንድ የዕውሩን ዐይን እንዳበራህ ሥጋዊና መንፈሳዊ ብርሃንንም እንደ ሰጠኸው ለእኔም እንዲህ ዓይነት ጸጋን ስጠኝ፤ አቤቱ እውነተኛ ብርሃንን አይ ዘንድ የሚያስደስትህንም አደርግ ዘንድ የልቤን ዐይኖች ክፈትልኝ።" 
(ተስፋ ሚካኤል ታከለ (መ/ር ወተርጓሚ)፣ ውዳሴ አምላክ ዘሰኑይ ቍጥር 22)

BY የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጥናትና ምርምር መጽሔት ስራዎች


Share with your friend now:
tgoop.com/bahiretibebat/8206

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Ng was convicted in April for conspiracy to incite a riot, public nuisance, arson, criminal damage, manufacturing of explosives, administering poison and wounding with intent to do grievous bodily harm between October 2019 and June 2020. Healing through screaming therapy Write your hashtags in the language of your target audience. Administrators Among the requests, the Brazilian electoral Court wanted to know if they could obtain data on the origins of malicious content posted on the platform. According to the TSE, this would enable the authorities to track false content and identify the user responsible for publishing it in the first place.
from us


Telegram የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጥናትና ምርምር መጽሔት ስራዎች
FROM American