BAHIRETIBEBAT Telegram 8225
በቤተክርስቲያን የአገልግሎት ሰዓት አገልጋዮች የእጅ ስልካቸውን ይዘው እንዳይገቡ ተከለከለ፡፡

(MK TV የካቲት 19/2017 ዓ.ም)

የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት እንዳስታወቀው በቤተክርስቲያን የአገልግሎት ሰዓት አገልጋዮች የእጅ ስልካቸውን ይዘው እንዳይገቡ ተከልክሏል ብሏል፡፡

የዐቢይ ጾምን አስመልክቶ አገልግሎቱ መከናነው በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ ከሁሉም ገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች፣ጸሐፍትና ሰባክያነ ወንጌልና ቄሰ ገበዞች ጋር ውይይት በተካሄደበት ወቅት የተለያዩ መመሪያዎች ተላልፈዋል።

በቤተ ክርስቲያን ውስጥ በሚከናወኑ የጸሎተ ቅዳሴና ሌሎች መንፈሳዊ አገልግሎቶች ጊዜ የእጅ ሞባይል ስልክ ይዞ መግባት በጥብቅ የተከለከለ መሆኑ ከተላለፈው መመሪያዎች ውስጥ አንድ ነው፡፡

በዚህም አላስፈላጊ የእጅ ስልክ አጠቃቀም በረከትን ከሚያሳጡ እንዲሁም ጸጋን ከሚያስወስዱ ድርጊቶች መካከል አንዱ በመሆኑ ተከልክሏል ተብሏል፡፡

መመሪያው ለየገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች እና ሰበካ ጉባኤያት ጥብቅ ክትትል በማድረግ እንዲያስፈጽሙ ተእዛዝ ተላልፏል፡፡

መረጃው፡- የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ ነው፡፡

የማኅበረ ቅዱሳን ሚዲያ ማኅበራዊ የሚዲያ አማራጮችን ይወዳጁ
ፌስቡክ:- https://www.facebook.com/eotcmkidusan
ዩትዩብ:- https://www.youtube.com/@EOTCMK
ቴሌ ግራም:- https://www.tgoop.com/+1fuTLjgAW882MjI8
ቲክቶክ:-https://www.tiktok.com/@eotcmktv?_t=8shN97IVQlp



tgoop.com/bahiretibebat/8225
Create:
Last Update:

በቤተክርስቲያን የአገልግሎት ሰዓት አገልጋዮች የእጅ ስልካቸውን ይዘው እንዳይገቡ ተከለከለ፡፡

(MK TV የካቲት 19/2017 ዓ.ም)

የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት እንዳስታወቀው በቤተክርስቲያን የአገልግሎት ሰዓት አገልጋዮች የእጅ ስልካቸውን ይዘው እንዳይገቡ ተከልክሏል ብሏል፡፡

የዐቢይ ጾምን አስመልክቶ አገልግሎቱ መከናነው በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ ከሁሉም ገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች፣ጸሐፍትና ሰባክያነ ወንጌልና ቄሰ ገበዞች ጋር ውይይት በተካሄደበት ወቅት የተለያዩ መመሪያዎች ተላልፈዋል።

በቤተ ክርስቲያን ውስጥ በሚከናወኑ የጸሎተ ቅዳሴና ሌሎች መንፈሳዊ አገልግሎቶች ጊዜ የእጅ ሞባይል ስልክ ይዞ መግባት በጥብቅ የተከለከለ መሆኑ ከተላለፈው መመሪያዎች ውስጥ አንድ ነው፡፡

በዚህም አላስፈላጊ የእጅ ስልክ አጠቃቀም በረከትን ከሚያሳጡ እንዲሁም ጸጋን ከሚያስወስዱ ድርጊቶች መካከል አንዱ በመሆኑ ተከልክሏል ተብሏል፡፡

መመሪያው ለየገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች እና ሰበካ ጉባኤያት ጥብቅ ክትትል በማድረግ እንዲያስፈጽሙ ተእዛዝ ተላልፏል፡፡

መረጃው፡- የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ ነው፡፡

የማኅበረ ቅዱሳን ሚዲያ ማኅበራዊ የሚዲያ አማራጮችን ይወዳጁ
ፌስቡክ:- https://www.facebook.com/eotcmkidusan
ዩትዩብ:- https://www.youtube.com/@EOTCMK
ቴሌ ግራም:- https://www.tgoop.com/+1fuTLjgAW882MjI8
ቲክቶክ:-https://www.tiktok.com/@eotcmktv?_t=8shN97IVQlp

BY የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጥናትና ምርምር መጽሔት ስራዎች


Share with your friend now:
tgoop.com/bahiretibebat/8225

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

How to build a private or public channel on Telegram? The group also hosted discussions on committing arson, Judge Hui said, including setting roadblocks on fire, hurling petrol bombs at police stations and teaching people to make such weapons. The conversation linked to arson went on for two to three months, Hui said. On Tuesday, some local media outlets included Sing Tao Daily cited sources as saying the Hong Kong government was considering restricting access to Telegram. Privacy Commissioner for Personal Data Ada Chung told to the Legislative Council on Monday that government officials, police and lawmakers remain the targets of “doxxing” despite a privacy law amendment last year that criminalised the malicious disclosure of personal information. Hashtags As the broader market downturn continues, yelling online has become the crypto trader’s latest coping mechanism after the rise of Goblintown Ethereum NFTs at the end of May and beginning of June, where holders made incoherent groaning sounds and role-played as urine-loving goblin creatures in late-night Twitter Spaces.
from us


Telegram የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጥናትና ምርምር መጽሔት ስራዎች
FROM American