“ተጨነቀ ተሣቀየም አፉንም አልከፈተም፤ ለመታረድ እንደሚነዳ ጠቦት፥ በሸላቶቹም ፊት ዝም #እንደሚል_በግ፥ እንዲሁ አፉን አልከፈተም።”
ኢሳ 53፥7
#ኑ_ክርስቶስን_እንምሰለው🍃
ኢሳ 53፥7
#ኑ_ክርስቶስን_እንምሰለው🍃
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ምጽአተ ፍቅር!
"ለላህይከ ንትሜነይ ከመ ንርአዮ"
"ውበትህን ልናይ እንወዳለን"
እንኳን ለጾመ ኢየሱስ አደረሰን አደረሳችኹ
ጾሙን የሰላም የፍቅር የትኅትና የይቅርታ ያድርግልን
@bahiretibebat
"ለላህይከ ንትሜነይ ከመ ንርአዮ"
"ውበትህን ልናይ እንወዳለን"
እንኳን ለጾመ ኢየሱስ አደረሰን አደረሳችኹ
ጾሙን የሰላም የፍቅር የትኅትና የይቅርታ ያድርግልን
@bahiretibebat
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
"ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እናቱ ማርያምን እንዲህ አላት ' ባንቺ ያመነውን አድን ዘንድ የምሕረት ኪዳንን ካንቺ ጋር አደረኹ፡ በራሴም ማልኹልሽ። ለባርያዬ ለኖኅ ለወዳጄ ለአብርሃምም የማልኹ እኔ፤ የታመነ እንደልቤም ለሚሆን ለመረጥኹት ለዳዊት የማልኹ እኔ፤ በቅዱስ ሥጋዬ በክቡር ደሜም መሐላየን አላፈርስ ዘንድ በራሴ ማልኩልሽ'"
(ቅዱስ ያሬድ ኢትዮጵያዊ፤ ዝማሬ ዘኪዳነ ምሕረት)
"ይቤላ ለእሙ ማርያም እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ተካየድኩ ምስሌኪ ኪዳነ ምሕረት ከመ አድኅን ዘተአመነኪ መሐልኩ ለኪ በርእስየ፤ ዘመሐልኩ አነ ለኖኅ ገብርየ ወለአብርሃም ፍቁርየ፤ ዘመሐልኩ አነ ለዳዊት ኅሩይየ ብእሲ ምዕመን ዘከመ ልብየ በቅዱስ ሥጋየ ወበክቡር ደምየ መሐልኩ ለኪ በርእስየ ከመ ኢይኄሱ ማእኰትየ"
(ቅዱስ ያሬድ ኢትዮጵያዊ፤ ዝማሬ ዘኪዳነ ምሕረት)
* እንኳን አደረሰን!
(ቅዱስ ያሬድ ኢትዮጵያዊ፤ ዝማሬ ዘኪዳነ ምሕረት)
"ይቤላ ለእሙ ማርያም እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ተካየድኩ ምስሌኪ ኪዳነ ምሕረት ከመ አድኅን ዘተአመነኪ መሐልኩ ለኪ በርእስየ፤ ዘመሐልኩ አነ ለኖኅ ገብርየ ወለአብርሃም ፍቁርየ፤ ዘመሐልኩ አነ ለዳዊት ኅሩይየ ብእሲ ምዕመን ዘከመ ልብየ በቅዱስ ሥጋየ ወበክቡር ደምየ መሐልኩ ለኪ በርእስየ ከመ ኢይኄሱ ማእኰትየ"
(ቅዱስ ያሬድ ኢትዮጵያዊ፤ ዝማሬ ዘኪዳነ ምሕረት)
* እንኳን አደረሰን!