BAHRUTEKA Telegram 5668
👉 ከላይ ሆኖ መጮህ

" ሐቅና ባጢል ተጣልተው ባጢል ሐቅን ጥሎት ከላይ ሆኖ ኡኡ ኡኡ እያለ ይጮሃል ። የአካባቢው ማህበረሰብ ምን ተፈጠረ ብሎ እየተጣደፈ ሲመጣ ባጢል ከላይ ሆኖ እየጨኸ ነው ። በጣም በመገረም ምን ሆነህ ነው ከላይ ሆነህ የምትጮኸው ይሉታል ። ባጢልም አዪዪ የምጮኸውማ እንደ ሚገለብጠኝ ስለማውቅ ቀድማችሁ እንድትደርሱልኝ ብዬ ነው ። !!!!! አለ ይባላል ።
የኢኽዋንና የሙመዪዓ ጥምሮችና ቲፎዞዎቻቸው ሰለፍዮች በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በሚያደርጉት የተውሒድ ችግኝ ተከላ ዘመቻ ላይ ከላይ ሆነው እየጮኹ ነው ።
ሶሞኑን ከሓራና ሀሮ ፕሮግራም በኋላ በስልጤ ዞን አሊቾ ወረዳ ጮል ቀበሌ ሰለፍዮች በጣም አስደንጋጭ በሆነ መልኩ ባደረጉት የተውሒድ ችግኝ ተከላ የዳዕዋ ፕሮግራም እንዚሁ አካላት ድንብርብራቸው ወጥቷል ። ከላይ ሆነው ለተለያዩ ከበታቾቻቸው ላሉ አካላት አስቁሙ የሚል ትእዛዝ አስተላልፈው የነበረ ቢሆንም ምኞታቸው ሳይሳካ መና ሆኖ ቀርቷል ። የወረዳው አስተዳዳሪ ሴት ከበላይ የመጣውን ትእዛዝ ለማስፈፀም በፀጥታ ሀይል ታጅበው ቦታው ሲደርሱ ከየአካባቢው የመጣው ማህበረሰብ መስጂዱ አልበቃው ብሎ ዳስ ውስጥ ሞልቶ ቁርኣንና ሐዲስ በሰለፍይ መሻኢኾች ሲማር በማየታቸው ሀሳባቸውን ቀይረው ተመልሰዋል ። ቁርኣንና ሐዲስን እንዲሁም የህገመንግስቱን መርህ ጥሶ ስልጣንን ለግል አመለካከት ለመጠቀም ትእዛዝ ያስተላለፈውን የበላይ አካል ፍላጎት ወደ ጎን በመተው የተጣለባቸውን የህዝብ አደራና የህገመንግስቱን መርህ መሰረት በማድረግ ፕሮግራሙ እንዲቀጥል የፀጥታ ሀይል በመመደብ ያለ ምንም ስጋት ፕሮግራሙ እንዲካሄድ አድርገዋል ። በዚህም እነዚህ አካላት የመንግስት ሴክትር መ/ቤት አመራሮች ከኛ ፍላጎት ውጪ አይወጡም ስለዚህ በእጅ አዙር ዞኑን እኛ እንመራዋለን የሚለውን ከንቱ ምኞት አድርገው አሳይተዋል ። ሌሎቹም የዞኑ የመንግስት አመራሮች ፈለጋቸውን እንዲከተሉና የዞኑን ገፅታ ወደ ነበረ ታሪኩ እንዲመልሱ አደራ ለማለት እውዳለሁ ።
አመራርዋ ለዚህ ፍትሀዊነታቸው ምንዳቸውን አላህ ይክፈላቸው የሚለው ዱዓኤ ነው ። የሚያሳዝኑት ከላይ ሆነው ጯሂዮች የፈሩት በመድረሱ ጩኸታቸውን ያቆሙ ይሆን ወይስ ይብስ ይሆን ? ለማንኛውም የምናየው ይሆናል ።
በአላህ ፈቃድ ሰለፍዮች የተውሒድን ችግኝ መትከላቸውንና ችግኙን የሚያቀጭጩና የሚያጠወልጉ አረሞችን ምንነት ግልፅ ማድረጋቸውን ይቀጥላሉ ። ችግኙም መፅደቁና ፍሬ መስጠቱም ይቀጥላል ። ለጩኸታሞቹ የምንለው ሂዳያ የሚገባችሁ ከሆነ አላህ ይምራችሁ ካልሆነ በቁጭታችሁ ሙቱ ነው ።

https://www.tgoop.com/bahruteka



tgoop.com/bahruteka/5668
Create:
Last Update:

👉 ከላይ ሆኖ መጮህ

" ሐቅና ባጢል ተጣልተው ባጢል ሐቅን ጥሎት ከላይ ሆኖ ኡኡ ኡኡ እያለ ይጮሃል ። የአካባቢው ማህበረሰብ ምን ተፈጠረ ብሎ እየተጣደፈ ሲመጣ ባጢል ከላይ ሆኖ እየጨኸ ነው ። በጣም በመገረም ምን ሆነህ ነው ከላይ ሆነህ የምትጮኸው ይሉታል ። ባጢልም አዪዪ የምጮኸውማ እንደ ሚገለብጠኝ ስለማውቅ ቀድማችሁ እንድትደርሱልኝ ብዬ ነው ። !!!!! አለ ይባላል ።
የኢኽዋንና የሙመዪዓ ጥምሮችና ቲፎዞዎቻቸው ሰለፍዮች በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በሚያደርጉት የተውሒድ ችግኝ ተከላ ዘመቻ ላይ ከላይ ሆነው እየጮኹ ነው ።
ሶሞኑን ከሓራና ሀሮ ፕሮግራም በኋላ በስልጤ ዞን አሊቾ ወረዳ ጮል ቀበሌ ሰለፍዮች በጣም አስደንጋጭ በሆነ መልኩ ባደረጉት የተውሒድ ችግኝ ተከላ የዳዕዋ ፕሮግራም እንዚሁ አካላት ድንብርብራቸው ወጥቷል ። ከላይ ሆነው ለተለያዩ ከበታቾቻቸው ላሉ አካላት አስቁሙ የሚል ትእዛዝ አስተላልፈው የነበረ ቢሆንም ምኞታቸው ሳይሳካ መና ሆኖ ቀርቷል ። የወረዳው አስተዳዳሪ ሴት ከበላይ የመጣውን ትእዛዝ ለማስፈፀም በፀጥታ ሀይል ታጅበው ቦታው ሲደርሱ ከየአካባቢው የመጣው ማህበረሰብ መስጂዱ አልበቃው ብሎ ዳስ ውስጥ ሞልቶ ቁርኣንና ሐዲስ በሰለፍይ መሻኢኾች ሲማር በማየታቸው ሀሳባቸውን ቀይረው ተመልሰዋል ። ቁርኣንና ሐዲስን እንዲሁም የህገመንግስቱን መርህ ጥሶ ስልጣንን ለግል አመለካከት ለመጠቀም ትእዛዝ ያስተላለፈውን የበላይ አካል ፍላጎት ወደ ጎን በመተው የተጣለባቸውን የህዝብ አደራና የህገመንግስቱን መርህ መሰረት በማድረግ ፕሮግራሙ እንዲቀጥል የፀጥታ ሀይል በመመደብ ያለ ምንም ስጋት ፕሮግራሙ እንዲካሄድ አድርገዋል ። በዚህም እነዚህ አካላት የመንግስት ሴክትር መ/ቤት አመራሮች ከኛ ፍላጎት ውጪ አይወጡም ስለዚህ በእጅ አዙር ዞኑን እኛ እንመራዋለን የሚለውን ከንቱ ምኞት አድርገው አሳይተዋል ። ሌሎቹም የዞኑ የመንግስት አመራሮች ፈለጋቸውን እንዲከተሉና የዞኑን ገፅታ ወደ ነበረ ታሪኩ እንዲመልሱ አደራ ለማለት እውዳለሁ ።
አመራርዋ ለዚህ ፍትሀዊነታቸው ምንዳቸውን አላህ ይክፈላቸው የሚለው ዱዓኤ ነው ። የሚያሳዝኑት ከላይ ሆነው ጯሂዮች የፈሩት በመድረሱ ጩኸታቸውን ያቆሙ ይሆን ወይስ ይብስ ይሆን ? ለማንኛውም የምናየው ይሆናል ።
በአላህ ፈቃድ ሰለፍዮች የተውሒድን ችግኝ መትከላቸውንና ችግኙን የሚያቀጭጩና የሚያጠወልጉ አረሞችን ምንነት ግልፅ ማድረጋቸውን ይቀጥላሉ ። ችግኙም መፅደቁና ፍሬ መስጠቱም ይቀጥላል ። ለጩኸታሞቹ የምንለው ሂዳያ የሚገባችሁ ከሆነ አላህ ይምራችሁ ካልሆነ በቁጭታችሁ ሙቱ ነው ።

https://www.tgoop.com/bahruteka

BY ባህሩ ተካ - Bahiru Teka




Share with your friend now:
tgoop.com/bahruteka/5668

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Other crimes that the SUCK Channel incited under Ng’s watch included using corrosive chemicals to make explosives and causing grievous bodily harm with intent. The court also found Ng responsible for calling on people to assist protesters who clashed violently with police at several universities in November 2019. You can invite up to 200 people from your contacts to join your channel as the next step. Select the users you want to add and click “Invite.” You can skip this step altogether. A Telegram channel is used for various purposes, from sharing helpful content to implementing a business strategy. In addition, you can use your channel to build and improve your company image, boost your sales, make profits, enhance customer loyalty, and more. Earlier, crypto enthusiasts had created a self-described “meme app” dubbed “gm” app wherein users would greet each other with “gm” or “good morning” messages. However, in September 2021, the gm app was down after a hacker reportedly gained access to the user data. “Hey degen, are you stressed? Just let it all out,” he wrote, along with a link to join the group.
from us


Telegram ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
FROM American