BEMALEDANEK Telegram 2302
ስለ #መስቀል እና  የመስቀል #ደመራ በአል

(ክፍል 2)

ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስለተሰቀለበት ቅዱስ መስቀል ሲነሳ፤ በተዋህዶ ቤተክርስቲያን አማኞች ዘንድ ትዝ የሚለን እና የማይረሳን ታላቅ ሚስጢር አለ፤ ይህም በቀራኒዮ አደባባይ ስለኛ በደል የሞት  ካሳ ሊከፍል ወይም ስለኛ ቤዛ ሊሆን በመስቀል ላይ የዋለው እና ታላቅ ፍቅሩን የገለፀልን ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። ይህን ታላቅ ምስጢር ዘወትር የሚያስታውሱ ክርስቲያኖች ሁሉ የመስቀሉ ምስጢር ከልባቸው አይጠፋም። ፈጣሪ እግዚአብሔር ለነብዩ ሙሴ ህገ ኦሪትን ሲያስተምረው “ማንም ሰው ለሞት የሚበቃውን ኅጢአት ቢሰራ እንዲሞትም ቢፈረድበት በእንጨትም ላይ ብትሰቅለው በእንጨት ላይ የተሰቀለ በእግዚአብሔር ዘንድ የተረገመ ነውና ሬሳው በእንጨት ላይ አይደር ነገር ግን አምላክህ እግዚአብሔር ርስት አድርጎ የሰጠህን ምድር እንዳታረክስ በርግጥ በዚያው ቀን ቅበረው።” (ዘዳ 21፥22- 23 )

ነገር ግን በብሉይ ኪዳን ለሞት በሚያበቃ ወንጀል በእንጨት ተሰቅለው የሞቱ ሰዎች እንደ እርኩስ ነገር ይቆጠሩና ምድርንም ያረክሷታል ተብሎ ይቆጠር እንደነበረ የአለም መድኅኒት ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበት መስቀል ለቤዛነትና ለካሳ እራሱ ቅዱስና ብሩክ አድርጎ በሕግ ከእኛ እርግማንን አርቆ ነፃ እንድንወጣ አድርጎናል። ለዚህም ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በገላትያ ለሚኖሩ ክርስቲያኖች “በእንጨት የሚሰቀል ሁሉ የተረገመ ነው ተብሎ ተፅፏልና፤ ክርስቶስ ስለ እኛ እርግማን ሆኖ ከሕግ እርግማን ዋጀን።” (ገላ 3፥13)

ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የአለምን ኅጢአት በመስቀሉ ከማስወገዱም በላይ የተጣሉትን 7ቱን መስፃርራን አስታርቆበታል። ለአህዛብም ሰላሙንና ታላቅ ፍቅሩን ገልፆበታል። ስለዚህ ቅዱስ ጳውሎስ በመልእክቱ “በሥጋውም በመካከል የነበረውን የጥል ግድግዳ አፍርሶ ጥልን ሻረ ሁለቱንም አድሶ አንድ ያደርጋቸው ዘንድ በስርዓቱ የትእዛዝን ሕግ አጠፋ፤ ዕርቅንም አደረገ “ ኤፌ 2፤14 -17
እግዚአብሔር ሁሉንም ይቅር ይለው ዘንድ በመስቀሉ ባፈሰሰው ደም በምድርና በሰማያት ላሉ ሁሉ ሰላምን አደረገ” ቆላ 1፤20

እንግዲህ በ21ኛ መቶ ክፍለ ዘመን ብዙዎቹ የመስቀሉ ጠላት ሆነው እናያለን፤ እነዚህ የመስቀሉ ጠላቶች ይመጡ ዘንድ የግድ እንደሆነ ሲናገር ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ “ ወንድሞች ሆይ እኔን የምትመስሉ ሁኑ  ብዙወች የክርስቶስ ጠላት ሆነው ይመላለሳሉና፤ ብዙ ግዜ ስለነሱ እንደምነግራችሁ ልዩ አካሄድ የሚሄዱ ብዙዎች አሉና አሁንም እነርሱ የክርስቶስ የመስቀሉ ጠላቶች እንደሆኑ በግልፅ እያለቀስሁ እነግራችኋለሁ” (ፊልጰ 3፤17)

እንግዲህ ክርስቲያኖች ሁላችሁም ስለ ክርስቶስ መስቀል መመስከርና መናገር ክብር ስንጂ ውርደት ስላለሆነ ጌታችን መድኅኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሚወደኝ ቢኖር መስቀሌን ተሸክሞ ይከተለኝ እንዳለ መስቀሉን የመሸከም ሃላፊነት የሁሉም ክርስቲያኖች አላማ መሆን ይገባዋል። በእርግጥ ግዜ እና ዘመን በሚያመጣቸው ፈተናወች የመስቀሉ ወዳጆች ሆነን በመገኘታችን እንደየአካባቢው ብዙ መከራ ሊመጣብን ይችላል። ይህንን ደግሞ እኛ ክርስቲያኖች በጠላቶች ዘንድ ስንሞት እየበዛን እንደሆነ፣ ስናዝንም እየተደሰትን እንደሆነ፣ ስንሸነፍም እያሸነፍን እንደሆነ ልናምን ይገባል። ክርስቶስም ሞትን ለሚመስል ሞት ሞቶ ነው የሁላችንንም ሞት የደመሰሰልን። ከዚህ የተነሳ የ 2015 ዓም የደመራ በአልን እስካሁን እንደተለመደው በታላቅ ድምቀት ለማክበር በዘመናችን የአገራችንና የአለማችን ፈተና ሆኖ የተከሰተው የዘመኑ ወረርሽኝ ወይም ጦረነት ይህን ለማድረግ  ክርስቲያን ፈተናን እና ሞትን እንዳይፈራ የእግዚአብሔር ቃል ይናገራልና ለሌሎቹ ፈተና ምክንያት እንዳንሆን ስርዓቱን በጠበቀ መልኩ ሆነን ከመስቀሉ በረከት ለመካፈል የልጅነት ድርሻችንን ልንወጣ ይገባናል።

በአጭሩ ዛሬ መጋቢት 10 ቀን የምናከብረውን የመስቀል በዓል ንግስት እሌኒ መስቀሉን ለማግኘት ማስቆፈር የጀመረችበት ቀን በማሰብ ለበረከት ያህል ስለ መስቀል ደመራ በአል አከባበር እና መሰረታዊ ታሪኩን በተነሳንበት የትምህርት ርዕስ ይህንን ያህል ካልን ወደፊት ስለ መስቀሉ ክብር በስፋት ልንማማር ስለምንችል ለግዜው መልእክቱን እዚህ ላይ እንፈፅማለን።

የእግዚአብሔር ቸርነት የእመቤታችን አማላጅነት የመስቀሉ በረከት በሁላችን ይደርብን፤ ከክፉ ነገር ሁሉ ይጠብቀን።



  የተለያዩ ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች
      •➢ 👇  ለማግኘት // 👇
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼  ​​💚 @bemaledanek 💚
       💛 @bemaledanek 💛
     ❤️ @bemaledanek ❤️                       
🌼                                     🌼



tgoop.com/bemaledanek/2302
Create:
Last Update:

ስለ #መስቀል እና  የመስቀል #ደመራ በአል

(ክፍል 2)

ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስለተሰቀለበት ቅዱስ መስቀል ሲነሳ፤ በተዋህዶ ቤተክርስቲያን አማኞች ዘንድ ትዝ የሚለን እና የማይረሳን ታላቅ ሚስጢር አለ፤ ይህም በቀራኒዮ አደባባይ ስለኛ በደል የሞት  ካሳ ሊከፍል ወይም ስለኛ ቤዛ ሊሆን በመስቀል ላይ የዋለው እና ታላቅ ፍቅሩን የገለፀልን ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። ይህን ታላቅ ምስጢር ዘወትር የሚያስታውሱ ክርስቲያኖች ሁሉ የመስቀሉ ምስጢር ከልባቸው አይጠፋም። ፈጣሪ እግዚአብሔር ለነብዩ ሙሴ ህገ ኦሪትን ሲያስተምረው “ማንም ሰው ለሞት የሚበቃውን ኅጢአት ቢሰራ እንዲሞትም ቢፈረድበት በእንጨትም ላይ ብትሰቅለው በእንጨት ላይ የተሰቀለ በእግዚአብሔር ዘንድ የተረገመ ነውና ሬሳው በእንጨት ላይ አይደር ነገር ግን አምላክህ እግዚአብሔር ርስት አድርጎ የሰጠህን ምድር እንዳታረክስ በርግጥ በዚያው ቀን ቅበረው።” (ዘዳ 21፥22- 23 )

ነገር ግን በብሉይ ኪዳን ለሞት በሚያበቃ ወንጀል በእንጨት ተሰቅለው የሞቱ ሰዎች እንደ እርኩስ ነገር ይቆጠሩና ምድርንም ያረክሷታል ተብሎ ይቆጠር እንደነበረ የአለም መድኅኒት ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበት መስቀል ለቤዛነትና ለካሳ እራሱ ቅዱስና ብሩክ አድርጎ በሕግ ከእኛ እርግማንን አርቆ ነፃ እንድንወጣ አድርጎናል። ለዚህም ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በገላትያ ለሚኖሩ ክርስቲያኖች “በእንጨት የሚሰቀል ሁሉ የተረገመ ነው ተብሎ ተፅፏልና፤ ክርስቶስ ስለ እኛ እርግማን ሆኖ ከሕግ እርግማን ዋጀን።” (ገላ 3፥13)

ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የአለምን ኅጢአት በመስቀሉ ከማስወገዱም በላይ የተጣሉትን 7ቱን መስፃርራን አስታርቆበታል። ለአህዛብም ሰላሙንና ታላቅ ፍቅሩን ገልፆበታል። ስለዚህ ቅዱስ ጳውሎስ በመልእክቱ “በሥጋውም በመካከል የነበረውን የጥል ግድግዳ አፍርሶ ጥልን ሻረ ሁለቱንም አድሶ አንድ ያደርጋቸው ዘንድ በስርዓቱ የትእዛዝን ሕግ አጠፋ፤ ዕርቅንም አደረገ “ ኤፌ 2፤14 -17
እግዚአብሔር ሁሉንም ይቅር ይለው ዘንድ በመስቀሉ ባፈሰሰው ደም በምድርና በሰማያት ላሉ ሁሉ ሰላምን አደረገ” ቆላ 1፤20

እንግዲህ በ21ኛ መቶ ክፍለ ዘመን ብዙዎቹ የመስቀሉ ጠላት ሆነው እናያለን፤ እነዚህ የመስቀሉ ጠላቶች ይመጡ ዘንድ የግድ እንደሆነ ሲናገር ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ “ ወንድሞች ሆይ እኔን የምትመስሉ ሁኑ  ብዙወች የክርስቶስ ጠላት ሆነው ይመላለሳሉና፤ ብዙ ግዜ ስለነሱ እንደምነግራችሁ ልዩ አካሄድ የሚሄዱ ብዙዎች አሉና አሁንም እነርሱ የክርስቶስ የመስቀሉ ጠላቶች እንደሆኑ በግልፅ እያለቀስሁ እነግራችኋለሁ” (ፊልጰ 3፤17)

እንግዲህ ክርስቲያኖች ሁላችሁም ስለ ክርስቶስ መስቀል መመስከርና መናገር ክብር ስንጂ ውርደት ስላለሆነ ጌታችን መድኅኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሚወደኝ ቢኖር መስቀሌን ተሸክሞ ይከተለኝ እንዳለ መስቀሉን የመሸከም ሃላፊነት የሁሉም ክርስቲያኖች አላማ መሆን ይገባዋል። በእርግጥ ግዜ እና ዘመን በሚያመጣቸው ፈተናወች የመስቀሉ ወዳጆች ሆነን በመገኘታችን እንደየአካባቢው ብዙ መከራ ሊመጣብን ይችላል። ይህንን ደግሞ እኛ ክርስቲያኖች በጠላቶች ዘንድ ስንሞት እየበዛን እንደሆነ፣ ስናዝንም እየተደሰትን እንደሆነ፣ ስንሸነፍም እያሸነፍን እንደሆነ ልናምን ይገባል። ክርስቶስም ሞትን ለሚመስል ሞት ሞቶ ነው የሁላችንንም ሞት የደመሰሰልን። ከዚህ የተነሳ የ 2015 ዓም የደመራ በአልን እስካሁን እንደተለመደው በታላቅ ድምቀት ለማክበር በዘመናችን የአገራችንና የአለማችን ፈተና ሆኖ የተከሰተው የዘመኑ ወረርሽኝ ወይም ጦረነት ይህን ለማድረግ  ክርስቲያን ፈተናን እና ሞትን እንዳይፈራ የእግዚአብሔር ቃል ይናገራልና ለሌሎቹ ፈተና ምክንያት እንዳንሆን ስርዓቱን በጠበቀ መልኩ ሆነን ከመስቀሉ በረከት ለመካፈል የልጅነት ድርሻችንን ልንወጣ ይገባናል።

በአጭሩ ዛሬ መጋቢት 10 ቀን የምናከብረውን የመስቀል በዓል ንግስት እሌኒ መስቀሉን ለማግኘት ማስቆፈር የጀመረችበት ቀን በማሰብ ለበረከት ያህል ስለ መስቀል ደመራ በአል አከባበር እና መሰረታዊ ታሪኩን በተነሳንበት የትምህርት ርዕስ ይህንን ያህል ካልን ወደፊት ስለ መስቀሉ ክብር በስፋት ልንማማር ስለምንችል ለግዜው መልእክቱን እዚህ ላይ እንፈፅማለን።

የእግዚአብሔር ቸርነት የእመቤታችን አማላጅነት የመስቀሉ በረከት በሁላችን ይደርብን፤ ከክፉ ነገር ሁሉ ይጠብቀን።



  የተለያዩ ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች
      •➢ 👇  ለማግኘት // 👇
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼  ​​💚 @bemaledanek 💚
       💛 @bemaledanek 💛
     ❤️ @bemaledanek ❤️                       
🌼                                     🌼

BY በማለዳ ንቁ ቁጥር ! ፪


Share with your friend now:
tgoop.com/bemaledanek/2302

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

best-secure-messaging-apps-shutterstock-1892950018.jpg The visual aspect of channels is very critical. In fact, design is the first thing that a potential subscriber pays attention to, even though unconsciously. Polls Done! Now you’re the proud owner of a Telegram channel. The next step is to set up and customize your channel. Hui said the messages, which included urging the disruption of airport operations, were attempts to incite followers to make use of poisonous, corrosive or flammable substances to vandalize police vehicles, and also called on others to make weapons to harm police.
from us


Telegram በማለዳ ንቁ ቁጥር ! ፪
FROM American