BEMALEDANEK Telegram 2399
ስለዚህ ሥጋውንና ደሙን ስንወስድ፤ እስከ ቀራኒዮ ተከትለነው በመስቀሉ አብረን ሞተን፥ በአዲሱ መቃብር አብረነው እንቀበራለን፡፡ ሆኖም መድኃኒቱ "ላንቀላፉት ሁሉ በኩራት ሆኖ በመነሣቱ" እኛም ውስጥ ተቀብሮ ያለውን፥ ሥጋውን ያስነሣዋል፡፡ ይሄ ከሞት የተነሣው የክርስቶስ ሥጋ ደግሞ፤ በባሕሪያቶቻችን መካከል ቆሞ "ሰላም ለእናንተ ይሁን" የሚል ነው፡፡ ባሕሪያቶቻችንም "ምስለ መንፈስከ" ይሉታል፡፡ ከዛም ወደ ኖኅ መርከብ ለመግባት እጅ ለእጅ ይያያዛሉ፡፡ ሰልፋቸውንና ረድፋቸውን ጠብቀው ይንቀሳቀሳሉ፡፡ በዚህ ጊዜ "ክርስቶስ በኛ ነውና ማን ይቃወመናል" የሚለው የጳውሎስ ቃል በኛ ሕይወት ውስጥ ሥጋ ሆኖ በሕዝብና በአሕዛብ መካከል ይገለጣል፡፡ እንወቅበት .. እንቁረብ!


ሀበነ ንኅበር በቀጣዩ ክፍሎች ይቀጥላል.. ከቤተሰባችን ጋራ፣ ከቤተክርስቲያን ጋራ፣ ከአገራችን ጋራ!

ወደ ሥጋና ደሙ መጓዛችንን እንቀጥላለን...
#ጸባዖት_ይከተላችሁ
@bemaledanek



tgoop.com/bemaledanek/2399
Create:
Last Update:

ስለዚህ ሥጋውንና ደሙን ስንወስድ፤ እስከ ቀራኒዮ ተከትለነው በመስቀሉ አብረን ሞተን፥ በአዲሱ መቃብር አብረነው እንቀበራለን፡፡ ሆኖም መድኃኒቱ "ላንቀላፉት ሁሉ በኩራት ሆኖ በመነሣቱ" እኛም ውስጥ ተቀብሮ ያለውን፥ ሥጋውን ያስነሣዋል፡፡ ይሄ ከሞት የተነሣው የክርስቶስ ሥጋ ደግሞ፤ በባሕሪያቶቻችን መካከል ቆሞ "ሰላም ለእናንተ ይሁን" የሚል ነው፡፡ ባሕሪያቶቻችንም "ምስለ መንፈስከ" ይሉታል፡፡ ከዛም ወደ ኖኅ መርከብ ለመግባት እጅ ለእጅ ይያያዛሉ፡፡ ሰልፋቸውንና ረድፋቸውን ጠብቀው ይንቀሳቀሳሉ፡፡ በዚህ ጊዜ "ክርስቶስ በኛ ነውና ማን ይቃወመናል" የሚለው የጳውሎስ ቃል በኛ ሕይወት ውስጥ ሥጋ ሆኖ በሕዝብና በአሕዛብ መካከል ይገለጣል፡፡ እንወቅበት .. እንቁረብ!


ሀበነ ንኅበር በቀጣዩ ክፍሎች ይቀጥላል.. ከቤተሰባችን ጋራ፣ ከቤተክርስቲያን ጋራ፣ ከአገራችን ጋራ!

ወደ ሥጋና ደሙ መጓዛችንን እንቀጥላለን...
#ጸባዖት_ይከተላችሁ
@bemaledanek

BY በማለዳ ንቁ ቁጥር ! ፪


Share with your friend now:
tgoop.com/bemaledanek/2399

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The administrator of a telegram group, "Suck Channel," was sentenced to six years and six months in prison for seven counts of incitement yesterday. Step-by-step tutorial on desktop: How to Create a Private or Public Channel on Telegram? To upload a logo, click the Menu icon and select “Manage Channel.” In a new window, hit the Camera icon. Deputy District Judge Peter Hui sentenced computer technician Ng Man-ho on Thursday, a month after the 27-year-old, who ran a Telegram group called SUCK Channel, was found guilty of seven charges of conspiring to incite others to commit illegal acts during the 2019 extradition bill protests and subsequent months.
from us


Telegram በማለዳ ንቁ ቁጥር ! ፪
FROM American