BETHEL_TUBE Telegram 3467
👉👉ከእኛ ቀድማችሁ ተኮነናችሁ

👉ዛሬ ከቤተክርስቲያን ስመለስ በቤተክርስቲያን ባየውና በሰማው ነገር ላይ የተበሳጨ ከአንድ ወጣት ጋር መንገድ ላይ ተገናኘን

ሰላምታ ከተለዋወጥን በኋላ ጸድቃችሁ ታጸድቁናላችሁ ብለን ስንጠብቅ ከእኛ ቀድማችሁ ተኮነናችሁ አለኝ

እኔም ለጊዜው ስላልገባኝ እንዴት በምን ምክንያት እንዲህ ልትል ቻልክ አልሁት

እሱም ቀበል አደረገና ሰው በቁሙ ሲኮነን ያለእድር ሙቶ ሲቀበር በዓይኔ አየሁኝ ሲል ደገመው

👉ከዚህ አያይዞ እንዴት አምሳ እና ስልሳ አቢያተ ክርስቲያናት በወደሙበት ካህናት መነኮሳት የአብነት ተማሪዎች በጥይት ተደብድበው በሞቱበት ዘመን እና ሰዓት ለቤተክርስቲያን እንደዚህ ዘመን ምቹ ጊዜ የለም ትላላችሁ አለኝ እና ከዚህ በላይ ምን ኩነኔ አለ ? አለኝ

በእኔ ቦታ ሁናችሁ ይህን ቋንቋ ብትሰሙ ምን አይነት ስሜት ሊሰማችሁ እንደሚችል አላውቅም

👉እኔ ግን ለጊዜው ይህ ቃል ከአንድ የሲኖዶስ አባል ሁኖ መገኘቱ እራሴን እስከ መጥላት ደረስኩኝ አፈርኩኝ ተሸማቀቁኝ ምድር ጠበበኝ መደበቂያ አጣሁኝ እኔን አይመለከተኝም ለማለት ዳዳሁ ነገር ግን ብፁዕ አባታችን በሚባል ሰው ይህ ድርጊት ተፈጽሞ አይመለከተኝም ማለት ቅሌት መሰለኝ

እግዚአብሔር ከእንዲህ አይነት ዳግም ሞት ይሰውረን 🤲🤲🤲



tgoop.com/bethel_tube/3467
Create:
Last Update:

👉👉ከእኛ ቀድማችሁ ተኮነናችሁ

👉ዛሬ ከቤተክርስቲያን ስመለስ በቤተክርስቲያን ባየውና በሰማው ነገር ላይ የተበሳጨ ከአንድ ወጣት ጋር መንገድ ላይ ተገናኘን

ሰላምታ ከተለዋወጥን በኋላ ጸድቃችሁ ታጸድቁናላችሁ ብለን ስንጠብቅ ከእኛ ቀድማችሁ ተኮነናችሁ አለኝ

እኔም ለጊዜው ስላልገባኝ እንዴት በምን ምክንያት እንዲህ ልትል ቻልክ አልሁት

እሱም ቀበል አደረገና ሰው በቁሙ ሲኮነን ያለእድር ሙቶ ሲቀበር በዓይኔ አየሁኝ ሲል ደገመው

👉ከዚህ አያይዞ እንዴት አምሳ እና ስልሳ አቢያተ ክርስቲያናት በወደሙበት ካህናት መነኮሳት የአብነት ተማሪዎች በጥይት ተደብድበው በሞቱበት ዘመን እና ሰዓት ለቤተክርስቲያን እንደዚህ ዘመን ምቹ ጊዜ የለም ትላላችሁ አለኝ እና ከዚህ በላይ ምን ኩነኔ አለ ? አለኝ

በእኔ ቦታ ሁናችሁ ይህን ቋንቋ ብትሰሙ ምን አይነት ስሜት ሊሰማችሁ እንደሚችል አላውቅም

👉እኔ ግን ለጊዜው ይህ ቃል ከአንድ የሲኖዶስ አባል ሁኖ መገኘቱ እራሴን እስከ መጥላት ደረስኩኝ አፈርኩኝ ተሸማቀቁኝ ምድር ጠበበኝ መደበቂያ አጣሁኝ እኔን አይመለከተኝም ለማለት ዳዳሁ ነገር ግን ብፁዕ አባታችን በሚባል ሰው ይህ ድርጊት ተፈጽሞ አይመለከተኝም ማለት ቅሌት መሰለኝ

እግዚአብሔር ከእንዲህ አይነት ዳግም ሞት ይሰውረን 🤲🤲🤲

BY ቤትኤል ዘ-ተዋሕዶ





Share with your friend now:
tgoop.com/bethel_tube/3467

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The Standard Channel Select: Settings – Manage Channel – Administrators – Add administrator. From your list of subscribers, select the correct user. A new window will appear on the screen. Check the rights you’re willing to give to your administrator. Your posting frequency depends on the topic of your channel. If you have a news channel, it’s OK to publish new content every day (or even every hour). For other industries, stick with 2-3 large posts a week. The public channel had more than 109,000 subscribers, Judge Hui said. Ng had the power to remove or amend the messages in the channel, but he “allowed them to exist.” Don’t publish new content at nighttime. Since not all users disable notifications for the night, you risk inadvertently disturbing them.
from us


Telegram ቤትኤል ዘ-ተዋሕዶ
FROM American