👉👉ከእኛ ቀድማችሁ ተኮነናችሁ
👉ዛሬ ከቤተክርስቲያን ስመለስ በቤተክርስቲያን ባየውና በሰማው ነገር ላይ የተበሳጨ ከአንድ ወጣት ጋር መንገድ ላይ ተገናኘን
ሰላምታ ከተለዋወጥን በኋላ ጸድቃችሁ ታጸድቁናላችሁ ብለን ስንጠብቅ ከእኛ ቀድማችሁ ተኮነናችሁ አለኝ
እኔም ለጊዜው ስላልገባኝ እንዴት በምን ምክንያት እንዲህ ልትል ቻልክ አልሁት
እሱም ቀበል አደረገና ሰው በቁሙ ሲኮነን ያለእድር ሙቶ ሲቀበር በዓይኔ አየሁኝ ሲል ደገመው
👉ከዚህ አያይዞ እንዴት አምሳ እና ስልሳ አቢያተ ክርስቲያናት በወደሙበት ካህናት መነኮሳት የአብነት ተማሪዎች በጥይት ተደብድበው በሞቱበት ዘመን እና ሰዓት ለቤተክርስቲያን እንደዚህ ዘመን ምቹ ጊዜ የለም ትላላችሁ አለኝ እና ከዚህ በላይ ምን ኩነኔ አለ ? አለኝ
በእኔ ቦታ ሁናችሁ ይህን ቋንቋ ብትሰሙ ምን አይነት ስሜት ሊሰማችሁ እንደሚችል አላውቅም
👉እኔ ግን ለጊዜው ይህ ቃል ከአንድ የሲኖዶስ አባል ሁኖ መገኘቱ እራሴን እስከ መጥላት ደረስኩኝ አፈርኩኝ ተሸማቀቁኝ ምድር ጠበበኝ መደበቂያ አጣሁኝ እኔን አይመለከተኝም ለማለት ዳዳሁ ነገር ግን ብፁዕ አባታችን በሚባል ሰው ይህ ድርጊት ተፈጽሞ አይመለከተኝም ማለት ቅሌት መሰለኝ
እግዚአብሔር ከእንዲህ አይነት ዳግም ሞት ይሰውረን 🤲🤲🤲
👉ዛሬ ከቤተክርስቲያን ስመለስ በቤተክርስቲያን ባየውና በሰማው ነገር ላይ የተበሳጨ ከአንድ ወጣት ጋር መንገድ ላይ ተገናኘን
ሰላምታ ከተለዋወጥን በኋላ ጸድቃችሁ ታጸድቁናላችሁ ብለን ስንጠብቅ ከእኛ ቀድማችሁ ተኮነናችሁ አለኝ
እኔም ለጊዜው ስላልገባኝ እንዴት በምን ምክንያት እንዲህ ልትል ቻልክ አልሁት
እሱም ቀበል አደረገና ሰው በቁሙ ሲኮነን ያለእድር ሙቶ ሲቀበር በዓይኔ አየሁኝ ሲል ደገመው
👉ከዚህ አያይዞ እንዴት አምሳ እና ስልሳ አቢያተ ክርስቲያናት በወደሙበት ካህናት መነኮሳት የአብነት ተማሪዎች በጥይት ተደብድበው በሞቱበት ዘመን እና ሰዓት ለቤተክርስቲያን እንደዚህ ዘመን ምቹ ጊዜ የለም ትላላችሁ አለኝ እና ከዚህ በላይ ምን ኩነኔ አለ ? አለኝ
በእኔ ቦታ ሁናችሁ ይህን ቋንቋ ብትሰሙ ምን አይነት ስሜት ሊሰማችሁ እንደሚችል አላውቅም
👉እኔ ግን ለጊዜው ይህ ቃል ከአንድ የሲኖዶስ አባል ሁኖ መገኘቱ እራሴን እስከ መጥላት ደረስኩኝ አፈርኩኝ ተሸማቀቁኝ ምድር ጠበበኝ መደበቂያ አጣሁኝ እኔን አይመለከተኝም ለማለት ዳዳሁ ነገር ግን ብፁዕ አባታችን በሚባል ሰው ይህ ድርጊት ተፈጽሞ አይመለከተኝም ማለት ቅሌት መሰለኝ
እግዚአብሔር ከእንዲህ አይነት ዳግም ሞት ይሰውረን 🤲🤲🤲
tgoop.com/bethel_tube/3468
Create:
Last Update:
Last Update:
👉👉ከእኛ ቀድማችሁ ተኮነናችሁ
👉ዛሬ ከቤተክርስቲያን ስመለስ በቤተክርስቲያን ባየውና በሰማው ነገር ላይ የተበሳጨ ከአንድ ወጣት ጋር መንገድ ላይ ተገናኘን
ሰላምታ ከተለዋወጥን በኋላ ጸድቃችሁ ታጸድቁናላችሁ ብለን ስንጠብቅ ከእኛ ቀድማችሁ ተኮነናችሁ አለኝ
እኔም ለጊዜው ስላልገባኝ እንዴት በምን ምክንያት እንዲህ ልትል ቻልክ አልሁት
እሱም ቀበል አደረገና ሰው በቁሙ ሲኮነን ያለእድር ሙቶ ሲቀበር በዓይኔ አየሁኝ ሲል ደገመው
👉ከዚህ አያይዞ እንዴት አምሳ እና ስልሳ አቢያተ ክርስቲያናት በወደሙበት ካህናት መነኮሳት የአብነት ተማሪዎች በጥይት ተደብድበው በሞቱበት ዘመን እና ሰዓት ለቤተክርስቲያን እንደዚህ ዘመን ምቹ ጊዜ የለም ትላላችሁ አለኝ እና ከዚህ በላይ ምን ኩነኔ አለ ? አለኝ
በእኔ ቦታ ሁናችሁ ይህን ቋንቋ ብትሰሙ ምን አይነት ስሜት ሊሰማችሁ እንደሚችል አላውቅም
👉እኔ ግን ለጊዜው ይህ ቃል ከአንድ የሲኖዶስ አባል ሁኖ መገኘቱ እራሴን እስከ መጥላት ደረስኩኝ አፈርኩኝ ተሸማቀቁኝ ምድር ጠበበኝ መደበቂያ አጣሁኝ እኔን አይመለከተኝም ለማለት ዳዳሁ ነገር ግን ብፁዕ አባታችን በሚባል ሰው ይህ ድርጊት ተፈጽሞ አይመለከተኝም ማለት ቅሌት መሰለኝ
እግዚአብሔር ከእንዲህ አይነት ዳግም ሞት ይሰውረን 🤲🤲🤲
👉ዛሬ ከቤተክርስቲያን ስመለስ በቤተክርስቲያን ባየውና በሰማው ነገር ላይ የተበሳጨ ከአንድ ወጣት ጋር መንገድ ላይ ተገናኘን
ሰላምታ ከተለዋወጥን በኋላ ጸድቃችሁ ታጸድቁናላችሁ ብለን ስንጠብቅ ከእኛ ቀድማችሁ ተኮነናችሁ አለኝ
እኔም ለጊዜው ስላልገባኝ እንዴት በምን ምክንያት እንዲህ ልትል ቻልክ አልሁት
እሱም ቀበል አደረገና ሰው በቁሙ ሲኮነን ያለእድር ሙቶ ሲቀበር በዓይኔ አየሁኝ ሲል ደገመው
👉ከዚህ አያይዞ እንዴት አምሳ እና ስልሳ አቢያተ ክርስቲያናት በወደሙበት ካህናት መነኮሳት የአብነት ተማሪዎች በጥይት ተደብድበው በሞቱበት ዘመን እና ሰዓት ለቤተክርስቲያን እንደዚህ ዘመን ምቹ ጊዜ የለም ትላላችሁ አለኝ እና ከዚህ በላይ ምን ኩነኔ አለ ? አለኝ
በእኔ ቦታ ሁናችሁ ይህን ቋንቋ ብትሰሙ ምን አይነት ስሜት ሊሰማችሁ እንደሚችል አላውቅም
👉እኔ ግን ለጊዜው ይህ ቃል ከአንድ የሲኖዶስ አባል ሁኖ መገኘቱ እራሴን እስከ መጥላት ደረስኩኝ አፈርኩኝ ተሸማቀቁኝ ምድር ጠበበኝ መደበቂያ አጣሁኝ እኔን አይመለከተኝም ለማለት ዳዳሁ ነገር ግን ብፁዕ አባታችን በሚባል ሰው ይህ ድርጊት ተፈጽሞ አይመለከተኝም ማለት ቅሌት መሰለኝ
እግዚአብሔር ከእንዲህ አይነት ዳግም ሞት ይሰውረን 🤲🤲🤲
BY ቤትኤል ዘ-ተዋሕዶ
Share with your friend now:
tgoop.com/bethel_tube/3468