BETHEL_TUBE Telegram 3468
👉👉ከእኛ ቀድማችሁ ተኮነናችሁ

👉ዛሬ ከቤተክርስቲያን ስመለስ በቤተክርስቲያን ባየውና በሰማው ነገር ላይ የተበሳጨ ከአንድ ወጣት ጋር መንገድ ላይ ተገናኘን

ሰላምታ ከተለዋወጥን በኋላ ጸድቃችሁ ታጸድቁናላችሁ ብለን ስንጠብቅ ከእኛ ቀድማችሁ ተኮነናችሁ አለኝ

እኔም ለጊዜው ስላልገባኝ እንዴት በምን ምክንያት እንዲህ ልትል ቻልክ አልሁት

እሱም ቀበል አደረገና ሰው በቁሙ ሲኮነን ያለእድር ሙቶ ሲቀበር በዓይኔ አየሁኝ ሲል ደገመው

👉ከዚህ አያይዞ እንዴት አምሳ እና ስልሳ አቢያተ ክርስቲያናት በወደሙበት ካህናት መነኮሳት የአብነት ተማሪዎች በጥይት ተደብድበው በሞቱበት ዘመን እና ሰዓት ለቤተክርስቲያን እንደዚህ ዘመን ምቹ ጊዜ የለም ትላላችሁ አለኝ እና ከዚህ በላይ ምን ኩነኔ አለ ? አለኝ

በእኔ ቦታ ሁናችሁ ይህን ቋንቋ ብትሰሙ ምን አይነት ስሜት ሊሰማችሁ እንደሚችል አላውቅም

👉እኔ ግን ለጊዜው ይህ ቃል ከአንድ የሲኖዶስ አባል ሁኖ መገኘቱ እራሴን እስከ መጥላት ደረስኩኝ አፈርኩኝ ተሸማቀቁኝ ምድር ጠበበኝ መደበቂያ አጣሁኝ እኔን አይመለከተኝም ለማለት ዳዳሁ ነገር ግን ብፁዕ አባታችን በሚባል ሰው ይህ ድርጊት ተፈጽሞ አይመለከተኝም ማለት ቅሌት መሰለኝ

እግዚአብሔር ከእንዲህ አይነት ዳግም ሞት ይሰውረን 🤲🤲🤲



tgoop.com/bethel_tube/3468
Create:
Last Update:

👉👉ከእኛ ቀድማችሁ ተኮነናችሁ

👉ዛሬ ከቤተክርስቲያን ስመለስ በቤተክርስቲያን ባየውና በሰማው ነገር ላይ የተበሳጨ ከአንድ ወጣት ጋር መንገድ ላይ ተገናኘን

ሰላምታ ከተለዋወጥን በኋላ ጸድቃችሁ ታጸድቁናላችሁ ብለን ስንጠብቅ ከእኛ ቀድማችሁ ተኮነናችሁ አለኝ

እኔም ለጊዜው ስላልገባኝ እንዴት በምን ምክንያት እንዲህ ልትል ቻልክ አልሁት

እሱም ቀበል አደረገና ሰው በቁሙ ሲኮነን ያለእድር ሙቶ ሲቀበር በዓይኔ አየሁኝ ሲል ደገመው

👉ከዚህ አያይዞ እንዴት አምሳ እና ስልሳ አቢያተ ክርስቲያናት በወደሙበት ካህናት መነኮሳት የአብነት ተማሪዎች በጥይት ተደብድበው በሞቱበት ዘመን እና ሰዓት ለቤተክርስቲያን እንደዚህ ዘመን ምቹ ጊዜ የለም ትላላችሁ አለኝ እና ከዚህ በላይ ምን ኩነኔ አለ ? አለኝ

በእኔ ቦታ ሁናችሁ ይህን ቋንቋ ብትሰሙ ምን አይነት ስሜት ሊሰማችሁ እንደሚችል አላውቅም

👉እኔ ግን ለጊዜው ይህ ቃል ከአንድ የሲኖዶስ አባል ሁኖ መገኘቱ እራሴን እስከ መጥላት ደረስኩኝ አፈርኩኝ ተሸማቀቁኝ ምድር ጠበበኝ መደበቂያ አጣሁኝ እኔን አይመለከተኝም ለማለት ዳዳሁ ነገር ግን ብፁዕ አባታችን በሚባል ሰው ይህ ድርጊት ተፈጽሞ አይመለከተኝም ማለት ቅሌት መሰለኝ

እግዚአብሔር ከእንዲህ አይነት ዳግም ሞት ይሰውረን 🤲🤲🤲

BY ቤትኤል ዘ-ተዋሕዶ





Share with your friend now:
tgoop.com/bethel_tube/3468

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Ng was convicted in April for conspiracy to incite a riot, public nuisance, arson, criminal damage, manufacturing of explosives, administering poison and wounding with intent to do grievous bodily harm between October 2019 and June 2020. The administrator of a telegram group, "Suck Channel," was sentenced to six years and six months in prison for seven counts of incitement yesterday. The best encrypted messaging apps Commenting about the court's concerns about the spread of false information related to the elections, Minister Fachin noted Brazil is "facing circumstances that could put Brazil's democracy at risk." During the meeting, the information technology secretary at the TSE, Julio Valente, put forward a list of requests the court believes will disinformation. You can invite up to 200 people from your contacts to join your channel as the next step. Select the users you want to add and click “Invite.” You can skip this step altogether.
from us


Telegram ቤትኤል ዘ-ተዋሕዶ
FROM American