ጉዮ ቦሩ 72ኛው የቦረና አባገዳ ሆኖ ለቀጣዩ 8 ዓመታት ለማስተዳደር ስልጣን ተረክቧል።
🔹የተቆራረጠው ሳይሰላ በትንሹ 71*8=568 ዓመታት
በኬኒያም ውስጥ የቦረና የገዳ ስርዓት በትይዩ ቀጥሏል፣ መቀጠል ብቻ ሳይሆን በመልክዓ-ምድር የተለያዩት የሁለቱ ቤተሰቦች ትስስሩም ጠንክሯል።
---
ባለፈው ዓመት ጃርሶ ዱጋ 75ኛው የጉጂ አባገዳ ሆኖ ስልጣን መረከቡ ይታወሳል።
🔸 የተቆራረጠው ሳይሰላ በትንሹ 74*8= 592 ዓመታት
▬▬▬▬▬
የገዳ ስርዓትን ከነ ሙሉ ክብሩ ያቆዩልን ሁለቱ ናቸው። የቱለማ አባገዳዎችም ከፍተኛውን የባህል ማጥፋት ዘመቻ ተቋቁመው መሠረታቸውን ሳይለቁ እስከዛሬ አቆይተዋል። አሁን የተሻለ ቁመና ላይ ናቸው። በተለይ የሆራ ፊንፊኔ ዳግም መነሳት፣የሆራ ቢሾፍቱ፣ ሆራ ቡራዩና የሌሎቹም መነቃቃት የቱለማ ገዳ ስርዓቱንም፣ በአጠቃላይ በመላው ኦሮሚያ ያለውን የገዳ ስርዓት አነቃቅቷል ማለት ይቻላል።
----
🙏
🔹የተቆራረጠው ሳይሰላ በትንሹ 71*8=568 ዓመታት
በኬኒያም ውስጥ የቦረና የገዳ ስርዓት በትይዩ ቀጥሏል፣ መቀጠል ብቻ ሳይሆን በመልክዓ-ምድር የተለያዩት የሁለቱ ቤተሰቦች ትስስሩም ጠንክሯል።
---
ባለፈው ዓመት ጃርሶ ዱጋ 75ኛው የጉጂ አባገዳ ሆኖ ስልጣን መረከቡ ይታወሳል።
🔸 የተቆራረጠው ሳይሰላ በትንሹ 74*8= 592 ዓመታት
▬▬▬▬▬
የገዳ ስርዓትን ከነ ሙሉ ክብሩ ያቆዩልን ሁለቱ ናቸው። የቱለማ አባገዳዎችም ከፍተኛውን የባህል ማጥፋት ዘመቻ ተቋቁመው መሠረታቸውን ሳይለቁ እስከዛሬ አቆይተዋል። አሁን የተሻለ ቁመና ላይ ናቸው። በተለይ የሆራ ፊንፊኔ ዳግም መነሳት፣የሆራ ቢሾፍቱ፣ ሆራ ቡራዩና የሌሎቹም መነቃቃት የቱለማ ገዳ ስርዓቱንም፣ በአጠቃላይ በመላው ኦሮሚያ ያለውን የገዳ ስርዓት አነቃቅቷል ማለት ይቻላል።
----
🙏
tgoop.com/danny4677/26163
Create:
Last Update:
Last Update:
ጉዮ ቦሩ 72ኛው የቦረና አባገዳ ሆኖ ለቀጣዩ 8 ዓመታት ለማስተዳደር ስልጣን ተረክቧል።
🔹የተቆራረጠው ሳይሰላ በትንሹ 71*8=568 ዓመታት
በኬኒያም ውስጥ የቦረና የገዳ ስርዓት በትይዩ ቀጥሏል፣ መቀጠል ብቻ ሳይሆን በመልክዓ-ምድር የተለያዩት የሁለቱ ቤተሰቦች ትስስሩም ጠንክሯል።
---
ባለፈው ዓመት ጃርሶ ዱጋ 75ኛው የጉጂ አባገዳ ሆኖ ስልጣን መረከቡ ይታወሳል።
🔸 የተቆራረጠው ሳይሰላ በትንሹ 74*8= 592 ዓመታት
▬▬▬▬▬
የገዳ ስርዓትን ከነ ሙሉ ክብሩ ያቆዩልን ሁለቱ ናቸው። የቱለማ አባገዳዎችም ከፍተኛውን የባህል ማጥፋት ዘመቻ ተቋቁመው መሠረታቸውን ሳይለቁ እስከዛሬ አቆይተዋል። አሁን የተሻለ ቁመና ላይ ናቸው። በተለይ የሆራ ፊንፊኔ ዳግም መነሳት፣የሆራ ቢሾፍቱ፣ ሆራ ቡራዩና የሌሎቹም መነቃቃት የቱለማ ገዳ ስርዓቱንም፣ በአጠቃላይ በመላው ኦሮሚያ ያለውን የገዳ ስርዓት አነቃቅቷል ማለት ይቻላል።
----
🙏
🔹የተቆራረጠው ሳይሰላ በትንሹ 71*8=568 ዓመታት
በኬኒያም ውስጥ የቦረና የገዳ ስርዓት በትይዩ ቀጥሏል፣ መቀጠል ብቻ ሳይሆን በመልክዓ-ምድር የተለያዩት የሁለቱ ቤተሰቦች ትስስሩም ጠንክሯል።
---
ባለፈው ዓመት ጃርሶ ዱጋ 75ኛው የጉጂ አባገዳ ሆኖ ስልጣን መረከቡ ይታወሳል።
🔸 የተቆራረጠው ሳይሰላ በትንሹ 74*8= 592 ዓመታት
▬▬▬▬▬
የገዳ ስርዓትን ከነ ሙሉ ክብሩ ያቆዩልን ሁለቱ ናቸው። የቱለማ አባገዳዎችም ከፍተኛውን የባህል ማጥፋት ዘመቻ ተቋቁመው መሠረታቸውን ሳይለቁ እስከዛሬ አቆይተዋል። አሁን የተሻለ ቁመና ላይ ናቸው። በተለይ የሆራ ፊንፊኔ ዳግም መነሳት፣የሆራ ቢሾፍቱ፣ ሆራ ቡራዩና የሌሎቹም መነቃቃት የቱለማ ገዳ ስርዓቱንም፣ በአጠቃላይ በመላው ኦሮሚያ ያለውን የገዳ ስርዓት አነቃቅቷል ማለት ይቻላል።
----
🙏
BY Daniel daba🇱🇷


Share with your friend now:
tgoop.com/danny4677/26163