DAWASLAFIYAWLOBESITEMA Telegram 1094
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
➪◉ሸይኽ ሷሊህ አል-ፍዉዛን ((ሃፊዘሁሏህ))

►እንድህ ተብለዉ ተጠየቁ:-

➪◉ከሙብተድዒ ሰዉ እና ከወንጀለኛ ሰዉ ብርቱ የሆነ ቅጣት ተቀጨዎች ማንኛቸዉ ናቸው??

►መልስ:—የሙብተድዓዉ ሰዉ ቅጣት ብርቱ ነዉ ምክኒያቱም ቢደዓ ከወንጀል የከፋ ነዉ!!!

►ቢድዓ እሸይጧን ዘንድ የተወደደና የቀርበ ነዉ ከወንጀለኛዉ ሰዉ ሙብተዲዓዉ የከፋ ነዉ!!!

►ምክኒያቱም ወንጀለኛዉ ሰዉየ ወደ አላህ ቶብቶ(ተፀፀቱ) ይመለሳል!!

►ነገር ግን ሙብተዲዓ ሰዎች በጣም ትንሽ ናቸዉ ወደ አላህ ተፀፀተዉ የሚመለሱት!!!

►ምክኒያቱም ይህ ሙብተዲዓዉ ሰዉየ በሐቅ ላይ እንዳለ ያስባል( ያርጋግጣል)!!

►በዚህ ሁኔታዉ ከወንጀለኛዉ ሰዉየ ይለያል!!!

ወጀለኛዉ ሰዉየ እሱ ወንጀለኛ መሆኑን ያዉቃል ይቶብታል!!!

►ምንም ጥርጥር የለዉም ቢዲዓ ከወጀል የከፋ ለመሆኑ!!!

►ወንጀል ከሚሰራዉ ሰዉየ ስህተት
ሙብተዲዒዉ ሰዉየ በሰዎች ላይ የከፋ ስህተት ነዉ!!

►ለዚህም ሲባል ያለፎት ሰለፎች እንድህ አሉ:-

►በሱና መንገድ ላይ መጠጋቱ በትንሹም ብትሆን ዒባዳን መስራቱ ይበልጣል!!

►በቢዲዓ መንገድ ላይ ከመፀናቱ እና ብዙ ከመስራቱ ይልቅ ትክክለኛ የሱና ስራን በትንሹ መስራቱ ይበልጣል!!!

ዳዓዎ-ሠለፊያ-ወሎ-ቢስቲማ◉

https://www.tgoop.com/dawaslafiyawlobesitema



tgoop.com/dawaslafiyawlobesitema/1094
Create:
Last Update:

➪◉ሸይኽ ሷሊህ አል-ፍዉዛን ((ሃፊዘሁሏህ))

►እንድህ ተብለዉ ተጠየቁ:-

➪◉ከሙብተድዒ ሰዉ እና ከወንጀለኛ ሰዉ ብርቱ የሆነ ቅጣት ተቀጨዎች ማንኛቸዉ ናቸው??

►መልስ:—የሙብተድዓዉ ሰዉ ቅጣት ብርቱ ነዉ ምክኒያቱም ቢደዓ ከወንጀል የከፋ ነዉ!!!

►ቢድዓ እሸይጧን ዘንድ የተወደደና የቀርበ ነዉ ከወንጀለኛዉ ሰዉ ሙብተዲዓዉ የከፋ ነዉ!!!

►ምክኒያቱም ወንጀለኛዉ ሰዉየ ወደ አላህ ቶብቶ(ተፀፀቱ) ይመለሳል!!

►ነገር ግን ሙብተዲዓ ሰዎች በጣም ትንሽ ናቸዉ ወደ አላህ ተፀፀተዉ የሚመለሱት!!!

►ምክኒያቱም ይህ ሙብተዲዓዉ ሰዉየ በሐቅ ላይ እንዳለ ያስባል( ያርጋግጣል)!!

►በዚህ ሁኔታዉ ከወንጀለኛዉ ሰዉየ ይለያል!!!

ወጀለኛዉ ሰዉየ እሱ ወንጀለኛ መሆኑን ያዉቃል ይቶብታል!!!

►ምንም ጥርጥር የለዉም ቢዲዓ ከወጀል የከፋ ለመሆኑ!!!

►ወንጀል ከሚሰራዉ ሰዉየ ስህተት
ሙብተዲዒዉ ሰዉየ በሰዎች ላይ የከፋ ስህተት ነዉ!!

►ለዚህም ሲባል ያለፎት ሰለፎች እንድህ አሉ:-

►በሱና መንገድ ላይ መጠጋቱ በትንሹም ብትሆን ዒባዳን መስራቱ ይበልጣል!!

►በቢዲዓ መንገድ ላይ ከመፀናቱ እና ብዙ ከመስራቱ ይልቅ ትክክለኛ የሱና ስራን በትንሹ መስራቱ ይበልጣል!!!

ዳዓዎ-ሠለፊያ-ወሎ-ቢስቲማ◉

https://www.tgoop.com/dawaslafiyawlobesitema

BY ዳዓዎ-ሰለፊያ-ወሎ-ቢስቲማ◉


Share with your friend now:
tgoop.com/dawaslafiyawlobesitema/1094

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Telegram message that reads: "Bear Market Screaming Therapy Group. You are only allowed to send screaming voice notes. Everything else = BAN. Text pics, videos, stickers, gif = BAN. Anything other than screaming = BAN. You think you are smart = BAN. Find your optimal posting schedule and stick to it. The peak posting times include 8 am, 6 pm, and 8 pm on social media. Try to publish serious stuff in the morning and leave less demanding content later in the day. “[The defendant] could not shift his criminal liability,” Hui said. During the meeting with TSE Minister Edson Fachin, Perekopsky also mentioned the TSE channel on the platform as one of the firm's key success stories. Launched as part of the company's commitments to tackle the spread of fake news in Brazil, the verified channel has attracted more than 184,000 members in less than a month. ZDNET RECOMMENDS
from us


Telegram ዳዓዎ-ሰለፊያ-ወሎ-ቢስቲማ◉
FROM American