DEACONGETABALEWAMARE Telegram 1824
መልካም ልደት ለእኔ ህዳር ጽዮን

አአኵተከ ፡ እግዚኦ ፡ አምላኪየ ፡
ዘልፈ ፡ ዘወሀብከኒ ፡ ኃይለ ፡ ወጥበበ ፡
እስመ ፡ ናሁ ፡ ዘይሁብ ፡ እምረተ ፡ ለልቡባን ፡
ጥበበ ፡ ለጠቢባን ፡ እምብዕለ ፡ ፀጋሁ ።

"ጥበብን ለጠቢባን እውቀትንም ለአስተዋዮች የሰጠ ፤ የሚሰጥ ዛሬም ጥበብና ኃይልን. . . . . የሰጠኸኝ የአባቶቼ አምላክ አመሰግንሀለው ።"
( ት.ዳን 3÷ 21-24 )

"እገኒ ለከ እግዚኦ እስመ ግሩመ ተሰባሕከ መንክር ግብርከ ወነፍስየ ትጤይቆ ጥቀ......"
ግሩምና ድንቅ ሆኜ ተፈጥርያለኹና አመሰግንሃለው

ሥራህ እጅግ ድንቅ ነው ነፍሴም ታውቀዋለች
እኔ በስውር በተሰራኹ ጊዜ አካሌም ከምድር ታች
በተሰራ ጊዜ ዐጥንቶቼ ከአንተ አልተሰወሩም

#ያልተሰራ_አካሌን_ዐይኖችህ_አዩኝ
#የተፈጠሩ_ቀኖቼ_ኹሉ
#አንድ_እንኳን_ሳይኖር_በመጽሐፍህ_ተጻፉ

አቤቱ ዐሳቦችህ በእኔ ዘንድ
እንደ ምን እጅግ የከበሩ ናቸው
( መዝ 138፥14-17 )
~~~~~~~~
🍂
እንድንከባት፣ እንድናቅፋት፣ በዙሪያዋ ተሰብስበን እንድንመካባት፣ በብርታቶቿ ተማምነን ልባችንን እንድናሳርፍባት፣ ጽዮን አንባችንን፣ ጽዮን መታመኛችንን፣ ጽዮን መመኪያችንን የሰጠን አምላክ ይክበር ይመስገን!!!

🙏🏽......ለአመቱ በሰላም በጤና ያድርሰን ....🙏🏽

ዲያቆን ጌታባለው አማረ
የቅዱሳት ሥዕላት ሠዐሊ

ህዳር ጽዮን ( 21 )
November 30

📸 💎LEGACY IMPRESSION ®
☎️+251984187946☎️
📸BOOK NOW📸
@Legacy Impression



tgoop.com/deacongetabalewamare/1824
Create:
Last Update:

መልካም ልደት ለእኔ ህዳር ጽዮን

አአኵተከ ፡ እግዚኦ ፡ አምላኪየ ፡
ዘልፈ ፡ ዘወሀብከኒ ፡ ኃይለ ፡ ወጥበበ ፡
እስመ ፡ ናሁ ፡ ዘይሁብ ፡ እምረተ ፡ ለልቡባን ፡
ጥበበ ፡ ለጠቢባን ፡ እምብዕለ ፡ ፀጋሁ ።

"ጥበብን ለጠቢባን እውቀትንም ለአስተዋዮች የሰጠ ፤ የሚሰጥ ዛሬም ጥበብና ኃይልን. . . . . የሰጠኸኝ የአባቶቼ አምላክ አመሰግንሀለው ።"
( ት.ዳን 3÷ 21-24 )

"እገኒ ለከ እግዚኦ እስመ ግሩመ ተሰባሕከ መንክር ግብርከ ወነፍስየ ትጤይቆ ጥቀ......"
ግሩምና ድንቅ ሆኜ ተፈጥርያለኹና አመሰግንሃለው

ሥራህ እጅግ ድንቅ ነው ነፍሴም ታውቀዋለች
እኔ በስውር በተሰራኹ ጊዜ አካሌም ከምድር ታች
በተሰራ ጊዜ ዐጥንቶቼ ከአንተ አልተሰወሩም

#ያልተሰራ_አካሌን_ዐይኖችህ_አዩኝ
#የተፈጠሩ_ቀኖቼ_ኹሉ
#አንድ_እንኳን_ሳይኖር_በመጽሐፍህ_ተጻፉ

አቤቱ ዐሳቦችህ በእኔ ዘንድ
እንደ ምን እጅግ የከበሩ ናቸው
( መዝ 138፥14-17 )
~~~~~~~~
🍂
እንድንከባት፣ እንድናቅፋት፣ በዙሪያዋ ተሰብስበን እንድንመካባት፣ በብርታቶቿ ተማምነን ልባችንን እንድናሳርፍባት፣ ጽዮን አንባችንን፣ ጽዮን መታመኛችንን፣ ጽዮን መመኪያችንን የሰጠን አምላክ ይክበር ይመስገን!!!

🙏🏽......ለአመቱ በሰላም በጤና ያድርሰን ....🙏🏽

ዲያቆን ጌታባለው አማረ
የቅዱሳት ሥዕላት ሠዐሊ

ህዳር ጽዮን ( 21 )
November 30

📸 💎LEGACY IMPRESSION ®
☎️+251984187946☎️
📸BOOK NOW📸
@Legacy Impression

BY Dn Getabalew Amare Kibret /ሰዐሊ/








Share with your friend now:
tgoop.com/deacongetabalewamare/1824

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Judge Hui described Ng as inciting others to “commit a massacre” with three posts teaching people to make “toxic chlorine gas bombs,” target police stations, police quarters and the city’s metro stations. This offence was “rather serious,” the court said. To delete a channel with over 1,000 subscribers, you need to contact user support Public channels are public to the internet, regardless of whether or not they are subscribed. A public channel is displayed in search results and has a short address (link). Those being doxxed include outgoing Chief Executive Carrie Lam Cheng Yuet-ngor, Chung and police assistant commissioner Joe Chan Tung, who heads police's cyber security and technology crime bureau. There have been several contributions to the group with members posting voice notes of screaming, yelling, groaning, and wailing in different rhythms and pitches. Calling out the “degenerate” community or the crypto obsessives that engage in high-risk trading, Co-founder of NFT renting protocol Rentable World emiliano.eth shared this group on his Twitter. He wrote: “hey degen, are you stressed? Just let it out all out. Voice only tg channel for screaming”.
from us


Telegram Dn Getabalew Amare Kibret /ሰዐሊ/
FROM American