DEACONGETABALEWAMARE Telegram 1825
መልካም ልደት ለእኔ ህዳር ጽዮን

አአኵተከ ፡ እግዚኦ ፡ አምላኪየ ፡
ዘልፈ ፡ ዘወሀብከኒ ፡ ኃይለ ፡ ወጥበበ ፡
እስመ ፡ ናሁ ፡ ዘይሁብ ፡ እምረተ ፡ ለልቡባን ፡
ጥበበ ፡ ለጠቢባን ፡ እምብዕለ ፡ ፀጋሁ ።

"ጥበብን ለጠቢባን እውቀትንም ለአስተዋዮች የሰጠ ፤ የሚሰጥ ዛሬም ጥበብና ኃይልን. . . . . የሰጠኸኝ የአባቶቼ አምላክ አመሰግንሀለው ።"
( ት.ዳን 3÷ 21-24 )

"እገኒ ለከ እግዚኦ እስመ ግሩመ ተሰባሕከ መንክር ግብርከ ወነፍስየ ትጤይቆ ጥቀ......"
ግሩምና ድንቅ ሆኜ ተፈጥርያለኹና አመሰግንሃለው

ሥራህ እጅግ ድንቅ ነው ነፍሴም ታውቀዋለች
እኔ በስውር በተሰራኹ ጊዜ አካሌም ከምድር ታች
በተሰራ ጊዜ ዐጥንቶቼ ከአንተ አልተሰወሩም

#ያልተሰራ_አካሌን_ዐይኖችህ_አዩኝ
#የተፈጠሩ_ቀኖቼ_ኹሉ
#አንድ_እንኳን_ሳይኖር_በመጽሐፍህ_ተጻፉ

አቤቱ ዐሳቦችህ በእኔ ዘንድ
እንደ ምን እጅግ የከበሩ ናቸው
( መዝ 138፥14-17 )
~~~~~~~~
🍂
እንድንከባት፣ እንድናቅፋት፣ በዙሪያዋ ተሰብስበን እንድንመካባት፣ በብርታቶቿ ተማምነን ልባችንን እንድናሳርፍባት፣ ጽዮን አንባችንን፣ ጽዮን መታመኛችንን፣ ጽዮን መመኪያችንን የሰጠን አምላክ ይክበር ይመስገን!!!

🙏🏽......ለአመቱ በሰላም በጤና ያድርሰን ....🙏🏽

ዲያቆን ጌታባለው አማረ
የቅዱሳት ሥዕላት ሠዐሊ

ህዳር ጽዮን ( 21 )
November 30

📸 💎LEGACY IMPRESSION ®
☎️+251984187946☎️
📸BOOK NOW📸
@Legacy Impression



tgoop.com/deacongetabalewamare/1825
Create:
Last Update:

መልካም ልደት ለእኔ ህዳር ጽዮን

አአኵተከ ፡ እግዚኦ ፡ አምላኪየ ፡
ዘልፈ ፡ ዘወሀብከኒ ፡ ኃይለ ፡ ወጥበበ ፡
እስመ ፡ ናሁ ፡ ዘይሁብ ፡ እምረተ ፡ ለልቡባን ፡
ጥበበ ፡ ለጠቢባን ፡ እምብዕለ ፡ ፀጋሁ ።

"ጥበብን ለጠቢባን እውቀትንም ለአስተዋዮች የሰጠ ፤ የሚሰጥ ዛሬም ጥበብና ኃይልን. . . . . የሰጠኸኝ የአባቶቼ አምላክ አመሰግንሀለው ።"
( ት.ዳን 3÷ 21-24 )

"እገኒ ለከ እግዚኦ እስመ ግሩመ ተሰባሕከ መንክር ግብርከ ወነፍስየ ትጤይቆ ጥቀ......"
ግሩምና ድንቅ ሆኜ ተፈጥርያለኹና አመሰግንሃለው

ሥራህ እጅግ ድንቅ ነው ነፍሴም ታውቀዋለች
እኔ በስውር በተሰራኹ ጊዜ አካሌም ከምድር ታች
በተሰራ ጊዜ ዐጥንቶቼ ከአንተ አልተሰወሩም

#ያልተሰራ_አካሌን_ዐይኖችህ_አዩኝ
#የተፈጠሩ_ቀኖቼ_ኹሉ
#አንድ_እንኳን_ሳይኖር_በመጽሐፍህ_ተጻፉ

አቤቱ ዐሳቦችህ በእኔ ዘንድ
እንደ ምን እጅግ የከበሩ ናቸው
( መዝ 138፥14-17 )
~~~~~~~~
🍂
እንድንከባት፣ እንድናቅፋት፣ በዙሪያዋ ተሰብስበን እንድንመካባት፣ በብርታቶቿ ተማምነን ልባችንን እንድናሳርፍባት፣ ጽዮን አንባችንን፣ ጽዮን መታመኛችንን፣ ጽዮን መመኪያችንን የሰጠን አምላክ ይክበር ይመስገን!!!

🙏🏽......ለአመቱ በሰላም በጤና ያድርሰን ....🙏🏽

ዲያቆን ጌታባለው አማረ
የቅዱሳት ሥዕላት ሠዐሊ

ህዳር ጽዮን ( 21 )
November 30

📸 💎LEGACY IMPRESSION ®
☎️+251984187946☎️
📸BOOK NOW📸
@Legacy Impression

BY Dn Getabalew Amare Kibret /ሰዐሊ/








Share with your friend now:
tgoop.com/deacongetabalewamare/1825

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Done! Now you’re the proud owner of a Telegram channel. The next step is to set up and customize your channel. To view your bio, click the Menu icon and select “View channel info.” To edit your name or bio, click the Menu icon and select “Manage Channel.” Hui said the time period and nature of some offences “overlapped” and thus their prison terms could be served concurrently. The judge ordered Ng to be jailed for a total of six years and six months. The group also hosted discussions on committing arson, Judge Hui said, including setting roadblocks on fire, hurling petrol bombs at police stations and teaching people to make such weapons. The conversation linked to arson went on for two to three months, Hui said.
from us


Telegram Dn Getabalew Amare Kibret /ሰዐሊ/
FROM American