DEACONGETABALEWAMARE Telegram 1827
መልካም ልደት ለእኔ ህዳር ጽዮን

አአኵተከ ፡ እግዚኦ ፡ አምላኪየ ፡
ዘልፈ ፡ ዘወሀብከኒ ፡ ኃይለ ፡ ወጥበበ ፡
እስመ ፡ ናሁ ፡ ዘይሁብ ፡ እምረተ ፡ ለልቡባን ፡
ጥበበ ፡ ለጠቢባን ፡ እምብዕለ ፡ ፀጋሁ ።

"ጥበብን ለጠቢባን እውቀትንም ለአስተዋዮች የሰጠ ፤ የሚሰጥ ዛሬም ጥበብና ኃይልን. . . . . የሰጠኸኝ የአባቶቼ አምላክ አመሰግንሀለው ።"
( ት.ዳን 3÷ 21-24 )

"እገኒ ለከ እግዚኦ እስመ ግሩመ ተሰባሕከ መንክር ግብርከ ወነፍስየ ትጤይቆ ጥቀ......"
ግሩምና ድንቅ ሆኜ ተፈጥርያለኹና አመሰግንሃለው

ሥራህ እጅግ ድንቅ ነው ነፍሴም ታውቀዋለች
እኔ በስውር በተሰራኹ ጊዜ አካሌም ከምድር ታች
በተሰራ ጊዜ ዐጥንቶቼ ከአንተ አልተሰወሩም

#ያልተሰራ_አካሌን_ዐይኖችህ_አዩኝ
#የተፈጠሩ_ቀኖቼ_ኹሉ
#አንድ_እንኳን_ሳይኖር_በመጽሐፍህ_ተጻፉ

አቤቱ ዐሳቦችህ በእኔ ዘንድ
እንደ ምን እጅግ የከበሩ ናቸው
( መዝ 138፥14-17 )
~~~~~~~~
🍂
እንድንከባት፣ እንድናቅፋት፣ በዙሪያዋ ተሰብስበን እንድንመካባት፣ በብርታቶቿ ተማምነን ልባችንን እንድናሳርፍባት፣ ጽዮን አንባችንን፣ ጽዮን መታመኛችንን፣ ጽዮን መመኪያችንን የሰጠን አምላክ ይክበር ይመስገን!!!

🙏🏽......ለአመቱ በሰላም በጤና ያድርሰን ....🙏🏽

ዲያቆን ጌታባለው አማረ
የቅዱሳት ሥዕላት ሠዐሊ

ህዳር ጽዮን ( 21 )
November 30

📸 💎LEGACY IMPRESSION ®
☎️+251984187946☎️
📸BOOK NOW📸
@Legacy Impression



tgoop.com/deacongetabalewamare/1827
Create:
Last Update:

መልካም ልደት ለእኔ ህዳር ጽዮን

አአኵተከ ፡ እግዚኦ ፡ አምላኪየ ፡
ዘልፈ ፡ ዘወሀብከኒ ፡ ኃይለ ፡ ወጥበበ ፡
እስመ ፡ ናሁ ፡ ዘይሁብ ፡ እምረተ ፡ ለልቡባን ፡
ጥበበ ፡ ለጠቢባን ፡ እምብዕለ ፡ ፀጋሁ ።

"ጥበብን ለጠቢባን እውቀትንም ለአስተዋዮች የሰጠ ፤ የሚሰጥ ዛሬም ጥበብና ኃይልን. . . . . የሰጠኸኝ የአባቶቼ አምላክ አመሰግንሀለው ።"
( ት.ዳን 3÷ 21-24 )

"እገኒ ለከ እግዚኦ እስመ ግሩመ ተሰባሕከ መንክር ግብርከ ወነፍስየ ትጤይቆ ጥቀ......"
ግሩምና ድንቅ ሆኜ ተፈጥርያለኹና አመሰግንሃለው

ሥራህ እጅግ ድንቅ ነው ነፍሴም ታውቀዋለች
እኔ በስውር በተሰራኹ ጊዜ አካሌም ከምድር ታች
በተሰራ ጊዜ ዐጥንቶቼ ከአንተ አልተሰወሩም

#ያልተሰራ_አካሌን_ዐይኖችህ_አዩኝ
#የተፈጠሩ_ቀኖቼ_ኹሉ
#አንድ_እንኳን_ሳይኖር_በመጽሐፍህ_ተጻፉ

አቤቱ ዐሳቦችህ በእኔ ዘንድ
እንደ ምን እጅግ የከበሩ ናቸው
( መዝ 138፥14-17 )
~~~~~~~~
🍂
እንድንከባት፣ እንድናቅፋት፣ በዙሪያዋ ተሰብስበን እንድንመካባት፣ በብርታቶቿ ተማምነን ልባችንን እንድናሳርፍባት፣ ጽዮን አንባችንን፣ ጽዮን መታመኛችንን፣ ጽዮን መመኪያችንን የሰጠን አምላክ ይክበር ይመስገን!!!

🙏🏽......ለአመቱ በሰላም በጤና ያድርሰን ....🙏🏽

ዲያቆን ጌታባለው አማረ
የቅዱሳት ሥዕላት ሠዐሊ

ህዳር ጽዮን ( 21 )
November 30

📸 💎LEGACY IMPRESSION ®
☎️+251984187946☎️
📸BOOK NOW📸
@Legacy Impression

BY Dn Getabalew Amare Kibret /ሰዐሊ/








Share with your friend now:
tgoop.com/deacongetabalewamare/1827

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The Standard Channel On Tuesday, some local media outlets included Sing Tao Daily cited sources as saying the Hong Kong government was considering restricting access to Telegram. Privacy Commissioner for Personal Data Ada Chung told to the Legislative Council on Monday that government officials, police and lawmakers remain the targets of “doxxing” despite a privacy law amendment last year that criminalised the malicious disclosure of personal information. Telegram desktop app: In the upper left corner, click the Menu icon (the one with three lines). Select “New Channel” from the drop-down menu. Each account can create up to 10 public channels 6How to manage your Telegram channel?
from us


Telegram Dn Getabalew Amare Kibret /ሰዐሊ/
FROM American