DEACONGETABALEWAMARE Telegram 1831
+ + አቤቱ ጌታዬ #ኢየሱስ_ክርስቶስ ሆይ + +
ከቤተ ያዕቆብ የወጣ የዘይት ዛፍ
ከዕሴይ ሥር የወጣ የሃይማኖት በትር፤
ከዳዊት ግንድ የበቀለችም አበባ ነኽ (ኢሳ ፲፩፥፩)፤

+ አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ
በቅዱሳን አንደበት አንተ የሚጣፍጥ ስም ነኽ፤

+ አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ
በእውነት ለሚጠሩኽ አንተ የሚጣፍጥ ዕሳቤ ነኽ፤

+ አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ
አንተ መንፈሰ ኮከባቸው ለደበዘዘባቸው መመኪያ የኾንኽ የአጥቢያ ኮከብ ነኽ (ዘኊ ፳፬፥፲፯፤ ራእ ፳፪፥፲፮)፤

+ አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ በቅዱሳን ገጽ ላይ ዘወትር የሚያበራ የጽድቅ ፀሓይ ነኽ (ሚል ፬፥፪)፤

+ አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ ከቊጣው የተነሣ የጨለማ አበጋዞች የደነገጡለት፤ ከማግሣቱም የተነሣ የምድር ተራሮች የተንቀጠቀጡለት ከይሁዳ ነገድ የተገኘ አሸናፊ አንበሳ ነኽ (ራእ ፭፥፭)

___
+ #አቤቱ_ጌታዬ_ኢየሱስ_ክርስቶስ ሆይ
ከሕፃንነቴ ዠምረኽ ተስፋዬ አንተ ነኽ፤

+ በማሕፀንኽ አንተ ሰወርኸኝ በኹሉም ጊዜ አንተ ዕሳቤዬ ነኽ ፤

+ አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ የመድኀኒቴ ቀንድ አንተ ነኽ

+ አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ የራሴ አክሊል አንተ ነኽ፤

+ አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ
ለአፌ ጣፋጭ የኾንኽ የሕይወት እንጀራ አንተ ነኽ፤

+ አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ ለጒረሮዬ
መልካም የኾንኽ የመድኀኒት ጽዋዕ አንተ ነኽ፤

+ አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ
ያልተሸመነም ያልተፈተለም ልብስ አንተ ነኽ፤

+ አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ
ዕጥፍ የኾንኽ ወርቅ የተገኘኽም ዕንቊ ነኽ፤

+ አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ
የበዛ ምናን የተረፈም መክሊት አንተ ነኽ፤

+ አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ ስለ አዳምና ስለ ልጆቹ ስትል መከራን የተሸከምኽ አንተ ነኽ፤

+ አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ በሔዋንና በልጆቿ ስሕተት ምክንያት የመስቀልን ሕማማት የተሸከምኽ አንተ ነኽ፤

+ አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ ስለ ሰው ልጆች በደል ስትል የመስቀልን ችንካሮች የተቀበልኽ አንተ ነኽ፤

+ አቤቱ አንተ በኹሉም ላይ ጌታ ነኽ፤
ሥልጣንኽም በኹሉም ላይ ነው፤
ታላቅነትኽም ከኹሉም በላይ ነው፤
የኹሉም ጌታ ተባልኽ፤
በኹሉም ዘንድ ተጠራኽ፤

__
+ አንተ #ሊቀ_ካህናት ነኽ፤
+ አንተ ንጉሠ ነገሥት ነኽ፤
+ አንተ ታላቅ መምህር ነኽ፤
+ አንተ የእረኞች አለቃ ነኽ፤
+ አንተ የምትናገር በግ ነኽ፤ አንተ ፍሪዳ ላም ነኽ፤
+ አንተ የአንበሳ ልጅ አንበሳ ነኽ፤
+ አንተ የሕይወት ውሃ ምንጭ ነኽ፤
+ አንተ #የመድኀኒት_ቀንድ ነኽ፤
+ አንተ የጽድቅና የሕይወት መንገድ ነኽ፤
+ አንተ የጽድቅ ፀሓይ ነኽ፤
+ አንተ የብርሃን ኮከብ ነኽ፤
+ አንተ #የሕይወት_እንጀራ ነኽ፤
+ አንተ የመድኀኒት ጽዋ ነኽ፤
+ አንተ የሰው ልጅና የእግዚአብሔር ልጅ ነኽ፤
___
ይኽነን ኹሉ ስለ እኛ ፍቅር ስትል ተጠራኽበት) በማለት አምላኩ ኢየሱስ ክርስቶስን ያመሰገነው ምስጋና እስከ ዕለተ ምጽአት ድረስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሲነበብ፣ ሲተረጐም፣ ሲመሰጠር ይኖራል፡፡

ዮሐንስ በራዕዩ ላይ በኲረ ሙታን (ራእ ፩፥፭)፤
የምድር ነገሥታት ገዢ (ራእ ፩፥፭)፤
የታመነው ምስክር (ራእ ፩፥፭)፤
የይሁዳ አንበሳ (ራእ ፭፥፭)፤
የታረደው በግ (ራእ ፭፥፲፪)፤
የታመነና እውነተኛ (ራእ ፲፱፥፲፩)፤
የእግዚአብሔር ቃል (ራእ ፲፱፥፲፫)፤
ፊተኛውና ኋለኛው (ራእ ፳፪፥፲፫)፤
የነገሥታት ንጉሥ የጌቶች ጌታ (ራእ ፲፱፥፲፮)፤
አልፋና ኦሜጋ (ራእ ፳፪፥፲፫) ፊተኛውና ኋለኛው (ራእ ፳፪፥፲፫)፤
የዳዊት ሥርና ዘር (ራእ ፳፪፥፲፮)፤
የሚያበራ የንጋት ኮከብ (ራእ ፳፪፥፲፮)
-------------------------------------------
/ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /

#ጌታችን_አምላካችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ ሆይ
ዘወትር እናመሰግንህ ዘንድ
ውሳጣዊ አዕምሯችንን ብሩህ አድርግልን ።
°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°

ሠዓሊ ቀሲስ አማረ ክብረት እንደሣሉት

ዲ/ን ጌታባለው አማረ
/ የቅዱሣት ሥዕላት ሠዓሊ /
@deacongetabalewamare



tgoop.com/deacongetabalewamare/1831
Create:
Last Update:

+ + አቤቱ ጌታዬ #ኢየሱስ_ክርስቶስ ሆይ + +
ከቤተ ያዕቆብ የወጣ የዘይት ዛፍ
ከዕሴይ ሥር የወጣ የሃይማኖት በትር፤
ከዳዊት ግንድ የበቀለችም አበባ ነኽ (ኢሳ ፲፩፥፩)፤

+ አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ
በቅዱሳን አንደበት አንተ የሚጣፍጥ ስም ነኽ፤

+ አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ
በእውነት ለሚጠሩኽ አንተ የሚጣፍጥ ዕሳቤ ነኽ፤

+ አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ
አንተ መንፈሰ ኮከባቸው ለደበዘዘባቸው መመኪያ የኾንኽ የአጥቢያ ኮከብ ነኽ (ዘኊ ፳፬፥፲፯፤ ራእ ፳፪፥፲፮)፤

+ አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ በቅዱሳን ገጽ ላይ ዘወትር የሚያበራ የጽድቅ ፀሓይ ነኽ (ሚል ፬፥፪)፤

+ አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ ከቊጣው የተነሣ የጨለማ አበጋዞች የደነገጡለት፤ ከማግሣቱም የተነሣ የምድር ተራሮች የተንቀጠቀጡለት ከይሁዳ ነገድ የተገኘ አሸናፊ አንበሳ ነኽ (ራእ ፭፥፭)

___
+ #አቤቱ_ጌታዬ_ኢየሱስ_ክርስቶስ ሆይ
ከሕፃንነቴ ዠምረኽ ተስፋዬ አንተ ነኽ፤

+ በማሕፀንኽ አንተ ሰወርኸኝ በኹሉም ጊዜ አንተ ዕሳቤዬ ነኽ ፤

+ አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ የመድኀኒቴ ቀንድ አንተ ነኽ

+ አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ የራሴ አክሊል አንተ ነኽ፤

+ አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ
ለአፌ ጣፋጭ የኾንኽ የሕይወት እንጀራ አንተ ነኽ፤

+ አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ ለጒረሮዬ
መልካም የኾንኽ የመድኀኒት ጽዋዕ አንተ ነኽ፤

+ አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ
ያልተሸመነም ያልተፈተለም ልብስ አንተ ነኽ፤

+ አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ
ዕጥፍ የኾንኽ ወርቅ የተገኘኽም ዕንቊ ነኽ፤

+ አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ
የበዛ ምናን የተረፈም መክሊት አንተ ነኽ፤

+ አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ ስለ አዳምና ስለ ልጆቹ ስትል መከራን የተሸከምኽ አንተ ነኽ፤

+ አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ በሔዋንና በልጆቿ ስሕተት ምክንያት የመስቀልን ሕማማት የተሸከምኽ አንተ ነኽ፤

+ አቤቱ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ ስለ ሰው ልጆች በደል ስትል የመስቀልን ችንካሮች የተቀበልኽ አንተ ነኽ፤

+ አቤቱ አንተ በኹሉም ላይ ጌታ ነኽ፤
ሥልጣንኽም በኹሉም ላይ ነው፤
ታላቅነትኽም ከኹሉም በላይ ነው፤
የኹሉም ጌታ ተባልኽ፤
በኹሉም ዘንድ ተጠራኽ፤

__
+ አንተ #ሊቀ_ካህናት ነኽ፤
+ አንተ ንጉሠ ነገሥት ነኽ፤
+ አንተ ታላቅ መምህር ነኽ፤
+ አንተ የእረኞች አለቃ ነኽ፤
+ አንተ የምትናገር በግ ነኽ፤ አንተ ፍሪዳ ላም ነኽ፤
+ አንተ የአንበሳ ልጅ አንበሳ ነኽ፤
+ አንተ የሕይወት ውሃ ምንጭ ነኽ፤
+ አንተ #የመድኀኒት_ቀንድ ነኽ፤
+ አንተ የጽድቅና የሕይወት መንገድ ነኽ፤
+ አንተ የጽድቅ ፀሓይ ነኽ፤
+ አንተ የብርሃን ኮከብ ነኽ፤
+ አንተ #የሕይወት_እንጀራ ነኽ፤
+ አንተ የመድኀኒት ጽዋ ነኽ፤
+ አንተ የሰው ልጅና የእግዚአብሔር ልጅ ነኽ፤
___
ይኽነን ኹሉ ስለ እኛ ፍቅር ስትል ተጠራኽበት) በማለት አምላኩ ኢየሱስ ክርስቶስን ያመሰገነው ምስጋና እስከ ዕለተ ምጽአት ድረስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሲነበብ፣ ሲተረጐም፣ ሲመሰጠር ይኖራል፡፡

ዮሐንስ በራዕዩ ላይ በኲረ ሙታን (ራእ ፩፥፭)፤
የምድር ነገሥታት ገዢ (ራእ ፩፥፭)፤
የታመነው ምስክር (ራእ ፩፥፭)፤
የይሁዳ አንበሳ (ራእ ፭፥፭)፤
የታረደው በግ (ራእ ፭፥፲፪)፤
የታመነና እውነተኛ (ራእ ፲፱፥፲፩)፤
የእግዚአብሔር ቃል (ራእ ፲፱፥፲፫)፤
ፊተኛውና ኋለኛው (ራእ ፳፪፥፲፫)፤
የነገሥታት ንጉሥ የጌቶች ጌታ (ራእ ፲፱፥፲፮)፤
አልፋና ኦሜጋ (ራእ ፳፪፥፲፫) ፊተኛውና ኋለኛው (ራእ ፳፪፥፲፫)፤
የዳዊት ሥርና ዘር (ራእ ፳፪፥፲፮)፤
የሚያበራ የንጋት ኮከብ (ራእ ፳፪፥፲፮)
-------------------------------------------
/ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /

#ጌታችን_አምላካችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ ሆይ
ዘወትር እናመሰግንህ ዘንድ
ውሳጣዊ አዕምሯችንን ብሩህ አድርግልን ።
°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°°

ሠዓሊ ቀሲስ አማረ ክብረት እንደሣሉት

ዲ/ን ጌታባለው አማረ
/ የቅዱሣት ሥዕላት ሠዓሊ /
@deacongetabalewamare

BY Dn Getabalew Amare Kibret /ሰዐሊ/


Share with your friend now:
tgoop.com/deacongetabalewamare/1831

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

To upload a logo, click the Menu icon and select “Manage Channel.” In a new window, hit the Camera icon. How to Create a Private or Public Channel on Telegram? “Hey degen, are you stressed? Just let it all out,” he wrote, along with a link to join the group. "Doxxing content is forbidden on Telegram and our moderators routinely remove such content from around the world," said a spokesman for the messaging app, Remi Vaughn. How to Create a Private or Public Channel on Telegram?
from us


Telegram Dn Getabalew Amare Kibret /ሰዐሊ/
FROM American