DEACONGETABALEWAMARE Telegram 1833
🍂 #ቅዱስ_አማኑኤል 🌹
እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ሆነ

አቤቱ ቸርነትህ ፈጥና በላያችን ትደረግ
የፊትህም ብርሃን በሰውነታችን ይገለጽልን

🍂
የሚያድነን ይቅርታህ በቸርነትህ ይምጣ ይደረግልን
ደስ የሚያሰኘን ቸርነትህም ይገለጽ
አቤቱ ከከፉ ነገር ከስህተትም ጠብቀን
ተመለሱ እመለስላችኋለው ብለህ በረድኤት ተቀበለን

🍂
በእኛና በአንተ መካከል ያለውን ፍቅር አንድነትን ይቅርታህን አድርግልን ፤
የበደለውን ሰው በንስሐ ወደአንተ መመለስ ይቻልኻልና
ሥፍር ቁጥር በሌለው በቦታህ ሁሉ እንሰግድልሀልን

🍂
ጩኸን አሰምተን በለምንን ወደ አንተ በለመንን ጊዜ
አንተ ትሰማናለህና
የሰውነታችንንም ድካም ትሸከምልናለህ ፤ ታቀልልናለህ
ኃጢአታችንንም ትታገሠናለህ

አቤቱ ፈጣሪያችን እግዚአብሔር
መሐሪ ይቅር ባይ ነህ ፤ 🙏🏽

+_+_+_+_+_+_+_+_+_

/ ሊጦን ዘረቡዕ /

…………………
መዓትህ የራቀ
…………………..
ምህረትህ የበዛ
…………………………………………..
አምላካችን ቅዱስ አማኑኤል ሆይ
…………………………………………………
እንደ በደላችን ሳይሆን እንደቸርነትህ

ማረን
ራራልን
ይቅርም በለን
🙏🏾
…………………………………..

#ሥዕለ_ቅዱስ_አማኑኤል
#ሠዓሊ_ቀሲስ_አማረ_ክብረት_እንደሣሉት
@seali_kesis_amare_kibret

ዲያቆን ጌታባለው አማረ
/ የቅዱሣት ሥዕላት ሠዓሊ /
+ 251923075264

@deacongetabalewamare
@deacongetabalewamare



tgoop.com/deacongetabalewamare/1833
Create:
Last Update:

🍂 #ቅዱስ_አማኑኤል 🌹
እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ሆነ

አቤቱ ቸርነትህ ፈጥና በላያችን ትደረግ
የፊትህም ብርሃን በሰውነታችን ይገለጽልን

🍂
የሚያድነን ይቅርታህ በቸርነትህ ይምጣ ይደረግልን
ደስ የሚያሰኘን ቸርነትህም ይገለጽ
አቤቱ ከከፉ ነገር ከስህተትም ጠብቀን
ተመለሱ እመለስላችኋለው ብለህ በረድኤት ተቀበለን

🍂
በእኛና በአንተ መካከል ያለውን ፍቅር አንድነትን ይቅርታህን አድርግልን ፤
የበደለውን ሰው በንስሐ ወደአንተ መመለስ ይቻልኻልና
ሥፍር ቁጥር በሌለው በቦታህ ሁሉ እንሰግድልሀልን

🍂
ጩኸን አሰምተን በለምንን ወደ አንተ በለመንን ጊዜ
አንተ ትሰማናለህና
የሰውነታችንንም ድካም ትሸከምልናለህ ፤ ታቀልልናለህ
ኃጢአታችንንም ትታገሠናለህ

አቤቱ ፈጣሪያችን እግዚአብሔር
መሐሪ ይቅር ባይ ነህ ፤ 🙏🏽

+_+_+_+_+_+_+_+_+_

/ ሊጦን ዘረቡዕ /

…………………
መዓትህ የራቀ
…………………..
ምህረትህ የበዛ
…………………………………………..
አምላካችን ቅዱስ አማኑኤል ሆይ
…………………………………………………
እንደ በደላችን ሳይሆን እንደቸርነትህ

ማረን
ራራልን
ይቅርም በለን
🙏🏾
…………………………………..

#ሥዕለ_ቅዱስ_አማኑኤል
#ሠዓሊ_ቀሲስ_አማረ_ክብረት_እንደሣሉት
@seali_kesis_amare_kibret

ዲያቆን ጌታባለው አማረ
/ የቅዱሣት ሥዕላት ሠዓሊ /
+ 251923075264

@deacongetabalewamare
@deacongetabalewamare

BY Dn Getabalew Amare Kibret /ሰዐሊ/


Share with your friend now:
tgoop.com/deacongetabalewamare/1833

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Add up to 50 administrators Deputy District Judge Peter Hui sentenced computer technician Ng Man-ho on Thursday, a month after the 27-year-old, who ran a Telegram group called SUCK Channel, was found guilty of seven charges of conspiring to incite others to commit illegal acts during the 2019 extradition bill protests and subsequent months. How to create a business channel on Telegram? (Tutorial) How to Create a Private or Public Channel on Telegram? In the “Bear Market Screaming Therapy Group” on Telegram, members are only allowed to post voice notes of themselves screaming. Anything else will result in an instant ban from the group, which currently has about 75 members.
from us


Telegram Dn Getabalew Amare Kibret /ሰዐሊ/
FROM American