DEACONGETABALEWAMARE Telegram 1839
መ ቅ ደ ሲ ቱ ን ፡ በ መ ቅ ደ ስ ፡ አ ስ ቀ መ ጧ ት

#ታኅሣስ_3_ቀን እመቤታችን መንፈሳዊ ጉዞ የጀመረችበት ቅዱስ ፋኑኤል ኅብስት ሰማያዊ ጽዋዕ ሰማያዊ ይዞ የታየበት ለካህናቱና ለሕዝቡ ያስረዳበት ዕለት ናት ይህም እንዲት ነው ቢሉ

ሐና ከነገደ ይሁዳ የተወለደ ኢያቄም የሚባል ደግ ሰው አግብታ ስትኖር እንደ አያቶቿ መካን ሆነች በዚህ እያዘኑ ሳለ ሐና ቤተ እግዚአብሔር እጅ ነሥታ ስትመለስ ርግቦች ከዛፍ ሥር ልጆቻቸው ጋራ ሲጫወቱ አየች ።

« አቤቱ ፈጣሪዬ ሁሉን ሁለት ሁለት አድርገህ ፈጥረህዋል ለመሆኑ ባሪያህ እኔን ምን ብለህ ፈጥረሃታል ? ደንጊያ ብለህ ፈጥረሃታል ? ለእንስሳቱ ለአዕዋፉ ያልነሣህውን ዘር ለእኔ ለምን ነሣህኝ » ብላ ምርር ብላ አለቀሰች ከዚህም በውኋላ ሐናና ኢያቄም ሱባዔ ያዙ ስእለትም እንዲህ ብለው ተሳሉ።

« አቤቱ አምላካችን ሆይ ስድባችንን ብታርቅልን ልጅም ብትሰጠን ወንድ ልጅ ከሆነ ወጥቶ ወርዶ አርሶ ቆፍሮ ያብላን ይርዳን አንልም ለቤተ እግዚአብሔር መብራት አብሪ መሥዋዕት አቅራቢ እንዲሆን ለአንተ እንሰጣለን ።

ሴት ብንወልድ ውኃ ቀድታ እንጨት ሰብራ እንጀራ ጋግራ ትርዳን ትጡረን አንልም መሶበ ወርቅ ሰፍታ መጋረጃ ፈትላ እንድትኖር ለአንተ እንሰጣለን ብለው ብፅዐት ገቡ ። » የለመኑትን የማይነሳ የነገሩትን የማይረሳ ቸሩ አምላክ ልመናቸውን ሰምቶ ከስቶታ ሁሉ በላይ የሆነች ስጦታ እመቤታችንን ሰጣቸው ።

እመቤታችን የስእለት ልጅ ናትና ሶስት ዓመት ሲሆናት ይህች ልጅ አንድ ነገር ብትሆን ከእግዚአብሔርም ከልጃችንም ሳንሆን እንዳንቀር ሆዷ ዘመድ ሳይወድ አፏ እህል ሳይለምድ እንስጥ ብለው መባዕ ጨምረው ወደ ቤተ መቅደስ ይዘዋት ሄዱ ፡፡

ሊቀ ካህናቱ ዘካርያስም መጥቶ ሕዝቡን ሰብስቦ የምግቧ ነገር ይያዝልኝ ባለ ጊዜ ወዲያው ሊቀ መላእክት ቅዱስ ፋኑኤል ኅብስት ሰማያዊ ጽዋዕ ሰማያዊ ይዞ ረቦ ታየ ፡፡

ዘካርያስ ለርሱ የመጣ መስሎት ዛሬስ ክብሬን በሰው ፊት ሊገልጸው ነው ብሎ ሊቀበል ተነሣ መልአኩ ወደላይ ራቀበት የርሱ ተወራጅ ስምዖንም እንኪያስ ለኔ የመጣ ይሆናል ብሎ ቀረበ ራቀበት ፡፡

ካህናቱና ሕዝቡም በሙሉ ተራ በተራ ቢቀርቡ ራቀባቸው ምናልባት ጥበበ እግዚአብሔር አይመረመርም ለዚች ብላቴና የመጣ እንደሆነ እንይ ሐና ትተሻት እልፍ በይ አሏት ትታት እልፍ አለች ፡፡

ድክ ድክ እያለች እናቷን ስትከተል መልአኩ ፈጥኖ ወርዶ አንድ ክንፉን አንጽፎ አንድ ክንፉን ጋርዶ በሰው ቁመት ልክ ከመሬት ከፍ አድርጎ መግቧት ዐረገ የምግቧ ነገር ከተያዘልንማ ትግባ ብለው ከመካነ ደናግል አስገቧት ፡፡

© ✎﹏ዳዊት ተስፋዬ
Daweit Tesfay
ታኅሳስ 3 20 17 ዓ.ም

ዲ/ን ጌታባለው አማረ
/ የቅዱሣት ሥዕላት ሠዓሊ /

📞 +251923075264

@deacongetabalewamare



tgoop.com/deacongetabalewamare/1839
Create:
Last Update:

መ ቅ ደ ሲ ቱ ን ፡ በ መ ቅ ደ ስ ፡ አ ስ ቀ መ ጧ ት

#ታኅሣስ_3_ቀን እመቤታችን መንፈሳዊ ጉዞ የጀመረችበት ቅዱስ ፋኑኤል ኅብስት ሰማያዊ ጽዋዕ ሰማያዊ ይዞ የታየበት ለካህናቱና ለሕዝቡ ያስረዳበት ዕለት ናት ይህም እንዲት ነው ቢሉ

ሐና ከነገደ ይሁዳ የተወለደ ኢያቄም የሚባል ደግ ሰው አግብታ ስትኖር እንደ አያቶቿ መካን ሆነች በዚህ እያዘኑ ሳለ ሐና ቤተ እግዚአብሔር እጅ ነሥታ ስትመለስ ርግቦች ከዛፍ ሥር ልጆቻቸው ጋራ ሲጫወቱ አየች ።

« አቤቱ ፈጣሪዬ ሁሉን ሁለት ሁለት አድርገህ ፈጥረህዋል ለመሆኑ ባሪያህ እኔን ምን ብለህ ፈጥረሃታል ? ደንጊያ ብለህ ፈጥረሃታል ? ለእንስሳቱ ለአዕዋፉ ያልነሣህውን ዘር ለእኔ ለምን ነሣህኝ » ብላ ምርር ብላ አለቀሰች ከዚህም በውኋላ ሐናና ኢያቄም ሱባዔ ያዙ ስእለትም እንዲህ ብለው ተሳሉ።

« አቤቱ አምላካችን ሆይ ስድባችንን ብታርቅልን ልጅም ብትሰጠን ወንድ ልጅ ከሆነ ወጥቶ ወርዶ አርሶ ቆፍሮ ያብላን ይርዳን አንልም ለቤተ እግዚአብሔር መብራት አብሪ መሥዋዕት አቅራቢ እንዲሆን ለአንተ እንሰጣለን ።

ሴት ብንወልድ ውኃ ቀድታ እንጨት ሰብራ እንጀራ ጋግራ ትርዳን ትጡረን አንልም መሶበ ወርቅ ሰፍታ መጋረጃ ፈትላ እንድትኖር ለአንተ እንሰጣለን ብለው ብፅዐት ገቡ ። » የለመኑትን የማይነሳ የነገሩትን የማይረሳ ቸሩ አምላክ ልመናቸውን ሰምቶ ከስቶታ ሁሉ በላይ የሆነች ስጦታ እመቤታችንን ሰጣቸው ።

እመቤታችን የስእለት ልጅ ናትና ሶስት ዓመት ሲሆናት ይህች ልጅ አንድ ነገር ብትሆን ከእግዚአብሔርም ከልጃችንም ሳንሆን እንዳንቀር ሆዷ ዘመድ ሳይወድ አፏ እህል ሳይለምድ እንስጥ ብለው መባዕ ጨምረው ወደ ቤተ መቅደስ ይዘዋት ሄዱ ፡፡

ሊቀ ካህናቱ ዘካርያስም መጥቶ ሕዝቡን ሰብስቦ የምግቧ ነገር ይያዝልኝ ባለ ጊዜ ወዲያው ሊቀ መላእክት ቅዱስ ፋኑኤል ኅብስት ሰማያዊ ጽዋዕ ሰማያዊ ይዞ ረቦ ታየ ፡፡

ዘካርያስ ለርሱ የመጣ መስሎት ዛሬስ ክብሬን በሰው ፊት ሊገልጸው ነው ብሎ ሊቀበል ተነሣ መልአኩ ወደላይ ራቀበት የርሱ ተወራጅ ስምዖንም እንኪያስ ለኔ የመጣ ይሆናል ብሎ ቀረበ ራቀበት ፡፡

ካህናቱና ሕዝቡም በሙሉ ተራ በተራ ቢቀርቡ ራቀባቸው ምናልባት ጥበበ እግዚአብሔር አይመረመርም ለዚች ብላቴና የመጣ እንደሆነ እንይ ሐና ትተሻት እልፍ በይ አሏት ትታት እልፍ አለች ፡፡

ድክ ድክ እያለች እናቷን ስትከተል መልአኩ ፈጥኖ ወርዶ አንድ ክንፉን አንጽፎ አንድ ክንፉን ጋርዶ በሰው ቁመት ልክ ከመሬት ከፍ አድርጎ መግቧት ዐረገ የምግቧ ነገር ከተያዘልንማ ትግባ ብለው ከመካነ ደናግል አስገቧት ፡፡

© ✎﹏ዳዊት ተስፋዬ
Daweit Tesfay
ታኅሳስ 3 20 17 ዓ.ም

ዲ/ን ጌታባለው አማረ
/ የቅዱሣት ሥዕላት ሠዓሊ /

📞 +251923075264

@deacongetabalewamare

BY Dn Getabalew Amare Kibret /ሰዐሊ/


Share with your friend now:
tgoop.com/deacongetabalewamare/1839

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Telegram message that reads: "Bear Market Screaming Therapy Group. You are only allowed to send screaming voice notes. Everything else = BAN. Text pics, videos, stickers, gif = BAN. Anything other than screaming = BAN. You think you are smart = BAN. SUCK Channel Telegram Ng, who had pleaded not guilty to all charges, had been detained for more than 20 months. His channel was said to have contained around 120 messages and photos that incited others to vandalise pro-government shops and commit criminal damage targeting police stations. ZDNET RECOMMENDS “[The defendant] could not shift his criminal liability,” Hui said.
from us


Telegram Dn Getabalew Amare Kibret /ሰዐሊ/
FROM American