🚨 ማንችስተር ዩናይትድ እና ባርሴሎና በቀጣዮቹ ጥቂት ቀናት በማርከስ ራሽፎርድ ዙሪያ ንግግር ለማድረግ ተዘጋጅተዋል።
ራሽፎርድ የካታላኑን ክለብ ለመቀላቀል ጉጉት አለው። ዝውውሩ እንዲቀላጠፍም ወሳኝ የሆነ መስዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ ነው።
➛ [Santi_J_FM]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
ራሽፎርድ የካታላኑን ክለብ ለመቀላቀል ጉጉት አለው። ዝውውሩ እንዲቀላጠፍም ወሳኝ የሆነ መስዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ ነው።
➛ [Santi_J_FM]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
👍6
🚨 አርሰናል እና ቼልሲ በመጪዎቹ ቀናት በኖኒ ማድዌኬ ዝውውር ላይ ንግግሮችን ይጀምራሉ።
➛ [Fabrizio Romano]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
➛ [Fabrizio Romano]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
🚨 ቼልሲዎች ኢትሀን ንዋኔሪ ላይ ፍላጎት አሳይተዋል።
ንዋኔሪ እና አርሰናል በአዲስ ውል በንግግር ላይ ናቸው ግን ተጫዋቹ ውሉን ለማደስ ዋስትና ያለው የመጫወቻቸ ሰዓት ይፈልጋል።
ከማድዌኪ ጋር የተያያዘ ስምምነት አይደለም።
➛ [Fabrizio Romano]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
ንዋኔሪ እና አርሰናል በአዲስ ውል በንግግር ላይ ናቸው ግን ተጫዋቹ ውሉን ለማደስ ዋስትና ያለው የመጫወቻቸ ሰዓት ይፈልጋል።
ከማድዌኪ ጋር የተያያዘ ስምምነት አይደለም።
➛ [Fabrizio Romano]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
❤3😢3
Dÿñámîç śpőrt™🇪🇹
🚨 ማንችስተር ዩናይትድ እና ባርሴሎና በቀጣዮቹ ጥቂት ቀናት በማርከስ ራሽፎርድ ዙሪያ ንግግር ለማድረግ ተዘጋጅተዋል። ራሽፎርድ የካታላኑን ክለብ ለመቀላቀል ጉጉት አለው። ዝውውሩ እንዲቀላጠፍም ወሳኝ የሆነ መስዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ ነው። ➛ [Santi_J_FM] "Share" @dynamicsport @dynamicsport
🚨 ባርሴሎናዎች በቅርቡ ማርከስ ራሽፎርድን የመግዛት አማራጭ ባለው የውሰት ውል ለማስፈረም ከማንችስተር ዩናይትድ ጋር ውይይት ያደርጋሉ።
➛ [Santi_J_FM]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
➛ [Santi_J_FM]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
👍5
🚨 ሌስ ፓሪዢያኖቹ ለግማሽ ፍፃሜ ደረሱ!
በክለብ ዓለም ዋንጫ የእሩብ ፍፃሜ ጨዋታ የአውሮፓ ቻምፕዮኖቹ ፔዤዎች ባየርንሙኒክን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችለዋል።
ለፔዤ ግቦቹንም ዴዚሬ ዱዌ የመጀመሪያ ግቧን በማስቆጠር ይህ ታዳጊ አሁንም በትልቅ ጨዋታ ላይ የትልቅ ጨዋታ ተጫዋች መሆኑን እያሳየ ሲገኝ ቀሪውን አንድ ግብ ደግሞ ለባሎንዶሩ የሚገመተው ኡስማን ዴምቤሌ ባለቀ ሰዓት ማስቆጠር ችሏል።
በጨዋታው በአሳዛኝ መልኩ የሙኒኩ ተጫዋች ጃማል ሙሲያላ ከባድ ጉዳት አስተናግዶ በቃራዛ ወቷል።
አልበገር ያሉት የሉዊስ ኤንሪኬ ቡድን ግን በድል ጉዞ የቀጠሉ ሲሆን ድላቸውንም ተከትሎ በቀጣይ በግማሽ ፍፃሜው የሪያልማድሪድን እና የዶርትሙንድን አሸናፊ ይገጥማሉ።
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
በክለብ ዓለም ዋንጫ የእሩብ ፍፃሜ ጨዋታ የአውሮፓ ቻምፕዮኖቹ ፔዤዎች ባየርንሙኒክን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችለዋል።
ለፔዤ ግቦቹንም ዴዚሬ ዱዌ የመጀመሪያ ግቧን በማስቆጠር ይህ ታዳጊ አሁንም በትልቅ ጨዋታ ላይ የትልቅ ጨዋታ ተጫዋች መሆኑን እያሳየ ሲገኝ ቀሪውን አንድ ግብ ደግሞ ለባሎንዶሩ የሚገመተው ኡስማን ዴምቤሌ ባለቀ ሰዓት ማስቆጠር ችሏል።
በጨዋታው በአሳዛኝ መልኩ የሙኒኩ ተጫዋች ጃማል ሙሲያላ ከባድ ጉዳት አስተናግዶ በቃራዛ ወቷል።
አልበገር ያሉት የሉዊስ ኤንሪኬ ቡድን ግን በድል ጉዞ የቀጠሉ ሲሆን ድላቸውንም ተከትሎ በቀጣይ በግማሽ ፍፃሜው የሪያልማድሪድን እና የዶርትሙንድን አሸናፊ ይገጥማሉ።
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
👏4❤3👍1
🚨 HERE WE GO!
ፓብሎ ቶሬ ከባርሳ ወደ ማዮርካ!
- ባርሳ ከዝውውሩ 5 ሚልዮን ዩሮ ያገኛሉ።
-ተጫዋቹ ወደ ፊት ከተሸጠ ባርሳ 50% ድርሻ ያገኛሉ።
➛ [Fabrizio Romano]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
ፓብሎ ቶሬ ከባርሳ ወደ ማዮርካ!
- ባርሳ ከዝውውሩ 5 ሚልዮን ዩሮ ያገኛሉ።
-ተጫዋቹ ወደ ፊት ከተሸጠ ባርሳ 50% ድርሻ ያገኛሉ።
➛ [Fabrizio Romano]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
😱3👀3❤1
🚨 ሪያል ማድሪድ ቦሪሽያ ዶርትሙንድን በሚገጥሙበት ጨዋታ ኪልያን ኤምባፔ በተቀያሪ ወንበር ላይ ጀምሯል።
እራሱን በሚገባ እያሳየ የሚገኘው ጎንዛሎ ጋርሲያ ለጊዜው ተብሎ በሚገመት መልኩ የኪልያን ኤምባፔ መመለስ ወደ ተቀያሪ ወንበር አላወረደውም።
ጎንዛሎ ጋርሲያ በሻቢ አሎንሶ ስር የሚያብብ ተጫዋች ይሆን?
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
እራሱን በሚገባ እያሳየ የሚገኘው ጎንዛሎ ጋርሲያ ለጊዜው ተብሎ በሚገመት መልኩ የኪልያን ኤምባፔ መመለስ ወደ ተቀያሪ ወንበር አላወረደውም።
ጎንዛሎ ጋርሲያ በሻቢ አሎንሶ ስር የሚያብብ ተጫዋች ይሆን?
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
👍8❤3🤷♂2😱2
🚨 በጥር የዝውውር መስኮት ማንችስተር ሲቲን የተቀላቀለው ኒኮ ጎንዛሌዝ በቀጣይ የውድድር ዓመት በማንችስተር ሲቲ ቤት ያለው ቦታ የተረጋገጠ ባለመሆኑ የተጫዋቹ ተወካዮች ከበርካታ የአውሮፓ ክለቦች ጋር በግንኙነት ላይ ናቸው።
➛ [GraemeBailey]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
➛ [GraemeBailey]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
❤2👍2
🚨 ጎንዛሎ ጋርሲያ በክለብ ዓለም ዋንጫው በአምስት ጨዋታዎች አራት ግቦችን በማስቆጠር ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነቱን እየመራ ይገኛል።
- 5 ጨዋታዎች
- 4 ጎሎች
- 1 አሲስት
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
- 5 ጨዋታዎች
- 4 ጎሎች
- 1 አሲስት
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
❤8👏3🤩1
🚨 NEW:-
ማንችስተር ዩናይትዶች ከኤቨርተን ጋር የተለያየውን አጥቂ ዶምኒክ ካልቨርት ሌዊንን በነፃ ዝውውር ለማስፈረም እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
➛ [reluctantnicko]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
ማንችስተር ዩናይትዶች ከኤቨርተን ጋር የተለያየውን አጥቂ ዶምኒክ ካልቨርት ሌዊንን በነፃ ዝውውር ለማስፈረም እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
➛ [reluctantnicko]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
😡7❤3😁2😭1
🚨 ሎስ ብላንኮሶቹ ትኬታቸውን ቆረጡ!
በክለብ ዓለም ዋንጫ የእሩብ ፍፃሜ ጨዋታ ሪያልማድሪድ ቦሪሽያ ዶርትሙንድን 3 ለ2 በሆነ ውጤት ረተዋል።
ለማድሪድ ግቦቹንም ጎንዛሎ ጋርሲያ ፣ ፍራን ጋርሲያ እንዲሁም ተቀይሮ የገባው ኪልያን ኤምባፔ አስቆጥሯል። ለዶርትሙንድ ደግሞ ከሽንፈት ያልታደጉትን ግቦች ቤር እና ጉይራሲ በፍፁም ቅጣት ምት አስቆጥሯል።
በጨዋታው ዛሬም ያስቆጠረው ጎንዛሎ ጋርሲያ በውድድሩ በአምስት ጨዋታዎች አራተኛ ግቡን በማስቆጠር በውድድሩ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ ሆኖ እየመራ ይገኛል።
በሻቢ አሎንሶ የሚመሩት ሪያልማድሪዶች ድላቸውን ተከትሎ በግማሽ ፍፃሜው ፔዤን የሚገጥሙበት ጨዋታ ይጠበቃል።
በዛሬው ጨዋታ በማድሪድ በኩል ተከላካዩ ዲያን ሀውሰን ቀይ ካርድ መመልከቱን ተከትሎ ቀጣይ ጨዋታ ያመልጠዋል።
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
በክለብ ዓለም ዋንጫ የእሩብ ፍፃሜ ጨዋታ ሪያልማድሪድ ቦሪሽያ ዶርትሙንድን 3 ለ2 በሆነ ውጤት ረተዋል።
ለማድሪድ ግቦቹንም ጎንዛሎ ጋርሲያ ፣ ፍራን ጋርሲያ እንዲሁም ተቀይሮ የገባው ኪልያን ኤምባፔ አስቆጥሯል። ለዶርትሙንድ ደግሞ ከሽንፈት ያልታደጉትን ግቦች ቤር እና ጉይራሲ በፍፁም ቅጣት ምት አስቆጥሯል።
በጨዋታው ዛሬም ያስቆጠረው ጎንዛሎ ጋርሲያ በውድድሩ በአምስት ጨዋታዎች አራተኛ ግቡን በማስቆጠር በውድድሩ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ ሆኖ እየመራ ይገኛል።
በሻቢ አሎንሶ የሚመሩት ሪያልማድሪዶች ድላቸውን ተከትሎ በግማሽ ፍፃሜው ፔዤን የሚገጥሙበት ጨዋታ ይጠበቃል።
በዛሬው ጨዋታ በማድሪድ በኩል ተከላካዩ ዲያን ሀውሰን ቀይ ካርድ መመልከቱን ተከትሎ ቀጣይ ጨዋታ ያመልጠዋል።
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
❤4👍2👌1
🚨 BREAKING!
ጃማል ሙሲያላ ዛሬ ያስተናገደውን ከባድ ጉዳት ተከትሎ ከአራት እስከ አምስት ወራት ከሜዳ እንደሚርቅ ይጠበቃል።
➛ [BILD]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
ጃማል ሙሲያላ ዛሬ ያስተናገደውን ከባድ ጉዳት ተከትሎ ከአራት እስከ አምስት ወራት ከሜዳ እንደሚርቅ ይጠበቃል።
➛ [BILD]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
😭9💔3
🚨 ኪልያን ኤምባፔ ዛሬ በአክሮባቲክ መንገድ ግሩም ግብ ካስቆጠረ በኃላ የዲዮጎ ጆታን 20 ቁጥር በእጁ በማሳየት ጆታን አስቦታል።🙏❤
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
❤25👍2🫡2