Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/eotchntc/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
ሐመረ ኖኅ ሚዲያ@eotchntc P.4335
EOTCHNTC Telegram 4335
ሐመረ ኖኅ ሚዲያ
እንኳን ለዘወረደ የዐብይ ጾም መጀመሪያ ሳምንት በሰላም አደረሳችሁ
ሠላም ውድ ክርስታያኖች ዛሬ የአብይ ፃም ዋዜማ ላይ ነን እና እንኳን አደረሳችሁ ። ቅዱስ ያሬድ የመጀመሪያውን ሳምንትዘወረደ ሲል ሰይሞታል ።ይኽም የጌታችን የመድሐኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ከሰማይ መውረድ ምንማማርበት ሳምንት ነው። ጌታ ቢፈቅድ ሰፋ አርገን ሁሉንም ለማየት እንሞክራለን ። ወአልቦ ዘዓርገ ውስተ ሰማይ ዘእንበለ ዘወረደ እም ሰማይ። ከሰማይ ከወረደው ከክርስቶስ በቀር ወደ ሰማይ የወጣ የለም። እስመ ዘእምላዕሉ መጽዐ መልዕልተ ኩሉ ውእቱ ።ከሰማይ የመጣው እርሱ ከሁሉ በላይ ነውና። ዮሐ 3:13 እስከፍፃሜ አንብቡት።ሰናይ ወርኀ ፃም ያድርግልን ።ወስበሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር!



tgoop.com/eotchntc/4335
Create:
Last Update:

ሠላም ውድ ክርስታያኖች ዛሬ የአብይ ፃም ዋዜማ ላይ ነን እና እንኳን አደረሳችሁ ። ቅዱስ ያሬድ የመጀመሪያውን ሳምንትዘወረደ ሲል ሰይሞታል ።ይኽም የጌታችን የመድሐኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ከሰማይ መውረድ ምንማማርበት ሳምንት ነው። ጌታ ቢፈቅድ ሰፋ አርገን ሁሉንም ለማየት እንሞክራለን ። ወአልቦ ዘዓርገ ውስተ ሰማይ ዘእንበለ ዘወረደ እም ሰማይ። ከሰማይ ከወረደው ከክርስቶስ በቀር ወደ ሰማይ የወጣ የለም። እስመ ዘእምላዕሉ መጽዐ መልዕልተ ኩሉ ውእቱ ።ከሰማይ የመጣው እርሱ ከሁሉ በላይ ነውና። ዮሐ 3:13 እስከፍፃሜ አንብቡት።ሰናይ ወርኀ ፃም ያድርግልን ።ወስበሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር!

BY ሐመረ ኖኅ ሚዲያ


Share with your friend now:
tgoop.com/eotchntc/4335

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

You can invite up to 200 people from your contacts to join your channel as the next step. Select the users you want to add and click “Invite.” You can skip this step altogether. Polls In the next window, choose the type of your channel. If you want your channel to be public, you need to develop a link for it. In the screenshot below, it’s ”/catmarketing.” If your selected link is unavailable, you’ll need to suggest another option. A vandalised bank during the 2019 protest. File photo: May James/HKFP. Hashtags are a fast way to find the correct information on social media. To put your content out there, be sure to add hashtags to each post. We have two intelligent tips to give you:
from us


Telegram ሐመረ ኖኅ ሚዲያ
FROM American