EOTCY Telegram 2223
ምሴተ ሐሙስ እና ጉልባን ምን አገናኛቸወ

ጉልባን ከባቄላ ክክ ከስንዴ ወይንም ከተፈተገ ገብስ እና ከሌሎችም የጥራጥሬ እህሎች ጥሬውን ተከክቶ እንደ ንፍሮ ተቀቅሎ የሚዘጋጅ ሲሆን በዕለተ ሐሙስ የዕለቱ ሥርዓተ ጸሎት እና ስግደት አልቆ ቅዳሴው ተከናውኖ ከተፈጸመ በኋላ ምእመናን ወደ ቤታቸው ሄደው የሚመገቡት ነው  ይሄውም ስለ ሦስት ነገር ይደረጋል

፩ የኦሪትን ምሳሌ ለመፈጸም
@eotcy
እስራኤላውያ ከግብጽ ባርነት በዘጠኝ መቅሰፍት በአስረኛ ሞተ በኩር መውጣታቸውን እናሳታውሳለን በመጨረሻው ሞተ በኩር ግን ፈርኦን እነርሱን  ማስቀረት አልቻለም ነበር  እሥራኤላውያንም ተቻኩለው ሲወጡ በቤተ ያለውን እህል ያልተፈጨውን ንፍሮ ቀቅለው የተፈጨውን ቂጣ ጋግረው በልተው ነው ጉዞ የጀመሩት ፡፡ ይህንን በዓል ( ፋሲካን ) ሲያከብሩ በግ አርደው ያልቦካ ቂጣ ጋግረው ንፍሮ ቀቅለው ከባርነት በወጡ ዕለት የነበረውን ሁኔታ ያስቡ ዘንድ ታዘዋል ፡፡ዘዳ 13፡-1 
እኛም አስቀድሞ በሙሴ ላይ ህገ ኦሪትን የሠራ ህዝቡንም መርቶ ከነዓን ያስገባ እርሱ እግዚአብሔር የሰውን ሥጋ ተዋሕዶ በሥጋዌ መገለጡን በማመንና ጌታ ራሱ አዲሱን ኪዳን  ከመሥራቱ አስቀድሞ  ከደቀ መዛሙርቱ ጋር በዓለ ፋሲካን እንዳከበረ ሁሉ  እኛም ሐዲስ ኪዳን የተመሰረተባትን ዕለት ስናስብ  ቀድሞ የነበረውንና ለሐዲስ ኪዳን ጥላ (ምሳሌ) የሆነውን ሥርዓት ለመታሰብያ እናደርጋለን፡፡
ሌላው እስራኤላውያን ጉልባን በልተው ግብጽን ተሰናብተው እንደወጡና ወደ ተስፋይቱ ምድር እንደገቡ እኛም ከሰሙነ ሕማማት በኋላ የመከራውን ዘመን ተሰናብተን አማናዊውን ሥጋና ደም ተቀብለን ርስት መንግስተ ሰማያትን ለመውረሳችን ምሳሌ ነው ፡፡

፪ የሐዘን ሳምንት መሆኑን ለመግለጽ
@eotcy
እንደ ሀገራቸችን ባህል ንፍሮን  ዕንባ አድርቅ ይሉታል ብዙ ጊዜ ለለቀስተኞች ይዘጋጃል ምክንያቱም ሞት ተናግሮ አይመጣምና በድንገት ሲመጣ ለእንግዳ መሸኛ ቶሎ ሊደርስ የሚችል ምግብ ንፍሮ ስለሆነ ለለቅሶ ቤት ይሰራል ስለዚህ ክርስቲያኖችም በክርስቶስ ሞትና በድንግል ማርያም ኃዘን ምክንያት ኃዘንተኞች ስለሆንን  ይህንን ለማመልከት ጉልባን እናዘጋጃለን

፫ የጌታን መከራ እና ሕማም ለማሰብ

ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እኛን ለማዳን ብሎ ከተቀበላቸው ሕማማተ መስቀል መካከል አንዱ ሆምጣጤን መጠጣቱ ነው በጸሎተ ሐሙስ ይህንን መሠረት በማድረግ የሚዘጋጀው ጉልባን አንዲህም ቂጣ ጨው በዛ ተደርጎ ይጨመርበታል ጨው ውኃ የሚያስጠማ በመሆኑ የጌታን መጠማት ያስታውሰናል፡፡
******

ውድ የዚህ ቻናል ተከታታዮች የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ያልተበረዙ ስርዓቶች ሁሉም ሰው ያውቅ ዘንድ ካነቡ በኃላ ለሌላው ማስተላለፍ አይርሱ
@eotcy



tgoop.com/eotcy/2223
Create:
Last Update:

ምሴተ ሐሙስ እና ጉልባን ምን አገናኛቸወ

ጉልባን ከባቄላ ክክ ከስንዴ ወይንም ከተፈተገ ገብስ እና ከሌሎችም የጥራጥሬ እህሎች ጥሬውን ተከክቶ እንደ ንፍሮ ተቀቅሎ የሚዘጋጅ ሲሆን በዕለተ ሐሙስ የዕለቱ ሥርዓተ ጸሎት እና ስግደት አልቆ ቅዳሴው ተከናውኖ ከተፈጸመ በኋላ ምእመናን ወደ ቤታቸው ሄደው የሚመገቡት ነው  ይሄውም ስለ ሦስት ነገር ይደረጋል

፩ የኦሪትን ምሳሌ ለመፈጸም
@eotcy
እስራኤላውያ ከግብጽ ባርነት በዘጠኝ መቅሰፍት በአስረኛ ሞተ በኩር መውጣታቸውን እናሳታውሳለን በመጨረሻው ሞተ በኩር ግን ፈርኦን እነርሱን  ማስቀረት አልቻለም ነበር  እሥራኤላውያንም ተቻኩለው ሲወጡ በቤተ ያለውን እህል ያልተፈጨውን ንፍሮ ቀቅለው የተፈጨውን ቂጣ ጋግረው በልተው ነው ጉዞ የጀመሩት ፡፡ ይህንን በዓል ( ፋሲካን ) ሲያከብሩ በግ አርደው ያልቦካ ቂጣ ጋግረው ንፍሮ ቀቅለው ከባርነት በወጡ ዕለት የነበረውን ሁኔታ ያስቡ ዘንድ ታዘዋል ፡፡ዘዳ 13፡-1 
እኛም አስቀድሞ በሙሴ ላይ ህገ ኦሪትን የሠራ ህዝቡንም መርቶ ከነዓን ያስገባ እርሱ እግዚአብሔር የሰውን ሥጋ ተዋሕዶ በሥጋዌ መገለጡን በማመንና ጌታ ራሱ አዲሱን ኪዳን  ከመሥራቱ አስቀድሞ  ከደቀ መዛሙርቱ ጋር በዓለ ፋሲካን እንዳከበረ ሁሉ  እኛም ሐዲስ ኪዳን የተመሰረተባትን ዕለት ስናስብ  ቀድሞ የነበረውንና ለሐዲስ ኪዳን ጥላ (ምሳሌ) የሆነውን ሥርዓት ለመታሰብያ እናደርጋለን፡፡
ሌላው እስራኤላውያን ጉልባን በልተው ግብጽን ተሰናብተው እንደወጡና ወደ ተስፋይቱ ምድር እንደገቡ እኛም ከሰሙነ ሕማማት በኋላ የመከራውን ዘመን ተሰናብተን አማናዊውን ሥጋና ደም ተቀብለን ርስት መንግስተ ሰማያትን ለመውረሳችን ምሳሌ ነው ፡፡

፪ የሐዘን ሳምንት መሆኑን ለመግለጽ
@eotcy
እንደ ሀገራቸችን ባህል ንፍሮን  ዕንባ አድርቅ ይሉታል ብዙ ጊዜ ለለቀስተኞች ይዘጋጃል ምክንያቱም ሞት ተናግሮ አይመጣምና በድንገት ሲመጣ ለእንግዳ መሸኛ ቶሎ ሊደርስ የሚችል ምግብ ንፍሮ ስለሆነ ለለቅሶ ቤት ይሰራል ስለዚህ ክርስቲያኖችም በክርስቶስ ሞትና በድንግል ማርያም ኃዘን ምክንያት ኃዘንተኞች ስለሆንን  ይህንን ለማመልከት ጉልባን እናዘጋጃለን

፫ የጌታን መከራ እና ሕማም ለማሰብ

ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እኛን ለማዳን ብሎ ከተቀበላቸው ሕማማተ መስቀል መካከል አንዱ ሆምጣጤን መጠጣቱ ነው በጸሎተ ሐሙስ ይህንን መሠረት በማድረግ የሚዘጋጀው ጉልባን አንዲህም ቂጣ ጨው በዛ ተደርጎ ይጨመርበታል ጨው ውኃ የሚያስጠማ በመሆኑ የጌታን መጠማት ያስታውሰናል፡፡
******

ውድ የዚህ ቻናል ተከታታዮች የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ያልተበረዙ ስርዓቶች ሁሉም ሰው ያውቅ ዘንድ ካነቡ በኃላ ለሌላው ማስተላለፍ አይርሱ
@eotcy

BY ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች




Share with your friend now:
tgoop.com/eotcy/2223

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Today, we will address Telegram channels and how to use them for maximum benefit. Content is editable within two days of publishing Telegram message that reads: "Bear Market Screaming Therapy Group. You are only allowed to send screaming voice notes. Everything else = BAN. Text pics, videos, stickers, gif = BAN. Anything other than screaming = BAN. You think you are smart = BAN. The imprisonment came as Telegram said it was "surprised" by claims that privacy commissioner Ada Chung Lai-ling is seeking to block the messaging app due to doxxing content targeting police and politicians. A vandalised bank during the 2019 protest. File photo: May James/HKFP.
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች
FROM American