EOTCY Telegram 2247
. ⛪️ #በዙፋኑም_መካከል: በዙፋኑም ዙሪያ በፊትና በሁዋላ ዓይኖች የሞሏቸው አራት #እንስሶች_ነበሩ:: ፊተኛውም እንስሳ አንበሳን ይመስላል:: #ሁለተኛውም_እንስሳ ጥጃን ይመስላል:: #ሦስተኛውም_እንስሳ እንደ ሰው ፊት ነበረው:: #አራተኛውም_እንስሳ የሚበረውን ንስር ይመስላል:: #አራቱም እንስሶች #እያንዳንዳቸው_ስድስት ክንፎች አሏቸው::(ራዕይ 4:6)🙇‍♀🦋


(፰🕯) አርባዕቱ እንስሳ 🙏

#አርባዕቱ_እንስሳ ማለት⛪️

#የቅድስት_ሥላሴን_መንበር_የሚሸከሙ #የእግዚአብሔር_ሠረገላዎቹ ናቸው። ስለ እሳቸውም ወንጌልን የጻፈ ዮሐንስ እንዲህ ሲል እንደመሰከረ በዚያ #ዙፋን_ፊት_በረድ የሚመስል ባሕር አለ በዙፋኑም ዙሪያ አራት #እንስሶች_አሉ በፊትም በኋላም ዐይንን የተመሉ ናቸው።

አንድም የራሳቸውን #ክብርና_ተፈጥሮ ያስረዳል ገጸ ሰብእ አስተዋይነታቸውን ፤ ገጸ #አንበሳ_ግርማቸውን ፤ ገጸ ላሕም ተገዢነታቸውን ፤ ገጸ ንስር ተመስጧቸውን ያስረዳል ።https://www.tgoop.com/eotcy

አንድም ነገረ #እግዚአብሔርን_ያስረዳሉ ይኸውም ገጸ #ላሕም_ለሥጋዌው ፣ ገጸ ንስር ለተራዳኢነቱ ፣ ገጸ አንበሳ ለኀያልነቱ ፣ ገጸ ሰብእ ለመግቦቱ ምሳሌ ነው ።

አንድም ገጸ #ሰብእ_ሰው መሆኑን ፤ ገጸ አንበሳ ድል አድራጊነቱን ፤ ገጸ ላሕም #መሥዋዕትነቱን ፤ ገጸ ንስር #ትንሣኤውንና ዕርገቱን ያስረዳል

አንድም #በዐራቱ_ወንጌላውያን ይመሰላሉ ገጸ ሰብእ #በማቴዎስ ፣ ገጸ አንበሳ #በማርቆስ ፣ ገጸ ላሕም #በሉቃስ ፣ ገጸ ንስር #በዮሐንስ ይመሰላላል🙏

ወስብሐት ለእግዚአብሔር

🤲 🤲 🤲
https://www.tgoop.com/eotcy



tgoop.com/eotcy/2247
Create:
Last Update:

. ⛪️ #በዙፋኑም_መካከል: በዙፋኑም ዙሪያ በፊትና በሁዋላ ዓይኖች የሞሏቸው አራት #እንስሶች_ነበሩ:: ፊተኛውም እንስሳ አንበሳን ይመስላል:: #ሁለተኛውም_እንስሳ ጥጃን ይመስላል:: #ሦስተኛውም_እንስሳ እንደ ሰው ፊት ነበረው:: #አራተኛውም_እንስሳ የሚበረውን ንስር ይመስላል:: #አራቱም እንስሶች #እያንዳንዳቸው_ስድስት ክንፎች አሏቸው::(ራዕይ 4:6)🙇‍♀🦋


(፰🕯) አርባዕቱ እንስሳ 🙏

#አርባዕቱ_እንስሳ ማለት⛪️

#የቅድስት_ሥላሴን_መንበር_የሚሸከሙ #የእግዚአብሔር_ሠረገላዎቹ ናቸው። ስለ እሳቸውም ወንጌልን የጻፈ ዮሐንስ እንዲህ ሲል እንደመሰከረ በዚያ #ዙፋን_ፊት_በረድ የሚመስል ባሕር አለ በዙፋኑም ዙሪያ አራት #እንስሶች_አሉ በፊትም በኋላም ዐይንን የተመሉ ናቸው።

አንድም የራሳቸውን #ክብርና_ተፈጥሮ ያስረዳል ገጸ ሰብእ አስተዋይነታቸውን ፤ ገጸ #አንበሳ_ግርማቸውን ፤ ገጸ ላሕም ተገዢነታቸውን ፤ ገጸ ንስር ተመስጧቸውን ያስረዳል ።https://www.tgoop.com/eotcy

አንድም ነገረ #እግዚአብሔርን_ያስረዳሉ ይኸውም ገጸ #ላሕም_ለሥጋዌው ፣ ገጸ ንስር ለተራዳኢነቱ ፣ ገጸ አንበሳ ለኀያልነቱ ፣ ገጸ ሰብእ ለመግቦቱ ምሳሌ ነው ።

አንድም ገጸ #ሰብእ_ሰው መሆኑን ፤ ገጸ አንበሳ ድል አድራጊነቱን ፤ ገጸ ላሕም #መሥዋዕትነቱን ፤ ገጸ ንስር #ትንሣኤውንና ዕርገቱን ያስረዳል

አንድም #በዐራቱ_ወንጌላውያን ይመሰላሉ ገጸ ሰብእ #በማቴዎስ ፣ ገጸ አንበሳ #በማርቆስ ፣ ገጸ ላሕም #በሉቃስ ፣ ገጸ ንስር #በዮሐንስ ይመሰላላል🙏

ወስብሐት ለእግዚአብሔር

🤲 🤲 🤲
https://www.tgoop.com/eotcy

BY ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች




Share with your friend now:
tgoop.com/eotcy/2247

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Ng, who had pleaded not guilty to all charges, had been detained for more than 20 months. His channel was said to have contained around 120 messages and photos that incited others to vandalise pro-government shops and commit criminal damage targeting police stations. Content is editable within two days of publishing Find your optimal posting schedule and stick to it. The peak posting times include 8 am, 6 pm, and 8 pm on social media. Try to publish serious stuff in the morning and leave less demanding content later in the day. The public channel had more than 109,000 subscribers, Judge Hui said. Ng had the power to remove or amend the messages in the channel, but he “allowed them to exist.” Select: Settings – Manage Channel – Administrators – Add administrator. From your list of subscribers, select the correct user. A new window will appear on the screen. Check the rights you’re willing to give to your administrator.
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች
FROM American