EOTCY Telegram 2263
📌 አስራት በኩራት ምንድነው
📌 ጥቅሙስ

መስጠት ማለት በኩራት፣ አስራት፣ መባና ልዩ ስጦታን ለእግዚአብሔር ቤት አገልግሎት እንዲሆን ማቅረብ  ይኸውም ያለንን ነገር ሁሉ ነው። እግዚአብሔር እንደተቀበልን ማሳያና ለእግዚአብሔር ያለንን አክብሮት ፍቅርና አምልኮ የመግለጫ መንገድ ነው።

የስጦታ ዓይነቶችና ትርጉማቸው፦

👉 አስራት
ዘፍ 14፡20፣ ዕብ 7፡4-5
- አስራት በብሉይ ኪዳን ከአስር አንድ እጅ ማለት ነው - ዘፍ 28፡22።
አስራት በአዲስ ኪዳን ግን ከአስር አንድ እጅ ባለፈ በዘራኸው ልክ ነው - 2ቆሮ 9፡6-7
- አስራት የእግዚአብሔር ንብረት ነው - ሚል 3፡8-10
- አስራት የሚሰጡ (የሚያስገቡ) ሰዎች በታማኝነት የእግዚአብሔርን ንብረት መልሰው ለእርሱ የሚሰጡ ናቸው - ዘዳ 14፡22-23
- አስራትን በማስገባት (በመስጠት) ውሰጥ በረከት አለ - ሚል 3፡8-10

👉 በኩራት
በኩር (የመጀመሪያ) ከሚለው ቃል የወጣ ነው። በኩራት የእግዚአብሔር ነው - ዘፀ 23፡19፣ ዘሌ 23፡10-11
- በኩራት መስጠት ማለት እግዚአብሔርን በነገሮቻችን ሁሉ ማስቀደም ማለት ነው - ዘኁ 3፡13፣ ዘዳ 15፡19
- የበኩራት ስጦታ ትዕዛዝ ነው - ዘፀ 13፡2፣ ዘዳ 26፡2
- የመጀመሪያውን ስንሰጥ ያለን ነገር ይባረክልናል - 1ሳሙ 2፡20-21

👉 መባ -
እግዚአብሔር ለእኛ ከሰጠን ገቢ አስራት አውጥተን ከሚቀረው ድረሻችን ላይ ለወንጌል ስራ፣ ለድሆች መርጃ፣ ለቤተ ክርስቲያን አጠቃላይ እንቅስቃሴ የምሰጠው ስጦታ ነው። ይህ አይነቱ ስጦታ በልብ ደስታ በራሳችን ውሳኔ በአቅማችን መጠንና ከዚያም በላይ የምንሰጠው ይሆናል - ዘፀ 25፡1-5፣ 2ቆሮ 8፡1-2፣ ዘፀ 34፡20

👉 የፍቅር ስጦታ
ለእግዚአብሔር ቤት ስራና ለእግዚአብሔር አገልጋዮች ፍቅርን ለመግለጽ የሚሰጥ ሲሆን በተለያዩ ጊዚያቶች ሊደረግ ይችላል - ሐዋ 11፡27-30፣ ፊሊ 4፡16-18

#የምንሰጥበት_ምክንያት እና #አላማ

#እግዚአብሔር_እንድንሰጥ_አዟል - ዘፀ 25፡1-5፣ ዘሌ 25፡31፣ ዘኁ 18፡21ቤት

ስጦታችን የእግዚአብሔርን መንግስት የማስፋፋት ስራና የእግዚአብሔር  አገልግሎት ላይ የሚውል ነው - 1ቆሮ 9፡4-14፣ 2ቆሮ 8፡4፣ ፊሊ 4፡15-18

በመስጠት እግዚአብሔርን እናከብራለን፣ እናመልካለን - ምሳ 3፡9-10

በመስጠት የእግዚአብሔርን በረከት እንለማመዳለን - ሚል 3፡10-12፣ ሉቃ 6፡10ታማኝ

በመስጠት ለእግዚአብሔር  እንሆናለን (አንሰርቀውም) - ሚል 3፡8-10

👉 እንዴት መስጠት እንዳለብን

❗️የምንሰጠው አስቀድመን ራሳችንን ለእግዚአብሔር በመስጠት ነው -

❗️የምንሰጠው በሃዘን (በግድ) ሳይሆን በደስታ ነው -

❗️የምንሰጠው እንደገቢያችን ብቻ ሳይሆን ከጉድለታችንም ጭምር መሆን አለበት -

❗️የምንሰጠው ለሰዎች ለመታየት መሆን የለበትም -

❗️የምንሰጠው በስጦታችን ለመመካት መሆን የለበትም -

ስለ ስጦታ ያስተማረንና አስቀድሞ ያሳየን ራሱ እግዚአብሔር ነው። ከስጦታዎች በላይ የሆነውን ስጦታ ለሰው ልጆች ሰጥቷል (ዮሐ 3፡16-30፣ ሮሜ 8፡32)። ይህ በምድራዊ ቃላት ሊገለጽ የማይችል ስጦታ ላመኑት ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲያገኙ አድርጓል። ቤተ ክርስቲያን ይህንን የምስራች ለአለም ሁሉ ለማድረስ እንድንችልና የእግዚአብሔርን ቤት ስራ እንድትሰራ አማኞች የታዘዙትን የፈቀዱትን ስጦታ ለወንጌል መስጠት አለባቸው።

https://www.tgoop.com/eotcy



tgoop.com/eotcy/2263
Create:
Last Update:

📌 አስራት በኩራት ምንድነው
📌 ጥቅሙስ

መስጠት ማለት በኩራት፣ አስራት፣ መባና ልዩ ስጦታን ለእግዚአብሔር ቤት አገልግሎት እንዲሆን ማቅረብ  ይኸውም ያለንን ነገር ሁሉ ነው። እግዚአብሔር እንደተቀበልን ማሳያና ለእግዚአብሔር ያለንን አክብሮት ፍቅርና አምልኮ የመግለጫ መንገድ ነው።

የስጦታ ዓይነቶችና ትርጉማቸው፦

👉 አስራት
ዘፍ 14፡20፣ ዕብ 7፡4-5
- አስራት በብሉይ ኪዳን ከአስር አንድ እጅ ማለት ነው - ዘፍ 28፡22።
አስራት በአዲስ ኪዳን ግን ከአስር አንድ እጅ ባለፈ በዘራኸው ልክ ነው - 2ቆሮ 9፡6-7
- አስራት የእግዚአብሔር ንብረት ነው - ሚል 3፡8-10
- አስራት የሚሰጡ (የሚያስገቡ) ሰዎች በታማኝነት የእግዚአብሔርን ንብረት መልሰው ለእርሱ የሚሰጡ ናቸው - ዘዳ 14፡22-23
- አስራትን በማስገባት (በመስጠት) ውሰጥ በረከት አለ - ሚል 3፡8-10

👉 በኩራት
በኩር (የመጀመሪያ) ከሚለው ቃል የወጣ ነው። በኩራት የእግዚአብሔር ነው - ዘፀ 23፡19፣ ዘሌ 23፡10-11
- በኩራት መስጠት ማለት እግዚአብሔርን በነገሮቻችን ሁሉ ማስቀደም ማለት ነው - ዘኁ 3፡13፣ ዘዳ 15፡19
- የበኩራት ስጦታ ትዕዛዝ ነው - ዘፀ 13፡2፣ ዘዳ 26፡2
- የመጀመሪያውን ስንሰጥ ያለን ነገር ይባረክልናል - 1ሳሙ 2፡20-21

👉 መባ -
እግዚአብሔር ለእኛ ከሰጠን ገቢ አስራት አውጥተን ከሚቀረው ድረሻችን ላይ ለወንጌል ስራ፣ ለድሆች መርጃ፣ ለቤተ ክርስቲያን አጠቃላይ እንቅስቃሴ የምሰጠው ስጦታ ነው። ይህ አይነቱ ስጦታ በልብ ደስታ በራሳችን ውሳኔ በአቅማችን መጠንና ከዚያም በላይ የምንሰጠው ይሆናል - ዘፀ 25፡1-5፣ 2ቆሮ 8፡1-2፣ ዘፀ 34፡20

👉 የፍቅር ስጦታ
ለእግዚአብሔር ቤት ስራና ለእግዚአብሔር አገልጋዮች ፍቅርን ለመግለጽ የሚሰጥ ሲሆን በተለያዩ ጊዚያቶች ሊደረግ ይችላል - ሐዋ 11፡27-30፣ ፊሊ 4፡16-18

#የምንሰጥበት_ምክንያት እና #አላማ

#እግዚአብሔር_እንድንሰጥ_አዟል - ዘፀ 25፡1-5፣ ዘሌ 25፡31፣ ዘኁ 18፡21ቤት

ስጦታችን የእግዚአብሔርን መንግስት የማስፋፋት ስራና የእግዚአብሔር  አገልግሎት ላይ የሚውል ነው - 1ቆሮ 9፡4-14፣ 2ቆሮ 8፡4፣ ፊሊ 4፡15-18

በመስጠት እግዚአብሔርን እናከብራለን፣ እናመልካለን - ምሳ 3፡9-10

በመስጠት የእግዚአብሔርን በረከት እንለማመዳለን - ሚል 3፡10-12፣ ሉቃ 6፡10ታማኝ

በመስጠት ለእግዚአብሔር  እንሆናለን (አንሰርቀውም) - ሚል 3፡8-10

👉 እንዴት መስጠት እንዳለብን

❗️የምንሰጠው አስቀድመን ራሳችንን ለእግዚአብሔር በመስጠት ነው -

❗️የምንሰጠው በሃዘን (በግድ) ሳይሆን በደስታ ነው -

❗️የምንሰጠው እንደገቢያችን ብቻ ሳይሆን ከጉድለታችንም ጭምር መሆን አለበት -

❗️የምንሰጠው ለሰዎች ለመታየት መሆን የለበትም -

❗️የምንሰጠው በስጦታችን ለመመካት መሆን የለበትም -

ስለ ስጦታ ያስተማረንና አስቀድሞ ያሳየን ራሱ እግዚአብሔር ነው። ከስጦታዎች በላይ የሆነውን ስጦታ ለሰው ልጆች ሰጥቷል (ዮሐ 3፡16-30፣ ሮሜ 8፡32)። ይህ በምድራዊ ቃላት ሊገለጽ የማይችል ስጦታ ላመኑት ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲያገኙ አድርጓል። ቤተ ክርስቲያን ይህንን የምስራች ለአለም ሁሉ ለማድረስ እንድንችልና የእግዚአብሔርን ቤት ስራ እንድትሰራ አማኞች የታዘዙትን የፈቀዱትን ስጦታ ለወንጌል መስጠት አለባቸው።

https://www.tgoop.com/eotcy

BY ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች




Share with your friend now:
tgoop.com/eotcy/2263

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Concise As of Thursday, the SUCK Channel had 34,146 subscribers, with only one message dated August 28, 2020. It was an announcement stating that police had removed all posts on the channel because its content “contravenes the laws of Hong Kong.” Polls A few years ago, you had to use a special bot to run a poll on Telegram. Now you can easily do that yourself in two clicks. Hit the Menu icon and select “Create Poll.” Write your question and add up to 10 options. Running polls is a powerful strategy for getting feedback from your audience. If you’re considering the possibility of modifying your channel in any way, be sure to ask your subscribers’ opinions first. Administrators
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች
FROM American