EOTCY Telegram 2288
እውነተኛ ማንነታችን በስም ፣ በማዕረግ በዕውቀት ፣ በዕድሜ....ተሸፍኖ ሊኖር ይችላል፣ ዛሬ ብዙዎቻችን ጋር ያለው ከልብ ያልኾነ የማስመሰል ክርስትና ነው።

ቤተ ክርስቲያን ሄደን
ስለ ተሳለምን
ስለ ተማርን
ስላስተማርን
ስላስቀደስን
ስላነበብን
ስለ ዘመርን
ገዳማት ስለጎበኘን
ስላደነቅን

ክርስትናን እየኖርን ከመሰለን ተሳስተናል።

ይኽ የሥርዓተ አምልኮ ክፍል እንጂ ፣ በራሱ ብቻውን ክርስትናዊ ሕይወት መገለጫ አይደለም።

የተክል ፍሬ እንዲያፈራ
ውሃ፣
አፈር
የፀሐይ ብርሐን እንደሚያስፈልገው፣

ከላይ የተዘረዘሩትን (መሳለሙ ፣ ማገልገሉ)
መንፈሳዊ ፍሬ እንዲናፈራ የሚያደርገን ናቸው እንጂ በራሳቸው ግብ አይደሉም።

አብዛኞቻችን ግን በእነዚህ ብቻ ታጥረን (ረክተን) ቆመናል)

የክርስትና / የመንፈሳዊ ሕይወት መገለጫው
ፍቅር፣
ቅድስና፣
ንጽሕና፣
ትሕትና፣
ትዕግስት፣
ቅንነት፣
ይቅር ባይነት፣
በሌላ አለመፍረድ፣
.....የመሳሰሉት ናቸው።

በመመላለሳችን እነዚህ ኹሉ ከሌሉ (ቢያንስ ለመተግበር ካልቀረብን) የክርስትና ጭምብልን አጥብቀን እየተወንን እንጂ ክርስትናን እየኖርነው አይደለም።

ብርሃን ከጨለማ በቀላሉ እንደሚለይ ክርስትናንም በግብሩ (በምግባሩ) በሥራው ከአሕዛብ በቀላሉ ይለያል።

መለያው ደግሞ "ሕይወቱ" እንጂ የአገልግሎት ተሳትፎው አይደለም።

ይሄን ለይተን ክርስትናን የምንተገብርበት ጥበብ ያድለን
ብርሃን
"...........እነሆ፥ የተወደደው ሰዓት አሁን ነው፤ የመዳን ቀን አሁን ነው"
--2ኛ ቆሮ 6፥2



tgoop.com/eotcy/2288
Create:
Last Update:

እውነተኛ ማንነታችን በስም ፣ በማዕረግ በዕውቀት ፣ በዕድሜ....ተሸፍኖ ሊኖር ይችላል፣ ዛሬ ብዙዎቻችን ጋር ያለው ከልብ ያልኾነ የማስመሰል ክርስትና ነው።

ቤተ ክርስቲያን ሄደን
ስለ ተሳለምን
ስለ ተማርን
ስላስተማርን
ስላስቀደስን
ስላነበብን
ስለ ዘመርን
ገዳማት ስለጎበኘን
ስላደነቅን

ክርስትናን እየኖርን ከመሰለን ተሳስተናል።

ይኽ የሥርዓተ አምልኮ ክፍል እንጂ ፣ በራሱ ብቻውን ክርስትናዊ ሕይወት መገለጫ አይደለም።

የተክል ፍሬ እንዲያፈራ
ውሃ፣
አፈር
የፀሐይ ብርሐን እንደሚያስፈልገው፣

ከላይ የተዘረዘሩትን (መሳለሙ ፣ ማገልገሉ)
መንፈሳዊ ፍሬ እንዲናፈራ የሚያደርገን ናቸው እንጂ በራሳቸው ግብ አይደሉም።

አብዛኞቻችን ግን በእነዚህ ብቻ ታጥረን (ረክተን) ቆመናል)

የክርስትና / የመንፈሳዊ ሕይወት መገለጫው
ፍቅር፣
ቅድስና፣
ንጽሕና፣
ትሕትና፣
ትዕግስት፣
ቅንነት፣
ይቅር ባይነት፣
በሌላ አለመፍረድ፣
.....የመሳሰሉት ናቸው።

በመመላለሳችን እነዚህ ኹሉ ከሌሉ (ቢያንስ ለመተግበር ካልቀረብን) የክርስትና ጭምብልን አጥብቀን እየተወንን እንጂ ክርስትናን እየኖርነው አይደለም።

ብርሃን ከጨለማ በቀላሉ እንደሚለይ ክርስትናንም በግብሩ (በምግባሩ) በሥራው ከአሕዛብ በቀላሉ ይለያል።

መለያው ደግሞ "ሕይወቱ" እንጂ የአገልግሎት ተሳትፎው አይደለም።

ይሄን ለይተን ክርስትናን የምንተገብርበት ጥበብ ያድለን
ብርሃን
"...........እነሆ፥ የተወደደው ሰዓት አሁን ነው፤ የመዳን ቀን አሁን ነው"
--2ኛ ቆሮ 6፥2

BY ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች




Share with your friend now:
tgoop.com/eotcy/2288

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Matt Hussey, editorial director of NEAR Protocol (and former editor-in-chief of Decrypt) responded to the news of the Telegram group with “#meIRL.” Telegram channels enable users to broadcast messages to multiple users simultaneously. Like on social media, users need to subscribe to your channel to get access to your content published by one or more administrators. Over 33,000 people sent out over 1,000 doxxing messages in the group. Although the administrators tried to delete all of the messages, the posting speed was far too much for them to keep up. Content is editable within two days of publishing Telegram is a leading cloud-based instant messages platform. It became popular in recent years for its privacy, speed, voice and video quality, and other unmatched features over its main competitor Whatsapp.
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች
FROM American