EOTCY Telegram 2290
አስተማሪ መልእክት ነው አንብቧት

ልቦናውን ሰብሰቦ መጸለይ ያቃተው ወጣት አንድን አባት እንዲህ ሲሉ ይጠይቃቸዋል፣

አባቴ የጸሎት መጽሐፍ ይዤ ስጸልይ ሳነብ ልብናዬ
አይሰብልኝም። አፌ ቢያነብም ልቦናዬ አይተረጉምም
አፌ ቃል ይናገራል አዕምሮየ ግን የጎደለኝን ያጣሁትን ነገር ያሰላስላል።

እኔ ደግሞ ዝም ብዬ ሳስበው:- ቅዱሳን በፍጹም አሳባቸው እያሰቡና እያራቀቁ እንባንና ጸጸትን እየጨመሩ የደረሱትን እኔ በልቤ ላይ የዚህን አለም እያሰብኩ በአፌ ብቻ ባነበንበው እንደገደል ማሚቶ አፌ ላይ ብቻ እየነጠረ ይሄዳል እንጂ ጸሎት አይሆንልኝም።
ስለዚህ አባቴ የአፍ ብቻ ጸሎቴ ቅድመ እግዚአብሔር የማይደርስ ከሆነ ጸሎቴን ብተወው ይሻላል ወይስ ባልተወው ይሻላል? ብሎ ጠየቃቸው።

አረጋዊ አባትም:- እንዲህ ሲሉ አስረዱት
አየህ ልጄ ዐይነ ስውር ሰው በዘንጉ ምድር እየመታ ሲሄድ ከመንገድ ላይ ያለ እባብ ለጊዜው የበትሩን ድምፅ ሰምቶ ይመታኛል ብሎ ይሸሻል እንጂ ዐይነ ስውር ነው አላየኝም ብሎ ባለበት አይጠብቀውም። ስለዚህም አንተም አስተውለህ ብትጸልይ መልካም ቢሆንም ለጊዜው ግን ጭራሽ ከምታቆመው በአፍህ ውስጥ የቃለ እግዚአብሔርን መንኳኳት የሚሰሙ አጋንንት መሸሻቸው አይቀርምና መቼም ቢሆን ጸሎትህን አትተው።
........አጋንንትንም ማባረር አንድ ታላቅ ጥቅም ነውና። ብዙ ከመጸለይህም አንጻር አንዳንድ ጊዜ ልብህ የሚወድቅባት ቃል ተጠራቅማ ወደ እግዚአብሔር ታደርስሃለች።
እናም ልጄ ልብህ ምንም ዝርው ቢሆንም አፍህም የእግዚአብሔር ፍጥረት ነውና ይህንንም እንዳታቆመው።
አሁን አንዱን ይዘህ ወደ ፊት ደግሞ ሁለቱንም ለማግኘት መጣር ይኖርብሃል እንጂ አንተው በዳይ አንተው አኩራፊ ሆነህ ጭራሽ ከአምላክ ርቀህ የጠላት ሰይጣን መጫዎቻ እንዳትሆን ጸሎትህን አትተው አሉት። እኛም እኮ ብዙ መጸለይ ፈልገን በብዙ ሰበብ ሳንጸልይ እንቀራለን ፈጣሪ ግን የልባችንን ያውቃልና ሁሌም ሃሳባችንን ይሞናልናል እግዚአብሔር ሃሳባችንን ሕልማችንን እውን ያድርግልን

"...........እነሆ፥ የተወደደው ሰዓት አሁን ነው፤ የመዳን ቀን አሁን ነው"
--2ኛ ቆሮ 6፥2
Https://www.tgoop.com/eotcy



tgoop.com/eotcy/2290
Create:
Last Update:

አስተማሪ መልእክት ነው አንብቧት

ልቦናውን ሰብሰቦ መጸለይ ያቃተው ወጣት አንድን አባት እንዲህ ሲሉ ይጠይቃቸዋል፣

አባቴ የጸሎት መጽሐፍ ይዤ ስጸልይ ሳነብ ልብናዬ
አይሰብልኝም። አፌ ቢያነብም ልቦናዬ አይተረጉምም
አፌ ቃል ይናገራል አዕምሮየ ግን የጎደለኝን ያጣሁትን ነገር ያሰላስላል።

እኔ ደግሞ ዝም ብዬ ሳስበው:- ቅዱሳን በፍጹም አሳባቸው እያሰቡና እያራቀቁ እንባንና ጸጸትን እየጨመሩ የደረሱትን እኔ በልቤ ላይ የዚህን አለም እያሰብኩ በአፌ ብቻ ባነበንበው እንደገደል ማሚቶ አፌ ላይ ብቻ እየነጠረ ይሄዳል እንጂ ጸሎት አይሆንልኝም።
ስለዚህ አባቴ የአፍ ብቻ ጸሎቴ ቅድመ እግዚአብሔር የማይደርስ ከሆነ ጸሎቴን ብተወው ይሻላል ወይስ ባልተወው ይሻላል? ብሎ ጠየቃቸው።

አረጋዊ አባትም:- እንዲህ ሲሉ አስረዱት
አየህ ልጄ ዐይነ ስውር ሰው በዘንጉ ምድር እየመታ ሲሄድ ከመንገድ ላይ ያለ እባብ ለጊዜው የበትሩን ድምፅ ሰምቶ ይመታኛል ብሎ ይሸሻል እንጂ ዐይነ ስውር ነው አላየኝም ብሎ ባለበት አይጠብቀውም። ስለዚህም አንተም አስተውለህ ብትጸልይ መልካም ቢሆንም ለጊዜው ግን ጭራሽ ከምታቆመው በአፍህ ውስጥ የቃለ እግዚአብሔርን መንኳኳት የሚሰሙ አጋንንት መሸሻቸው አይቀርምና መቼም ቢሆን ጸሎትህን አትተው።
........አጋንንትንም ማባረር አንድ ታላቅ ጥቅም ነውና። ብዙ ከመጸለይህም አንጻር አንዳንድ ጊዜ ልብህ የሚወድቅባት ቃል ተጠራቅማ ወደ እግዚአብሔር ታደርስሃለች።
እናም ልጄ ልብህ ምንም ዝርው ቢሆንም አፍህም የእግዚአብሔር ፍጥረት ነውና ይህንንም እንዳታቆመው።
አሁን አንዱን ይዘህ ወደ ፊት ደግሞ ሁለቱንም ለማግኘት መጣር ይኖርብሃል እንጂ አንተው በዳይ አንተው አኩራፊ ሆነህ ጭራሽ ከአምላክ ርቀህ የጠላት ሰይጣን መጫዎቻ እንዳትሆን ጸሎትህን አትተው አሉት። እኛም እኮ ብዙ መጸለይ ፈልገን በብዙ ሰበብ ሳንጸልይ እንቀራለን ፈጣሪ ግን የልባችንን ያውቃልና ሁሌም ሃሳባችንን ይሞናልናል እግዚአብሔር ሃሳባችንን ሕልማችንን እውን ያድርግልን

"...........እነሆ፥ የተወደደው ሰዓት አሁን ነው፤ የመዳን ቀን አሁን ነው"
--2ኛ ቆሮ 6፥2
Https://www.tgoop.com/eotcy

BY ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች




Share with your friend now:
tgoop.com/eotcy/2290

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

fire bomb molotov November 18 Dylan Hollingsworth yau ma tei The public channel had more than 109,000 subscribers, Judge Hui said. Ng had the power to remove or amend the messages in the channel, but he “allowed them to exist.” But a Telegram statement also said: "Any requests related to political censorship or limiting human rights such as the rights to free speech or assembly are not and will not be considered." On June 7, Perekopsky met with Brazilian President Jair Bolsonaro, an avid user of the platform. According to the firm's VP, the main subject of the meeting was "freedom of expression." As five out of seven counts were serious, Hui sentenced Ng to six years and six months in jail.
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች
FROM American