EOTCY Telegram 2290
አስተማሪ መልእክት ነው አንብቧት

ልቦናውን ሰብሰቦ መጸለይ ያቃተው ወጣት አንድን አባት እንዲህ ሲሉ ይጠይቃቸዋል፣

አባቴ የጸሎት መጽሐፍ ይዤ ስጸልይ ሳነብ ልብናዬ
አይሰብልኝም። አፌ ቢያነብም ልቦናዬ አይተረጉምም
አፌ ቃል ይናገራል አዕምሮየ ግን የጎደለኝን ያጣሁትን ነገር ያሰላስላል።

እኔ ደግሞ ዝም ብዬ ሳስበው:- ቅዱሳን በፍጹም አሳባቸው እያሰቡና እያራቀቁ እንባንና ጸጸትን እየጨመሩ የደረሱትን እኔ በልቤ ላይ የዚህን አለም እያሰብኩ በአፌ ብቻ ባነበንበው እንደገደል ማሚቶ አፌ ላይ ብቻ እየነጠረ ይሄዳል እንጂ ጸሎት አይሆንልኝም።
ስለዚህ አባቴ የአፍ ብቻ ጸሎቴ ቅድመ እግዚአብሔር የማይደርስ ከሆነ ጸሎቴን ብተወው ይሻላል ወይስ ባልተወው ይሻላል? ብሎ ጠየቃቸው።

አረጋዊ አባትም:- እንዲህ ሲሉ አስረዱት
አየህ ልጄ ዐይነ ስውር ሰው በዘንጉ ምድር እየመታ ሲሄድ ከመንገድ ላይ ያለ እባብ ለጊዜው የበትሩን ድምፅ ሰምቶ ይመታኛል ብሎ ይሸሻል እንጂ ዐይነ ስውር ነው አላየኝም ብሎ ባለበት አይጠብቀውም። ስለዚህም አንተም አስተውለህ ብትጸልይ መልካም ቢሆንም ለጊዜው ግን ጭራሽ ከምታቆመው በአፍህ ውስጥ የቃለ እግዚአብሔርን መንኳኳት የሚሰሙ አጋንንት መሸሻቸው አይቀርምና መቼም ቢሆን ጸሎትህን አትተው።
........አጋንንትንም ማባረር አንድ ታላቅ ጥቅም ነውና። ብዙ ከመጸለይህም አንጻር አንዳንድ ጊዜ ልብህ የሚወድቅባት ቃል ተጠራቅማ ወደ እግዚአብሔር ታደርስሃለች።
እናም ልጄ ልብህ ምንም ዝርው ቢሆንም አፍህም የእግዚአብሔር ፍጥረት ነውና ይህንንም እንዳታቆመው።
አሁን አንዱን ይዘህ ወደ ፊት ደግሞ ሁለቱንም ለማግኘት መጣር ይኖርብሃል እንጂ አንተው በዳይ አንተው አኩራፊ ሆነህ ጭራሽ ከአምላክ ርቀህ የጠላት ሰይጣን መጫዎቻ እንዳትሆን ጸሎትህን አትተው አሉት። እኛም እኮ ብዙ መጸለይ ፈልገን በብዙ ሰበብ ሳንጸልይ እንቀራለን ፈጣሪ ግን የልባችንን ያውቃልና ሁሌም ሃሳባችንን ይሞናልናል እግዚአብሔር ሃሳባችንን ሕልማችንን እውን ያድርግልን

"...........እነሆ፥ የተወደደው ሰዓት አሁን ነው፤ የመዳን ቀን አሁን ነው"
--2ኛ ቆሮ 6፥2
Https://www.tgoop.com/eotcy



tgoop.com/eotcy/2290
Create:
Last Update:

አስተማሪ መልእክት ነው አንብቧት

ልቦናውን ሰብሰቦ መጸለይ ያቃተው ወጣት አንድን አባት እንዲህ ሲሉ ይጠይቃቸዋል፣

አባቴ የጸሎት መጽሐፍ ይዤ ስጸልይ ሳነብ ልብናዬ
አይሰብልኝም። አፌ ቢያነብም ልቦናዬ አይተረጉምም
አፌ ቃል ይናገራል አዕምሮየ ግን የጎደለኝን ያጣሁትን ነገር ያሰላስላል።

እኔ ደግሞ ዝም ብዬ ሳስበው:- ቅዱሳን በፍጹም አሳባቸው እያሰቡና እያራቀቁ እንባንና ጸጸትን እየጨመሩ የደረሱትን እኔ በልቤ ላይ የዚህን አለም እያሰብኩ በአፌ ብቻ ባነበንበው እንደገደል ማሚቶ አፌ ላይ ብቻ እየነጠረ ይሄዳል እንጂ ጸሎት አይሆንልኝም።
ስለዚህ አባቴ የአፍ ብቻ ጸሎቴ ቅድመ እግዚአብሔር የማይደርስ ከሆነ ጸሎቴን ብተወው ይሻላል ወይስ ባልተወው ይሻላል? ብሎ ጠየቃቸው።

አረጋዊ አባትም:- እንዲህ ሲሉ አስረዱት
አየህ ልጄ ዐይነ ስውር ሰው በዘንጉ ምድር እየመታ ሲሄድ ከመንገድ ላይ ያለ እባብ ለጊዜው የበትሩን ድምፅ ሰምቶ ይመታኛል ብሎ ይሸሻል እንጂ ዐይነ ስውር ነው አላየኝም ብሎ ባለበት አይጠብቀውም። ስለዚህም አንተም አስተውለህ ብትጸልይ መልካም ቢሆንም ለጊዜው ግን ጭራሽ ከምታቆመው በአፍህ ውስጥ የቃለ እግዚአብሔርን መንኳኳት የሚሰሙ አጋንንት መሸሻቸው አይቀርምና መቼም ቢሆን ጸሎትህን አትተው።
........አጋንንትንም ማባረር አንድ ታላቅ ጥቅም ነውና። ብዙ ከመጸለይህም አንጻር አንዳንድ ጊዜ ልብህ የሚወድቅባት ቃል ተጠራቅማ ወደ እግዚአብሔር ታደርስሃለች።
እናም ልጄ ልብህ ምንም ዝርው ቢሆንም አፍህም የእግዚአብሔር ፍጥረት ነውና ይህንንም እንዳታቆመው።
አሁን አንዱን ይዘህ ወደ ፊት ደግሞ ሁለቱንም ለማግኘት መጣር ይኖርብሃል እንጂ አንተው በዳይ አንተው አኩራፊ ሆነህ ጭራሽ ከአምላክ ርቀህ የጠላት ሰይጣን መጫዎቻ እንዳትሆን ጸሎትህን አትተው አሉት። እኛም እኮ ብዙ መጸለይ ፈልገን በብዙ ሰበብ ሳንጸልይ እንቀራለን ፈጣሪ ግን የልባችንን ያውቃልና ሁሌም ሃሳባችንን ይሞናልናል እግዚአብሔር ሃሳባችንን ሕልማችንን እውን ያድርግልን

"...........እነሆ፥ የተወደደው ሰዓት አሁን ነው፤ የመዳን ቀን አሁን ነው"
--2ኛ ቆሮ 6፥2
Https://www.tgoop.com/eotcy

BY ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች




Share with your friend now:
tgoop.com/eotcy/2290

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Healing through screaming therapy The Standard Channel End-to-end encryption is an important feature in messaging, as it's the first step in protecting users from surveillance. Hashtags In the next window, choose the type of your channel. If you want your channel to be public, you need to develop a link for it. In the screenshot below, it’s ”/catmarketing.” If your selected link is unavailable, you’ll need to suggest another option.
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች
FROM American