EOTCY Telegram 2307


ስንት ኦርቶዶክሳዊ ተረፈልን . . .

📌 ይነበብ

☞ማዕተብ ካሠረው 50-60? ሚሊየን፦

ከእግዚአብሔር ይልቅ ለራሱ አመለካከት የሚገዛ፤
➋በተለያየ ሱስ የታሠረ፤
ቅዱስ ሥጋ ወደሙን ከሕጻንነቱ በቀር የማያውቅ፤
➍ስለ ቅድስና (ክርስትና) ተግባራዊ ሕይወትን ያላወቀ፤
ቤተ ክርስቲያን በመንገድ መሳለም (ብቻውን) እንደሚያጸድቀው የሚያስብ፤
➏ንስሃ መግባት ይቅርና የንስሐ አባት የሌለው፤
➐እኖራለሁ እንጂ እሞታለሁን (ኩነኔን) ያልፈራ . . .

ብለን ስናስበው፥ እውነቱን ተረድቶ ትክክለኛ ክርስቲያን የሆነ ስንት ኦርቶዶክሳዊ ይቀረናል . . .?

☞ከዚህ ተርፎ ወደ ደጁ የመጣውን ደግሞ፦

👉አጥማቂ
👉ባሕታውያን
👉ሰባኪ
👉ዘማሪ
👉Artist
ቀላጤ (Activist)
👉 ካድሬ፥ ጸሐፊ ፥ ለጣፊ፥ . . . ነን የሚሉ ዘርፈው ተከታይ አድርገውታል!

ከእግዚአብሔር ይልቅ የነርሱን ድምጽ ይስቀድማል
ከቤተክርስቲያን ይልቅ ለነርሱ ክብር ጥብቅናን  ይቆማል

እስመ በልዕዎ ለያዕቆብ"(መዝ. ፸፰)

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በታሪኳ እንዲህ የተዋረደችበት፥ ቅድስና እንኳን ግብሩ ስሙ የተረሳበት ጊዜ መኖሩን እጠራጠራለሁ፡፡

ጊዜው ደግሞ እንዳያያዛችን ታሪካዊ ጥፋት ላይ አድርሶናል
ከታላቁ ውርደት የመጨረሻ አፋፍ ላይም አቁሞናል።
በዚህ መንገድ መጨረሻን "ነበረ" ተብሎ በታሪክ እንደሚነገርላቸው አብያተክርስቲያናት እንዳያደርሰን ያስፈራል፡፡
አውቃለሁ፤ "ሐሳቡ" በራሱ ትልቅ ርዕስ ሆኖ አይሰማን ይሆናል፤
ከግል፥ ከቤተዘመድ፥ ከጓደኛ፥ ከጎሳና ከፖለቲካ ጉዳይ በላይ ገዝፎ ላያስጨንቀንም ይችላል፡፡ ግን እውነቱን መካድ አይቻለንም።
"አኃዊነ ምንተ ንግበር፤ ወንድሞቻችን ሆይ፥ ምን እናድርግ?" (ሐዋ. ፪:፴፯)
   
https://www.tgoop.com/eotcy



tgoop.com/eotcy/2307
Create:
Last Update:



ስንት ኦርቶዶክሳዊ ተረፈልን . . .

📌 ይነበብ

☞ማዕተብ ካሠረው 50-60? ሚሊየን፦

ከእግዚአብሔር ይልቅ ለራሱ አመለካከት የሚገዛ፤
➋በተለያየ ሱስ የታሠረ፤
ቅዱስ ሥጋ ወደሙን ከሕጻንነቱ በቀር የማያውቅ፤
➍ስለ ቅድስና (ክርስትና) ተግባራዊ ሕይወትን ያላወቀ፤
ቤተ ክርስቲያን በመንገድ መሳለም (ብቻውን) እንደሚያጸድቀው የሚያስብ፤
➏ንስሃ መግባት ይቅርና የንስሐ አባት የሌለው፤
➐እኖራለሁ እንጂ እሞታለሁን (ኩነኔን) ያልፈራ . . .

ብለን ስናስበው፥ እውነቱን ተረድቶ ትክክለኛ ክርስቲያን የሆነ ስንት ኦርቶዶክሳዊ ይቀረናል . . .?

☞ከዚህ ተርፎ ወደ ደጁ የመጣውን ደግሞ፦

👉አጥማቂ
👉ባሕታውያን
👉ሰባኪ
👉ዘማሪ
👉Artist
ቀላጤ (Activist)
👉 ካድሬ፥ ጸሐፊ ፥ ለጣፊ፥ . . . ነን የሚሉ ዘርፈው ተከታይ አድርገውታል!

ከእግዚአብሔር ይልቅ የነርሱን ድምጽ ይስቀድማል
ከቤተክርስቲያን ይልቅ ለነርሱ ክብር ጥብቅናን  ይቆማል

እስመ በልዕዎ ለያዕቆብ"(መዝ. ፸፰)

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በታሪኳ እንዲህ የተዋረደችበት፥ ቅድስና እንኳን ግብሩ ስሙ የተረሳበት ጊዜ መኖሩን እጠራጠራለሁ፡፡

ጊዜው ደግሞ እንዳያያዛችን ታሪካዊ ጥፋት ላይ አድርሶናል
ከታላቁ ውርደት የመጨረሻ አፋፍ ላይም አቁሞናል።
በዚህ መንገድ መጨረሻን "ነበረ" ተብሎ በታሪክ እንደሚነገርላቸው አብያተክርስቲያናት እንዳያደርሰን ያስፈራል፡፡
አውቃለሁ፤ "ሐሳቡ" በራሱ ትልቅ ርዕስ ሆኖ አይሰማን ይሆናል፤
ከግል፥ ከቤተዘመድ፥ ከጓደኛ፥ ከጎሳና ከፖለቲካ ጉዳይ በላይ ገዝፎ ላያስጨንቀንም ይችላል፡፡ ግን እውነቱን መካድ አይቻለንም።
"አኃዊነ ምንተ ንግበር፤ ወንድሞቻችን ሆይ፥ ምን እናድርግ?" (ሐዋ. ፪:፴፯)
   
https://www.tgoop.com/eotcy

BY ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች




Share with your friend now:
tgoop.com/eotcy/2307

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

According to media reports, the privacy watchdog was considering “blacklisting” some online platforms that have repeatedly posted doxxing information, with sources saying most messages were shared on Telegram. 5Telegram Channel avatar size/dimensions Among the requests, the Brazilian electoral Court wanted to know if they could obtain data on the origins of malicious content posted on the platform. According to the TSE, this would enable the authorities to track false content and identify the user responsible for publishing it in the first place. Judge Hui described Ng as inciting others to “commit a massacre” with three posts teaching people to make “toxic chlorine gas bombs,” target police stations, police quarters and the city’s metro stations. This offence was “rather serious,” the court said. The group’s featured image is of a Pepe frog yelling, often referred to as the “REEEEEEE” meme. Pepe the Frog was created back in 2005 by Matt Furie and has since become an internet symbol for meme culture and “degen” culture.
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች
FROM American