EOTCY Telegram 2309
አባቶች ስለ እመቤታችን ካስተማሯቸው

"ሴጣን በአንዳንዶች መስቀሉን ይክዱ ዘንድ በእነርሱ ዘንድ ስራውን ይሰራል የጌታችንን ሕማማቱን እና ሞቱን እንዲያፍሩበት እና ምትሐት ነው እንዲሉ በውስጣቸው ይሰራባቸዋል፣ ከድንግል መወለዱን እና ስጋ መልበሱን ፣ እንዲሁ ም የእኛን ባሕርይ እርኩስ እንደሆነ አድርጎ ይነቅፍል። ከአይሁድ ጋር ደግሞ ሰዎች መስቀሉን እንዲክዱ ቤተ ክርስቲያንን ይዋጋታል፣ ከአሕዛብ ጋር ደግሞ ድንግል ማርያምን ይነቅፍሉ ፣  ክርስቶስ ከእርሷ ባሕርይዋን ገንዘብ አድርጎ እንዳልተወለደ አድርገው ይናገራሉ ። የክፍት ሁሉ መሪ ፊት አውራሪ የሆነው ዲያብሎስ አሰራሩ ብዙ አይነት ነውና ። እርሱ የሰዎች ፈታኝ እና አታላይ እንደ መሆኑ ሰዎችን በተለያየ መንገዶች ከእውነት ይለያቸው ዘንድ ይፈትናቸዋል ። (ቅዱስ አግናጥዮስ ፣ መልእክት ኅበ ፈልጵስዮስ ፣ ምዕ.4)


"የሁላችን መሰረት አዳም የተገኘው ካልታረሰችና ድንግል መሬት እንደ ነበር ( እግዚአብሔር አምላክ በምድር ላይ አላዘነበም ነበርና፣ ምድርንም የሚሰራበት ሰው አልነበረም ፣ ዘፍ 2፥5) እንዲሁም በእግዚአብሔር እጅ ፣ ማለትም በእግዚአብሔር ቃል የተፈጠረ እንደ ነበር ሁሉ ፣ ሁሉ የሆነው በእርሱ ነውና ፤ እግዚአብሔር ከምድር አፈር ወስዶ እንዳበጀው ሁሉ ፣ ያው የእግዚአብሔር ቃል ዳግማዊ አዳም ሆኖ ሲወለድም ድንግል ከሆነች ከቅድስት ማርያም ተወለደ ። ( ቅዱስ ሄሬኔዎስ ፣ በእንተ መናፍቃን መጽሐፈ 3፣ ምዕ ፣ ቁ. 10)


      👇👇   👇👇

https://www.tgoop.com/eotcy
https://www.tgoop.com/eotcy



tgoop.com/eotcy/2309
Create:
Last Update:

አባቶች ስለ እመቤታችን ካስተማሯቸው

"ሴጣን በአንዳንዶች መስቀሉን ይክዱ ዘንድ በእነርሱ ዘንድ ስራውን ይሰራል የጌታችንን ሕማማቱን እና ሞቱን እንዲያፍሩበት እና ምትሐት ነው እንዲሉ በውስጣቸው ይሰራባቸዋል፣ ከድንግል መወለዱን እና ስጋ መልበሱን ፣ እንዲሁ ም የእኛን ባሕርይ እርኩስ እንደሆነ አድርጎ ይነቅፍል። ከአይሁድ ጋር ደግሞ ሰዎች መስቀሉን እንዲክዱ ቤተ ክርስቲያንን ይዋጋታል፣ ከአሕዛብ ጋር ደግሞ ድንግል ማርያምን ይነቅፍሉ ፣  ክርስቶስ ከእርሷ ባሕርይዋን ገንዘብ አድርጎ እንዳልተወለደ አድርገው ይናገራሉ ። የክፍት ሁሉ መሪ ፊት አውራሪ የሆነው ዲያብሎስ አሰራሩ ብዙ አይነት ነውና ። እርሱ የሰዎች ፈታኝ እና አታላይ እንደ መሆኑ ሰዎችን በተለያየ መንገዶች ከእውነት ይለያቸው ዘንድ ይፈትናቸዋል ። (ቅዱስ አግናጥዮስ ፣ መልእክት ኅበ ፈልጵስዮስ ፣ ምዕ.4)


"የሁላችን መሰረት አዳም የተገኘው ካልታረሰችና ድንግል መሬት እንደ ነበር ( እግዚአብሔር አምላክ በምድር ላይ አላዘነበም ነበርና፣ ምድርንም የሚሰራበት ሰው አልነበረም ፣ ዘፍ 2፥5) እንዲሁም በእግዚአብሔር እጅ ፣ ማለትም በእግዚአብሔር ቃል የተፈጠረ እንደ ነበር ሁሉ ፣ ሁሉ የሆነው በእርሱ ነውና ፤ እግዚአብሔር ከምድር አፈር ወስዶ እንዳበጀው ሁሉ ፣ ያው የእግዚአብሔር ቃል ዳግማዊ አዳም ሆኖ ሲወለድም ድንግል ከሆነች ከቅድስት ማርያም ተወለደ ። ( ቅዱስ ሄሬኔዎስ ፣ በእንተ መናፍቃን መጽሐፈ 3፣ ምዕ ፣ ቁ. 10)


      👇👇   👇👇

https://www.tgoop.com/eotcy
https://www.tgoop.com/eotcy

BY ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች




Share with your friend now:
tgoop.com/eotcy/2309

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

A new window will come up. Enter your channel name and bio. (See the character limits above.) Click “Create.” As the broader market downturn continues, yelling online has become the crypto trader’s latest coping mechanism after the rise of Goblintown Ethereum NFTs at the end of May and beginning of June, where holders made incoherent groaning sounds and role-played as urine-loving goblin creatures in late-night Twitter Spaces. Find your optimal posting schedule and stick to it. The peak posting times include 8 am, 6 pm, and 8 pm on social media. Try to publish serious stuff in the morning and leave less demanding content later in the day. 4How to customize a Telegram channel? Select: Settings – Manage Channel – Administrators – Add administrator. From your list of subscribers, select the correct user. A new window will appear on the screen. Check the rights you’re willing to give to your administrator.
from us


Telegram ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶች
FROM American