ETHYAS Telegram 1251
Audio
~++የሥላሴን መንበር++~
"መዝሙር - በሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ"

የስላሴን መንበር ቅዱሳን ከበውት
ኪሩቤል በደመና ዙፋኑን ይዘውት
ድንግልን ከመሀል ሚካኤልን ከፊት
አዕላፍ መላዕክት ሲሰግዱ በፍርሃት

እዩት ተመልከቱት የሰማዩ ድምቀት
እዩት ተመልከቱት የሰማዩን አባት

የስላሴ መንበር ቅዱሳን ከበውት
እያሸበሸቡ የሰማይ መላእክት
ካህናተ ሰማይ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ሲሉ
ይህን ልዩ ተአምር ሊያዩ የታደሉ
በጽድቅ ስራቸው በምድር ይታያሉ/2/

የስላሴን መንበር ቅዱሳን ከበውት
ኪሩቤል በደመና ዙፋኑን ይዘውት
ድንግልን ከመሀል ሚካኤልን ከፊት
አዕላፍ መላዕክት ሲሰግዱ በፍርሃት

እዩት ተመልከቱት የሰማዩ ድምቀት
እዩት ተመልከቱት የሰማዩን አባት

የቅዱሳን ህብረት የቅዱሳን ሀገር
ሲያወድስ ይኖራል የስላሴን ክብር
ጽድቅና ራዕይ የተሞላ ሰማይ
/እግዚአብሔር ያድለን በትንሳኤ እንድናይ/3

የስላሴን መንበር ቅዱሳን ከበውት
ኪሩቤል በደመና ዙፋኑን ይዘውት
ድንግልን ከመሀል ሚካኤልን ከፊት
አዕላፍ መላዕክት ሲሰግዱ በፍርሃት

እዩት ተመልከቱት የሰማዩ ድምቀት
እዩት ተመልከቱት የሰማዩን አባት

የስላሴ መንበር ቅዱሳን ከበውት
እያሸበሸቡ በሰማይ መላእክት
ካህናተ ሰማይ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ሲሉ
ይህን ልዩ ተአምር ሊያዩ የታደሉ
/በጽድቅ ስራቸው በምድር ይታያሉ/2

የስላሴን መንበር ቅዱሳን ከበውት
ኪሩቤል በደመና ዙፋኑን ይዘውት
ድንግልን ከመሀል ሚካኤልን ከፊት
አዕላፍ መላዕክት ሲሰግዱ በፍርሃት

እዩት ተመልከቱት የሰማዩ ድምቀት
እዩት ተመልከቱት የሰማዩን አባት



tgoop.com/ethyas/1251
Create:
Last Update:

~++የሥላሴን መንበር++~
"መዝሙር - በሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ"

የስላሴን መንበር ቅዱሳን ከበውት
ኪሩቤል በደመና ዙፋኑን ይዘውት
ድንግልን ከመሀል ሚካኤልን ከፊት
አዕላፍ መላዕክት ሲሰግዱ በፍርሃት

እዩት ተመልከቱት የሰማዩ ድምቀት
እዩት ተመልከቱት የሰማዩን አባት

የስላሴ መንበር ቅዱሳን ከበውት
እያሸበሸቡ የሰማይ መላእክት
ካህናተ ሰማይ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ሲሉ
ይህን ልዩ ተአምር ሊያዩ የታደሉ
በጽድቅ ስራቸው በምድር ይታያሉ/2/

የስላሴን መንበር ቅዱሳን ከበውት
ኪሩቤል በደመና ዙፋኑን ይዘውት
ድንግልን ከመሀል ሚካኤልን ከፊት
አዕላፍ መላዕክት ሲሰግዱ በፍርሃት

እዩት ተመልከቱት የሰማዩ ድምቀት
እዩት ተመልከቱት የሰማዩን አባት

የቅዱሳን ህብረት የቅዱሳን ሀገር
ሲያወድስ ይኖራል የስላሴን ክብር
ጽድቅና ራዕይ የተሞላ ሰማይ
/እግዚአብሔር ያድለን በትንሳኤ እንድናይ/3

የስላሴን መንበር ቅዱሳን ከበውት
ኪሩቤል በደመና ዙፋኑን ይዘውት
ድንግልን ከመሀል ሚካኤልን ከፊት
አዕላፍ መላዕክት ሲሰግዱ በፍርሃት

እዩት ተመልከቱት የሰማዩ ድምቀት
እዩት ተመልከቱት የሰማዩን አባት

የስላሴ መንበር ቅዱሳን ከበውት
እያሸበሸቡ በሰማይ መላእክት
ካህናተ ሰማይ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ሲሉ
ይህን ልዩ ተአምር ሊያዩ የታደሉ
/በጽድቅ ስራቸው በምድር ይታያሉ/2

የስላሴን መንበር ቅዱሳን ከበውት
ኪሩቤል በደመና ዙፋኑን ይዘውት
ድንግልን ከመሀል ሚካኤልን ከፊት
አዕላፍ መላዕክት ሲሰግዱ በፍርሃት

እዩት ተመልከቱት የሰማዩ ድምቀት
እዩት ተመልከቱት የሰማዩን አባት

BY ኢትዮጵያ የስላሴ የክብራቸው መገለጫና መመስገኛ ምድር


Share with your friend now:
tgoop.com/ethyas/1251

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

On June 7, Perekopsky met with Brazilian President Jair Bolsonaro, an avid user of the platform. According to the firm's VP, the main subject of the meeting was "freedom of expression." Your posting frequency depends on the topic of your channel. If you have a news channel, it’s OK to publish new content every day (or even every hour). For other industries, stick with 2-3 large posts a week. In 2018, Telegram’s audience reached 200 million people, with 500,000 new users joining the messenger every day. It was launched for iOS on 14 August 2013 and Android on 20 October 2013. Those being doxxed include outgoing Chief Executive Carrie Lam Cheng Yuet-ngor, Chung and police assistant commissioner Joe Chan Tung, who heads police's cyber security and technology crime bureau. Co-founder of NFT renting protocol Rentable World emiliano.eth shared the group Tuesday morning on Twitter, calling out the "degenerate" community, or crypto obsessives that engage in high-risk trading.
from us


Telegram ኢትዮጵያ የስላሴ የክብራቸው መገለጫና መመስገኛ ምድር
FROM American