የማስነጠጥ ስነስርዓት!
ከአቡ ሁረይራ (رضيﷲ عنه) ተይዞ፡ ረሱል (ﷺ) ባስነጠሱ ጊዜ እንዲህ ያደርጉ ነበር፦
﴿كَانَ إِذَا عَطَسَ غَطَّى وَجْهَهُ بِيَدِهِ، أَوْ بِثَوْبِهِ، وَغَضَّ بِهَا صَوْتَهُ﴾
“አፋቸውን በእጃቸው ወይም በልብሳቻው ይከድኑ ነበር። ድምፃቸውንም ዝቅ ያደርጉ ነበር።”
📚 ቲርሚዚ ዘግበውታል: 2745
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ከአቡ ሁረይራ (رضيﷲ عنه) ተይዞ፡ ረሱል (ﷺ) ባስነጠሱ ጊዜ እንዲህ ያደርጉ ነበር፦
﴿كَانَ إِذَا عَطَسَ غَطَّى وَجْهَهُ بِيَدِهِ، أَوْ بِثَوْبِهِ، وَغَضَّ بِهَا صَوْتَهُ﴾
“አፋቸውን በእጃቸው ወይም በልብሳቻው ይከድኑ ነበር። ድምፃቸውንም ዝቅ ያደርጉ ነበር።”
📚 ቲርሚዚ ዘግበውታል: 2745
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ህልም ለሁሉም አይነገርም!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿لا تَقُصُّوا الرُّؤيا إلا على عالمٍ أو ناصحٍ﴾
“ህልም ካያችሁ ለማንም አትንገሩ። ለአሊም ወይንም ለምትወዱት መልካም መካሪ ሰው ካልሆነ በቀር።”
📚 ሲልሲለቱ አሶሂሃ: 119
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿لا تَقُصُّوا الرُّؤيا إلا على عالمٍ أو ناصحٍ﴾
“ህልም ካያችሁ ለማንም አትንገሩ። ለአሊም ወይንም ለምትወዱት መልካም መካሪ ሰው ካልሆነ በቀር።”
📚 ሲልሲለቱ አሶሂሃ: 119
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
👍1
ከቂያማ ቀን መድረስ ምልክቶች ውስጥ!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿وَإِذَا رَأَيْتَ رِعَاءَ الْبَهْمِ يَتَطَاوَلُونَ فِي الْبُنْيَانِ﴾
“ጫማ የሌላቸው፣ የታረዙና ድሃ የሆኑ የፍየል እረኞች በህንፃ ግንባታ ሲፎካከሩ ትመለከታለህ።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል፡ 10
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿وَإِذَا رَأَيْتَ رِعَاءَ الْبَهْمِ يَتَطَاوَلُونَ فِي الْبُنْيَانِ﴾
“ጫማ የሌላቸው፣ የታረዙና ድሃ የሆኑ የፍየል እረኞች በህንፃ ግንባታ ሲፎካከሩ ትመለከታለህ።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል፡ 10
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
👍1
ከወንጀሉ ምህረት ይደረግለታል!
ከሰዐድ ቢን አቢ ወቃስ (رضي الله عنه) ተይዞ፡ የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿مَنْ قَالَ حِينَ يَسْمَعُ الْمُؤَذِّنَ : أَشْهَدُ أَنْ لَا إِلَهَ إِلَّا اللَّهُ وَحْدَهُ لَا شَرِيكَ لَهُ، وَأَنَّ مُحَمَّدًا عَبْدُهُ وَرَسُولُهُ، رَضِيتُ بِاللَّهِ رَبًّا، وَبِمُحَمَّدٍ رَسُولًا، وَبِالْإِسْلَامِ دِينًا ؛ غُفِرَ لَهُ ذَنْبُهُ﴾
“የሙዓዚንን ጥሪ ሰምቶ ከጨረሰ በኋላ እንዲህ ያለ፦ ‘ከአላህ በቀር ሌላ አምላክ የሌለና እሱም አንድና አጋር እንደሌለው፤ ሙሃመድም የአላህ ባሪያውና መልዕክተኛው መሆናቸውን እመሰክራለሁ። በአላህ ፈጣሪነት በሙሃመድ መልዕክተኝነትና በኢስላም ሃይማኖትነት ወድጃለሁ።’ ከወንጀሉ ምህረት ይደረግለታል።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል፡ 386
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ከሰዐድ ቢን አቢ ወቃስ (رضي الله عنه) ተይዞ፡ የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿مَنْ قَالَ حِينَ يَسْمَعُ الْمُؤَذِّنَ : أَشْهَدُ أَنْ لَا إِلَهَ إِلَّا اللَّهُ وَحْدَهُ لَا شَرِيكَ لَهُ، وَأَنَّ مُحَمَّدًا عَبْدُهُ وَرَسُولُهُ، رَضِيتُ بِاللَّهِ رَبًّا، وَبِمُحَمَّدٍ رَسُولًا، وَبِالْإِسْلَامِ دِينًا ؛ غُفِرَ لَهُ ذَنْبُهُ﴾
“የሙዓዚንን ጥሪ ሰምቶ ከጨረሰ በኋላ እንዲህ ያለ፦ ‘ከአላህ በቀር ሌላ አምላክ የሌለና እሱም አንድና አጋር እንደሌለው፤ ሙሃመድም የአላህ ባሪያውና መልዕክተኛው መሆናቸውን እመሰክራለሁ። በአላህ ፈጣሪነት በሙሃመድ መልዕክተኝነትና በኢስላም ሃይማኖትነት ወድጃለሁ።’ ከወንጀሉ ምህረት ይደረግለታል።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል፡ 386
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ማስታወሻ!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿إذا رَأَيْتُمْ هِلالَ ذِي الحِجَّةِ، وأَرادَ أحَدُكُمْ أنْ يُضَحِّيَ، فَلْيُمْسِكْ عن شَعْرِهِ وأَظْفارِهِ.﴾
“የዙልሂጃ ወርን ጨረቃ ካያችሁና ከናንተ መካከል አንዱ ኡድሂያን ለማረድ ካቀደ ፀጉሩንና ጥፍሩን ከመቁረጥ ይቆጠብ።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 1977
ማስታወሻ፡ የዙልሒጃ ወር የሚገባው ዕሮብ ግንቦት 20 ወይም ሐሙስ ግንቦት 21 ነው።
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿إذا رَأَيْتُمْ هِلالَ ذِي الحِجَّةِ، وأَرادَ أحَدُكُمْ أنْ يُضَحِّيَ، فَلْيُمْسِكْ عن شَعْرِهِ وأَظْفارِهِ.﴾
“የዙልሂጃ ወርን ጨረቃ ካያችሁና ከናንተ መካከል አንዱ ኡድሂያን ለማረድ ካቀደ ፀጉሩንና ጥፍሩን ከመቁረጥ ይቆጠብ።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 1977
ማስታወሻ፡ የዙልሒጃ ወር የሚገባው ዕሮብ ግንቦት 20 ወይም ሐሙስ ግንቦት 21 ነው።
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
👍1
ስትበደር ኒያህ ምንድነው?
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿مَن أخَذَ أمْوالَ النّاسِ يُرِيدُ أداءَها أدّى اللَّهُ عنْه، ومَن أخَذَ يُرِيدُ إتْلافَها أتْلَفَهُ اللَّهُ﴾
“የሰዎችን ገንዘብ ለመክፈል በማሰብ የያዘ (የተበደረ) አላህ እንዲከፍል ያስችለዋል። ለማጥፋት (ላለመመለስ አስቦ) የያዘ ሰውን ግን አላህ (የራሱንም ንብረት) ያጠፋበታል።”
📚 ቡኻሪ ዘግበውታል፡ 2387
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿مَن أخَذَ أمْوالَ النّاسِ يُرِيدُ أداءَها أدّى اللَّهُ عنْه، ومَن أخَذَ يُرِيدُ إتْلافَها أتْلَفَهُ اللَّهُ﴾
“የሰዎችን ገንዘብ ለመክፈል በማሰብ የያዘ (የተበደረ) አላህ እንዲከፍል ያስችለዋል። ለማጥፋት (ላለመመለስ አስቦ) የያዘ ሰውን ግን አላህ (የራሱንም ንብረት) ያጠፋበታል።”
📚 ቡኻሪ ዘግበውታል፡ 2387
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
👍1
ቁርኣን «ፍጡር» ነው?
አላህ የታላላቅ ባህርያት ባለቤት ነው። ከባህርያቱ አንዱ መናገሩ ነው። ንግግሩ የእውቀቱ ክፍል ነው። የአላህ እውቀት ደግሞ የተፈጠረ አይደለም። እናም ቁርኣን ፍጡር ሳይሆን የአላህ ቃል ወይም እውቀቱ ነው እንላለን።
ይህ የሱንናህ ዑለማዎች ስምምነት ነው።
♦️ «ቁርኣን ፍጡር ነው» የሚለውን ቃል ለመጀመሪያ ጊዜ ያነሳው ጀዕድ ኢብን ዲርሃም የተባለ ከ46-124 ሒጅራ የኖረ የኹራሳን ሰው ነው።
እንደሚባለው ጀግድ ከቤተሰቡ ጋር ወደ ሶርያ ደማስቆ ከመጣ በኋላ ታቢዒዩ ወሕብ ኢብን ሙነቢህን አግኝቶት ነበር። ከዚያም ወህብን በተደጋጋሚ ስለ አላህ ባህርያት ጥያቄ ሲያነሳበት አላህ ካልጠበቀው ይህ ባህሪው ጥምመት ላይ እንደሚጥለው አስጠንቅቆታል።
በኋላ ጀዕድ ውዝግቡን ቀጥሎበት በአላህ ባህርያት ዙሪያ ከዚያ በፊት ያልተሰሙ አዳዲስ ቃላቶችን መናገር ጀመረ። ለመጀመሪያ ጊዜም ❝ቁርኣን ከጊዜ በኋላ የመጣ በመሆኑ ፍጡር ነው!❞ አለ። አላህም በቀጥታ ሙሳን አላናገረውም፤ ኢብራሂምንም ፍፁም ወዳጁ አድርጎ አልያዘም ሲል አስተባበለ።
በወቅቱ ኸሊፋ የነበረው ዑመር ኢብን ዐብዱልዓዚዝ ነገሩን ሲሰማ እንዲታሰር ትዕዛዝ አወጣበት። ጀዕድም ወሬው ቀድሞ ደርሶት ነበርና ወደ ኢራቅ በመሄድ ተደበቀ። በዚያም በድብቅ አስተሳሰቡን ማሰራጨት ቀጠለበት።
በሒሻም ዘመን የኢራቁ አስተዳዳሪ ኻሊድ ኢብን ዐብዱላህ ስለ ጀዕድ መረጃ ሲያፈላልግ ቆይቶ ደረሰበትና በ124 ሒጅራ በዐረፋ ቀን ህዝቡን ሰብስቦ ❝ሰዎች ሆይ! አላህ ዑድሂያችሁን ይቀበላችሁ። እኔ ግን ዛሬ የማቀርበው ዑድሂያ ጀዕድ ኢብን ዲርሃም ነው።❞ አለና በፊታቸው አረደው።
(ሲየር አዕላም አን-ኑበላዕ 5/433)
♦️ ከጀዕድ በኋላ አገልጋዩ የነበረው የሰመርቀንዱ ጀህም ኢብን ሰፍዋን አስተሳሰቡን በማስቀጠል «ጀህሚያህ» የተባለውን አንጃ ፈጠረ። ቀጥሎ ዋሲል ኢብን አጣዕ የሚባል ኢራቃዊ በጀህሚያ ላይ ጭማሪ በመፍጠር «ሙዕተዚላ» የተሰኘውን አንጃ አቋቋመ።
በ218 ሒጅራ አል-መዕሙን ኢብን ሐሩን አር-ረሺድ የተባለው ኸሊፋ የሙዕተዚላዎችን አቂዳ በመቀበል ቁርኣን ፍጡር አይደለም የሚሉትን ዑለማዎች ሁሉ አሰረ። ሆኖም በዚያው ወራት በድንገት ሞተና ወንድሙ አል-ሙዕተሲም ተተካ።
♦️ አል-ሙዕተሲም ተመሳሳይ አቂዳ ስለነበረው የቁርኣንን ፍጡርነት ያልተቀበሉ በርካታ ዑለማዎችን ገደለ። ከዚያም ኢማም አህመድ ኢብን ሐንበልን በማስጠራት ❝ቁርኣን ከጊዜ በኋላ የመጣ በመሆኑ ፍጡር እንደሆነ አምኘየበታለሁ። አንተም የማትቀበል ከሆነ ቅጣት ይጠብቅሃል።❞ አላቸው።
ኢማም አህመድም ለኸሊፋውና ዙሪያውን ለከበቡት ለሙዕተዚላዎች ❝ቁርኣን የአላህ የእውቀቱ አካል ነው። ቁርኣን ፍጡር ነው ማለት እውቀቱ ቀድሞ አልነበረውም እንደማለት ነው። ቃሉ ከጊዜ በኋላ ቢወርድልንም ቀድሞ እሱ ዘንድ ነበረ። አላህ በቃሉ ይፈጥራል። ቃሉ ፍጡር ቢሆን ፍጡር ፍጡርን ሊፈጥር አይችልም ነበር። አላህም «መፍጠርና ማዘዝ የእርሱ ብቻ ነው።» በማለት ትዕዛዙንና ፍጥረቱን ለይቶ ነግሮናል። ይህም ቃሉ ፍጡር አለመሆኑን ያሳያል። እናም የአላህ ቃል ፍጡር ነው ያለ በእርግጥ ክዷል።❞ በማለት በዝርዝር ተናገሩ።
(አል-ሚህና 45-53/ መሳዒል 2/153- ኢብን ሐኒዕ)
ሆኖም አል-ሙዕተሲም ቀድሞ በሙዕተዚላዎች አስተሳሰብ ተሸንፎ ነበርና በኢማም አህመድ ላይ ብዙ ግርፋትና እስር አደረሰባቸው።
♦️ በ227 ሒጅራ አል-ሙዕተሲም ሲሞት ልጁ አል-ዋሲቅ ተተካ። እሱም የሙዕተዚላዎችን አቂዳ ስለተቀበለ በኢማም አህመድ ላይ እስርና ግርፋቱን ቀጠለበት። በኋላ ግን ኢማም አህመድ ጋር ባደረገው ክርክር ለዘብተኛ አቋም ይዞ እስርና ግርፋቱ እንዲቆም አደረገ። የሙዕተዚላ ዑለማዎችንም ከቤተመንግስቱ አስወጣቸው።
♦️ በ232 ሒጅራ አል-ዋሲቅ ሲሞት ወንድሙ አል-ሙተወኪል ተተካ። እሱ ደግሞ የሱንና ተከታይ ነበርና ሙዕተዚላዎችን አሰረ። የሙዕተዚላ ዳኞችንም በማንሳት በሱንና ዑለማዎች ተካቸው። ኢማም አህመድንም ወደ ማስተማራቸው እንዲመለሱ አደረገ።
(ታሪኽ አል-ባግዳዲይ 2/344)
የቁርኣን ፍጡር የመባል ጉዳይ በዚህ መልክ የተጀመረ ሲሆን ዛሬም አህባሾችን ጨምሮ ይህንን የተሳሳተ አረዳድ የሚከተሉ አሉ።
♦️ ከላይ ኢማም አህመድ ያነሱትን ጨምሮ ቁርኣን ፍጡር አለመሆኑን የሚያስረዱ 5 ማሳያዎችን እናንሳና እንቋጨው።
🔵 አንደኛ፡- አላህ ትዕዛዙን ከፍጡር ለይቶ መናገሩ ነው።
አላህ በአል-አዕራፍ 54 ላይ፦
❝ንቁ! መፍጠርና ማዘዝ የእርሱ ብቻ ነው።❞
በማለት ተናግሯል። የአላህ ትዕዛዝ ፍጡር ቢሆን ኖሮ ለያይቶ አያስቀምጠውም ነበር።
🔵 ሁለተኛ፡- ቁርኣን የአላህ እውቀት መሆኑ ነው።
ይህንንም፦
❝እውቀቱ ከመጣልህ በኋላ ዝንባሌያቸውን አትከተል።❞
(አል-በቀራህ 120)
በማለት ተናግሯል። የአላህ እውቀት ደግሞ ቀድሞም የነበረ ባህሪው እንጅ ከጊዜ በኋላ የመጣ ፍጡር አይደለም።
🔵 ሶስተኛ፡- አላህ በቃሉ ፈጣሪ መሆኑ ነው።
ይህንንም፦
❝ነገርንም ማስገኘት በሻ ጊዜ ለርሱ የሚለው «ሁን« ነው! ወዲያውም ይሆናል።❞
(አል-በቀራህ 117)
በማለት ገልፆታል። ቃሉ ፍጡር ቢሆን ፍጡር ፍጡርን ሊፈጥር አይችልም ነበር።
🔵 አራተኛ፡- ቁርኣን ፍጡር ከሆነ አላህ ቀድሞ ስም አልነበረውም እንደማለት ነው።
አላህ፣ አር-ረሕማን፣ አር-ረሒም እና ሌሎች ስሞች አሉት። እነዚህ ስሞች ቃል በመሆናቸው ቃሉ ፍጡር ከሆነ አላህ ከንግግሩ በፊት ምንም ስም አልነበረውም እንደማለት ነው።
🔵 አምስተኛው፡- የአላህ ቃል ጠባቂ መሆኑ ነው።
ነቢዩ ﷺ ❝መንገድ ላይ በሆነ ቦታ ስታርፉ “አላህ ከፈጠረው ነገር ክፋት በፍፁም ቃሉ እጠበቃለሁ” በሉ።❞ ብለዋል።
(ሙስሊም 2708)
የአላህ ቃሉ ፍጡር ከሆነ ፍጡርን ለጥበቃ መለመን ሽርክ ይሆናል። እንዲሁም ፍጡርን ፍጡር ሊጠብቀው አይቻለውም።
ኢማም ቡኻሪይ ይሄንን ሐዲስ መበጥቀስ ❝ሐዲሱ የአላህ ቃል ፍጡር አለመሆኑን ያሳያል። ከእሱ ውጭ ያለው ሁሉ ግን ፍጡር ነው።❞ ብለዋል።
(ኸልቅ አፍዓል አል-ዒባድ 143)
♦️ ቁርኣን የአላህ ቃል ነው ስንል ቃሉን፣ ፊደሉን፣ ንግግሩን፣ ትርጉሙን ለማለት ነው። ነገርግን እኛ የምንቀራው ድምፅ፣ የፃፍንበት ቀለም፣ የተፃፈበት ወረቀት እነዚህ ፍጡራን ናቸው።
ኢብን ተይሚያህ ስለዚሁ ሲናገሩ «እኛ የምንቀራው ድምፁ ፍጡር ነው። ምክንያቱም ነቢዩ ቁርኣንን በድምፃችሁ አስውቡት ብለዋል። ንግግሩ ግን የአላህ ነው።» ብለዋል።
(አል-ፈታዋ 12/53)
ኢብን ቀዪም ስለ ፊደሎቹ ተጠይቀው ❝ፊደሎቹን በሁለት ከፍለን እናያቸዋለን። ሰውየው በድምፅ የሚቀራቸው ከሆኑ እነሱ ፍጡር ናቸው። ነገርግን የቁርኣኑ ፊደሎች ፍጡር አይደሉም።❞ ብለዋል።
(አስ-ሰዋዒቅ አል-ሙርሰላህ)
በጥቅሉ ቁርኣን የአላህ ቃል መሆኑን ማመን ከእምነት ክፍሎች አንዱ ሲሆን ኢማም አል-አጁሪይ
❝ቁርኣን የአላህ ቃል ወይም ንግግር ነው። ቃሉ ፍጡር አይደለም። ምክንያቱም ቃሉ የእውቀቱ አካል ነው። የአላህ እውቀት ደግሞ ፍጡር አይደለም። በመጨረሻም ቃሉ ወደ እሱ ተመላሽ ነው። ይህ የሁሉም የሱንናህ ዑለማዎች አቋም ሲሆን በዚህ ያስተባበለ ከኢስላም የወጣ እንጅ የለም።❞ ብለዋል።
(አሽ-ሸሪዓህ 1/84)
አላህ የበለጠ ያውቃል!
ሰል ማን
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
አላህ የታላላቅ ባህርያት ባለቤት ነው። ከባህርያቱ አንዱ መናገሩ ነው። ንግግሩ የእውቀቱ ክፍል ነው። የአላህ እውቀት ደግሞ የተፈጠረ አይደለም። እናም ቁርኣን ፍጡር ሳይሆን የአላህ ቃል ወይም እውቀቱ ነው እንላለን።
ይህ የሱንናህ ዑለማዎች ስምምነት ነው።
♦️ «ቁርኣን ፍጡር ነው» የሚለውን ቃል ለመጀመሪያ ጊዜ ያነሳው ጀዕድ ኢብን ዲርሃም የተባለ ከ46-124 ሒጅራ የኖረ የኹራሳን ሰው ነው።
እንደሚባለው ጀግድ ከቤተሰቡ ጋር ወደ ሶርያ ደማስቆ ከመጣ በኋላ ታቢዒዩ ወሕብ ኢብን ሙነቢህን አግኝቶት ነበር። ከዚያም ወህብን በተደጋጋሚ ስለ አላህ ባህርያት ጥያቄ ሲያነሳበት አላህ ካልጠበቀው ይህ ባህሪው ጥምመት ላይ እንደሚጥለው አስጠንቅቆታል።
በኋላ ጀዕድ ውዝግቡን ቀጥሎበት በአላህ ባህርያት ዙሪያ ከዚያ በፊት ያልተሰሙ አዳዲስ ቃላቶችን መናገር ጀመረ። ለመጀመሪያ ጊዜም ❝ቁርኣን ከጊዜ በኋላ የመጣ በመሆኑ ፍጡር ነው!❞ አለ። አላህም በቀጥታ ሙሳን አላናገረውም፤ ኢብራሂምንም ፍፁም ወዳጁ አድርጎ አልያዘም ሲል አስተባበለ።
በወቅቱ ኸሊፋ የነበረው ዑመር ኢብን ዐብዱልዓዚዝ ነገሩን ሲሰማ እንዲታሰር ትዕዛዝ አወጣበት። ጀዕድም ወሬው ቀድሞ ደርሶት ነበርና ወደ ኢራቅ በመሄድ ተደበቀ። በዚያም በድብቅ አስተሳሰቡን ማሰራጨት ቀጠለበት።
በሒሻም ዘመን የኢራቁ አስተዳዳሪ ኻሊድ ኢብን ዐብዱላህ ስለ ጀዕድ መረጃ ሲያፈላልግ ቆይቶ ደረሰበትና በ124 ሒጅራ በዐረፋ ቀን ህዝቡን ሰብስቦ ❝ሰዎች ሆይ! አላህ ዑድሂያችሁን ይቀበላችሁ። እኔ ግን ዛሬ የማቀርበው ዑድሂያ ጀዕድ ኢብን ዲርሃም ነው።❞ አለና በፊታቸው አረደው።
(ሲየር አዕላም አን-ኑበላዕ 5/433)
♦️ ከጀዕድ በኋላ አገልጋዩ የነበረው የሰመርቀንዱ ጀህም ኢብን ሰፍዋን አስተሳሰቡን በማስቀጠል «ጀህሚያህ» የተባለውን አንጃ ፈጠረ። ቀጥሎ ዋሲል ኢብን አጣዕ የሚባል ኢራቃዊ በጀህሚያ ላይ ጭማሪ በመፍጠር «ሙዕተዚላ» የተሰኘውን አንጃ አቋቋመ።
በ218 ሒጅራ አል-መዕሙን ኢብን ሐሩን አር-ረሺድ የተባለው ኸሊፋ የሙዕተዚላዎችን አቂዳ በመቀበል ቁርኣን ፍጡር አይደለም የሚሉትን ዑለማዎች ሁሉ አሰረ። ሆኖም በዚያው ወራት በድንገት ሞተና ወንድሙ አል-ሙዕተሲም ተተካ።
♦️ አል-ሙዕተሲም ተመሳሳይ አቂዳ ስለነበረው የቁርኣንን ፍጡርነት ያልተቀበሉ በርካታ ዑለማዎችን ገደለ። ከዚያም ኢማም አህመድ ኢብን ሐንበልን በማስጠራት ❝ቁርኣን ከጊዜ በኋላ የመጣ በመሆኑ ፍጡር እንደሆነ አምኘየበታለሁ። አንተም የማትቀበል ከሆነ ቅጣት ይጠብቅሃል።❞ አላቸው።
ኢማም አህመድም ለኸሊፋውና ዙሪያውን ለከበቡት ለሙዕተዚላዎች ❝ቁርኣን የአላህ የእውቀቱ አካል ነው። ቁርኣን ፍጡር ነው ማለት እውቀቱ ቀድሞ አልነበረውም እንደማለት ነው። ቃሉ ከጊዜ በኋላ ቢወርድልንም ቀድሞ እሱ ዘንድ ነበረ። አላህ በቃሉ ይፈጥራል። ቃሉ ፍጡር ቢሆን ፍጡር ፍጡርን ሊፈጥር አይችልም ነበር። አላህም «መፍጠርና ማዘዝ የእርሱ ብቻ ነው።» በማለት ትዕዛዙንና ፍጥረቱን ለይቶ ነግሮናል። ይህም ቃሉ ፍጡር አለመሆኑን ያሳያል። እናም የአላህ ቃል ፍጡር ነው ያለ በእርግጥ ክዷል።❞ በማለት በዝርዝር ተናገሩ።
(አል-ሚህና 45-53/ መሳዒል 2/153- ኢብን ሐኒዕ)
ሆኖም አል-ሙዕተሲም ቀድሞ በሙዕተዚላዎች አስተሳሰብ ተሸንፎ ነበርና በኢማም አህመድ ላይ ብዙ ግርፋትና እስር አደረሰባቸው።
♦️ በ227 ሒጅራ አል-ሙዕተሲም ሲሞት ልጁ አል-ዋሲቅ ተተካ። እሱም የሙዕተዚላዎችን አቂዳ ስለተቀበለ በኢማም አህመድ ላይ እስርና ግርፋቱን ቀጠለበት። በኋላ ግን ኢማም አህመድ ጋር ባደረገው ክርክር ለዘብተኛ አቋም ይዞ እስርና ግርፋቱ እንዲቆም አደረገ። የሙዕተዚላ ዑለማዎችንም ከቤተመንግስቱ አስወጣቸው።
♦️ በ232 ሒጅራ አል-ዋሲቅ ሲሞት ወንድሙ አል-ሙተወኪል ተተካ። እሱ ደግሞ የሱንና ተከታይ ነበርና ሙዕተዚላዎችን አሰረ። የሙዕተዚላ ዳኞችንም በማንሳት በሱንና ዑለማዎች ተካቸው። ኢማም አህመድንም ወደ ማስተማራቸው እንዲመለሱ አደረገ።
(ታሪኽ አል-ባግዳዲይ 2/344)
የቁርኣን ፍጡር የመባል ጉዳይ በዚህ መልክ የተጀመረ ሲሆን ዛሬም አህባሾችን ጨምሮ ይህንን የተሳሳተ አረዳድ የሚከተሉ አሉ።
♦️ ከላይ ኢማም አህመድ ያነሱትን ጨምሮ ቁርኣን ፍጡር አለመሆኑን የሚያስረዱ 5 ማሳያዎችን እናንሳና እንቋጨው።
🔵 አንደኛ፡- አላህ ትዕዛዙን ከፍጡር ለይቶ መናገሩ ነው።
አላህ በአል-አዕራፍ 54 ላይ፦
❝ንቁ! መፍጠርና ማዘዝ የእርሱ ብቻ ነው።❞
በማለት ተናግሯል። የአላህ ትዕዛዝ ፍጡር ቢሆን ኖሮ ለያይቶ አያስቀምጠውም ነበር።
🔵 ሁለተኛ፡- ቁርኣን የአላህ እውቀት መሆኑ ነው።
ይህንንም፦
❝እውቀቱ ከመጣልህ በኋላ ዝንባሌያቸውን አትከተል።❞
(አል-በቀራህ 120)
በማለት ተናግሯል። የአላህ እውቀት ደግሞ ቀድሞም የነበረ ባህሪው እንጅ ከጊዜ በኋላ የመጣ ፍጡር አይደለም።
🔵 ሶስተኛ፡- አላህ በቃሉ ፈጣሪ መሆኑ ነው።
ይህንንም፦
❝ነገርንም ማስገኘት በሻ ጊዜ ለርሱ የሚለው «ሁን« ነው! ወዲያውም ይሆናል።❞
(አል-በቀራህ 117)
በማለት ገልፆታል። ቃሉ ፍጡር ቢሆን ፍጡር ፍጡርን ሊፈጥር አይችልም ነበር።
🔵 አራተኛ፡- ቁርኣን ፍጡር ከሆነ አላህ ቀድሞ ስም አልነበረውም እንደማለት ነው።
አላህ፣ አር-ረሕማን፣ አር-ረሒም እና ሌሎች ስሞች አሉት። እነዚህ ስሞች ቃል በመሆናቸው ቃሉ ፍጡር ከሆነ አላህ ከንግግሩ በፊት ምንም ስም አልነበረውም እንደማለት ነው።
🔵 አምስተኛው፡- የአላህ ቃል ጠባቂ መሆኑ ነው።
ነቢዩ ﷺ ❝መንገድ ላይ በሆነ ቦታ ስታርፉ “አላህ ከፈጠረው ነገር ክፋት በፍፁም ቃሉ እጠበቃለሁ” በሉ።❞ ብለዋል።
(ሙስሊም 2708)
የአላህ ቃሉ ፍጡር ከሆነ ፍጡርን ለጥበቃ መለመን ሽርክ ይሆናል። እንዲሁም ፍጡርን ፍጡር ሊጠብቀው አይቻለውም።
ኢማም ቡኻሪይ ይሄንን ሐዲስ መበጥቀስ ❝ሐዲሱ የአላህ ቃል ፍጡር አለመሆኑን ያሳያል። ከእሱ ውጭ ያለው ሁሉ ግን ፍጡር ነው።❞ ብለዋል።
(ኸልቅ አፍዓል አል-ዒባድ 143)
♦️ ቁርኣን የአላህ ቃል ነው ስንል ቃሉን፣ ፊደሉን፣ ንግግሩን፣ ትርጉሙን ለማለት ነው። ነገርግን እኛ የምንቀራው ድምፅ፣ የፃፍንበት ቀለም፣ የተፃፈበት ወረቀት እነዚህ ፍጡራን ናቸው።
ኢብን ተይሚያህ ስለዚሁ ሲናገሩ «እኛ የምንቀራው ድምፁ ፍጡር ነው። ምክንያቱም ነቢዩ ቁርኣንን በድምፃችሁ አስውቡት ብለዋል። ንግግሩ ግን የአላህ ነው።» ብለዋል።
(አል-ፈታዋ 12/53)
ኢብን ቀዪም ስለ ፊደሎቹ ተጠይቀው ❝ፊደሎቹን በሁለት ከፍለን እናያቸዋለን። ሰውየው በድምፅ የሚቀራቸው ከሆኑ እነሱ ፍጡር ናቸው። ነገርግን የቁርኣኑ ፊደሎች ፍጡር አይደሉም።❞ ብለዋል።
(አስ-ሰዋዒቅ አል-ሙርሰላህ)
በጥቅሉ ቁርኣን የአላህ ቃል መሆኑን ማመን ከእምነት ክፍሎች አንዱ ሲሆን ኢማም አል-አጁሪይ
❝ቁርኣን የአላህ ቃል ወይም ንግግር ነው። ቃሉ ፍጡር አይደለም። ምክንያቱም ቃሉ የእውቀቱ አካል ነው። የአላህ እውቀት ደግሞ ፍጡር አይደለም። በመጨረሻም ቃሉ ወደ እሱ ተመላሽ ነው። ይህ የሁሉም የሱንናህ ዑለማዎች አቋም ሲሆን በዚህ ያስተባበለ ከኢስላም የወጣ እንጅ የለም።❞ ብለዋል።
(አሽ-ሸሪዓህ 1/84)
አላህ የበለጠ ያውቃል!
ሰል ማን
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
👍1
የንግድ በረከት ሰበቡ…
ከሐኪም ቢን ሂዛም (رضي ﷲ عنه) ተይዞ: ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿البَيِّعانِ بالخِيارِ ما لَمْ يَتَفَرَّقا، فإنْ صَدَقا وبَيَّنا بُورِكَ لهما في بَيْعِهِما، وإنْ كَذَبا وكَتَما مُحِقَتْ بَرَكَةُ بَيْعِهِما﴾
“ተገበያዮች እስካልተለያዩ ድረስ በምርጫ ላይ ናቸው። ‘እውነትን ከተናገሩና ያለበትን ነውር’ ግልፅ ካደረጉ ግብይታቸው ይባረክላቸዋል። ‘ያለበትን ነውር ከደበቁና ከዋሹ’ የግብይታቸው በረካ ትነሳለች።”
📚 ቡኻሪ (2079) ሙስሊም (1532) ዘግበውታል
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ከሐኪም ቢን ሂዛም (رضي ﷲ عنه) ተይዞ: ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿البَيِّعانِ بالخِيارِ ما لَمْ يَتَفَرَّقا، فإنْ صَدَقا وبَيَّنا بُورِكَ لهما في بَيْعِهِما، وإنْ كَذَبا وكَتَما مُحِقَتْ بَرَكَةُ بَيْعِهِما﴾
“ተገበያዮች እስካልተለያዩ ድረስ በምርጫ ላይ ናቸው። ‘እውነትን ከተናገሩና ያለበትን ነውር’ ግልፅ ካደረጉ ግብይታቸው ይባረክላቸዋል። ‘ያለበትን ነውር ከደበቁና ከዋሹ’ የግብይታቸው በረካ ትነሳለች።”
📚 ቡኻሪ (2079) ሙስሊም (1532) ዘግበውታል
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
👍1