በተለያዩ የበጎ አድራጎት ስራዎቹ ለሚታወቀው ኡስታዝ ኑሩ ቱርኪ የመኪና ስጦታ ተበረከተለት!
- ሀሩን ሚዲያ፥ ግንቦት 17/2017
የየሲር ለና በጎ አድራጎት ድርጅት መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ የሆኑት ኡስታዝ ኑሩ ቱርኪ የቲሞችን በመንከባከብ እና ሙስሊሙን ማህበረሰብ በማስተማር ላበረከቱት አስተዋጽኦ የመኪና ስጦታ ተበርክቶላቸዋል።
የተሽከርካሪ ስጦታው የተበረከተው የበጎ አድራጎት ሥራዎቻቸውን በሚደግፉ አካላት እና በሥም ባልተጠቀሱ የቅርብ ወዳጆቻቸው አነሳሽነት መሆኑን ሚንበር ቲቪ ዘግቧል።
በመድረኩ ላይ የኡስታዝ ኑሩ ቱርኪ የቅርብ ወዳጆች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
ኡስታዝ ኑሩ ቱርኪ በተለይ ለየቲሞች ድጋፍ በማሰባሰብ ለበርካታ ሺሕዎች መድረስ ችለዋል። በዋነኝነት ከሚታወቁበት የቲሞችን ከመደገፍ ጎን ለጎን ወጣቶች የተለያዩ ድጋፎችን እንዲያገኙ እገዛ እንደሚያደርጉ በቅርበት የሚያውቋቸው ይናገራሉ።
ኡስታዝ ኑሩ ቱርኪ በመሠረቱት የሲር ለና የበጎ አድራጎት ሥራቸውን አጠናክረው በመቀጠል በበዓላት በሺዎች ለሚቆጠሩ የቲም ሕፃናት የአልባሳት ድጋፍ በማድረግ እንዲሁም በገጠሪቱ የሀገሪቱ ክፍል በመዘዋወር ከ385 በላይ ንፁህ የውሃ ጉድጓዶችን በማስቆፈር በርካቶች እንዲጠቀሙ አድርገዋል።
© ሀሩን ሚዲያ
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
- ሀሩን ሚዲያ፥ ግንቦት 17/2017
የየሲር ለና በጎ አድራጎት ድርጅት መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ የሆኑት ኡስታዝ ኑሩ ቱርኪ የቲሞችን በመንከባከብ እና ሙስሊሙን ማህበረሰብ በማስተማር ላበረከቱት አስተዋጽኦ የመኪና ስጦታ ተበርክቶላቸዋል።
የተሽከርካሪ ስጦታው የተበረከተው የበጎ አድራጎት ሥራዎቻቸውን በሚደግፉ አካላት እና በሥም ባልተጠቀሱ የቅርብ ወዳጆቻቸው አነሳሽነት መሆኑን ሚንበር ቲቪ ዘግቧል።
በመድረኩ ላይ የኡስታዝ ኑሩ ቱርኪ የቅርብ ወዳጆች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
ኡስታዝ ኑሩ ቱርኪ በተለይ ለየቲሞች ድጋፍ በማሰባሰብ ለበርካታ ሺሕዎች መድረስ ችለዋል። በዋነኝነት ከሚታወቁበት የቲሞችን ከመደገፍ ጎን ለጎን ወጣቶች የተለያዩ ድጋፎችን እንዲያገኙ እገዛ እንደሚያደርጉ በቅርበት የሚያውቋቸው ይናገራሉ።
ኡስታዝ ኑሩ ቱርኪ በመሠረቱት የሲር ለና የበጎ አድራጎት ሥራቸውን አጠናክረው በመቀጠል በበዓላት በሺዎች ለሚቆጠሩ የቲም ሕፃናት የአልባሳት ድጋፍ በማድረግ እንዲሁም በገጠሪቱ የሀገሪቱ ክፍል በመዘዋወር ከ385 በላይ ንፁህ የውሃ ጉድጓዶችን በማስቆፈር በርካቶች እንዲጠቀሙ አድርገዋል።
© ሀሩን ሚዲያ
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
👍4❤1
#ለወንድማችን ግርማ እንድረስለት! እናሳክመው
ወንድማችን ግርማ ስሜ በደረሰበት ድንገተኛ ህመም አሁን ላይ ቁሞ መራመድ ሆነ
ሽንት መቆጣጠርም እያቃተው ነው
ይህ ወጣት ወንድማችን ቤተሰብ በሚያሳርፍበት እድሜው የአልጋ ቁራኛ ከመሆኑ በፊት በአሁን ሰአት በአስቸኳይ ከሀገር ውጪ ህክምና መከታተል ያስፈልገው ስለሆነ
ሁላችንም በቻልነው አቅም ህይወቱን እንታደግለት! የቻልነውን እናድርግለት
ለማገዝ የምትፈልጉ በኢትዮዽያ ንግድ ባንክ
1000195406228 ግርማ ስሜ
በቴሌ ብር 0923642316 አልያም በመደወልም ማግኘት ትችላላችሁ
ወንድማችን ግርማ ስሜ በደረሰበት ድንገተኛ ህመም አሁን ላይ ቁሞ መራመድ ሆነ
ሽንት መቆጣጠርም እያቃተው ነው
ይህ ወጣት ወንድማችን ቤተሰብ በሚያሳርፍበት እድሜው የአልጋ ቁራኛ ከመሆኑ በፊት በአሁን ሰአት በአስቸኳይ ከሀገር ውጪ ህክምና መከታተል ያስፈልገው ስለሆነ
ሁላችንም በቻልነው አቅም ህይወቱን እንታደግለት! የቻልነውን እናድርግለት
ለማገዝ የምትፈልጉ በኢትዮዽያ ንግድ ባንክ
1000195406228 ግርማ ስሜ
በቴሌ ብር 0923642316 አልያም በመደወልም ማግኘት ትችላላችሁ
👍1
የመጀመሪያዎቹ አስር የዙልሒጃ ቀናቶች ያላቸው ትሩፋት!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿ما من أيامٍ أعظمُ عندَ اللهِ ولا أحبَّ إليه العملُ فيهنَّ من هذهِ الأيامِ العشرِ فأكثروا فِيهنَّ من التهليلِ والتكبيرِ والتحميدِ﴾
“ከነዚህ አስር (የዙልሂጃ) ቀናቶች የበለጠ አላህ ዘንድ ትልቅ የሆነና የተወደደ ቀን የለም። በነዚህ ቀናቶች ውስጥ ተህሊል ‘ላኢላዓሃ ኢለላህ’፣ ተክቢር ‘አላሁ አክበር’፣ ተህሚድ ‘አልሃምዱሊላህ’ ማለት አብዙ።”
📚 አህመድ ዘግበውታል ሰነዱን አህመድ ሻኪር ሶሂህ ብለውታል፡ 5446
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿ما من أيامٍ أعظمُ عندَ اللهِ ولا أحبَّ إليه العملُ فيهنَّ من هذهِ الأيامِ العشرِ فأكثروا فِيهنَّ من التهليلِ والتكبيرِ والتحميدِ﴾
“ከነዚህ አስር (የዙልሂጃ) ቀናቶች የበለጠ አላህ ዘንድ ትልቅ የሆነና የተወደደ ቀን የለም። በነዚህ ቀናቶች ውስጥ ተህሊል ‘ላኢላዓሃ ኢለላህ’፣ ተክቢር ‘አላሁ አክበር’፣ ተህሚድ ‘አልሃምዱሊላህ’ ማለት አብዙ።”
📚 አህመድ ዘግበውታል ሰነዱን አህመድ ሻኪር ሶሂህ ብለውታል፡ 5446
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
👍1
1446ኛው የኢደል አድሀ አረፋ በዓል ግንቦት 29/2017 ዕለተ ጁምአ እንደሚከበር ታወቀ።
-ሀሩን ሚዲያ፣ ግንቦት 19/2017
የሳኡዲ አረቢያ የስነፈለክ ባለሙያዎች ዛሬ አመሻሽ የዙልሂጃህ ወር አዲስ ጨረቃ ማየታቸውን ተከትሎ በ የኢደል-አድሀ (አረፋ) በዓል ግንቦት 29/2017 በዕለተ ጁምአ ተከብሮ ይውላል።
በዚህም ወርቃማዎቹ 10 ቀናቶች ከነገ ረቡዕ ጀምሮ በመላው ዓለም በሚገኙ ሙስሊሞች በጾም፣በኢባዳና በቅዱሱ የመስጂደልሀረም በመሰባሰብ የሀጅ ስነስርዓት ያከናውናሉ።
© ሀሩን ሚዲያ
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
-ሀሩን ሚዲያ፣ ግንቦት 19/2017
የሳኡዲ አረቢያ የስነፈለክ ባለሙያዎች ዛሬ አመሻሽ የዙልሂጃህ ወር አዲስ ጨረቃ ማየታቸውን ተከትሎ በ የኢደል-አድሀ (አረፋ) በዓል ግንቦት 29/2017 በዕለተ ጁምአ ተከብሮ ይውላል።
በዚህም ወርቃማዎቹ 10 ቀናቶች ከነገ ረቡዕ ጀምሮ በመላው ዓለም በሚገኙ ሙስሊሞች በጾም፣በኢባዳና በቅዱሱ የመስጂደልሀረም በመሰባሰብ የሀጅ ስነስርዓት ያከናውናሉ።
© ሀሩን ሚዲያ
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
የመጀመሪያዎቹ አስር የዙልሒጃ ቀናቶች ያላቸው ትሩፋት!
ከነቢዩ (ﷺ) ሚስቶች አንዷ እንዲህ ትላለች፦
﴿كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَصُومُ تِسْعَ ذِي الْحِجَّةِ وَيَوْمَ عَاشُورَاءَ، وَثَلَاثَةَ أَيَّامٍ مِنْ كُلِّ شَهْرٍ ؛ أَوَّلَ اثْنَيْنِ مِنَ الشَّهْرِ وَالْخَمِيسَ﴾
“ረሱል (ﷺ) የዙልሂጃ ዘጠነኛውን ቀን የአሹራን ቀን ይፆሙ ነበር። እንዲሁም ሁሌ በየወሩ ሶስት ቀናቶችን በወር ውስጥ የመጀመሪያውን ሰኞና ሐሙስ ቀናቶች ይፆሙ ነበር።”
📚 አቡ ዳውድ ሶሂህ ብለውታል፡ 2437
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ከነቢዩ (ﷺ) ሚስቶች አንዷ እንዲህ ትላለች፦
﴿كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَصُومُ تِسْعَ ذِي الْحِجَّةِ وَيَوْمَ عَاشُورَاءَ، وَثَلَاثَةَ أَيَّامٍ مِنْ كُلِّ شَهْرٍ ؛ أَوَّلَ اثْنَيْنِ مِنَ الشَّهْرِ وَالْخَمِيسَ﴾
“ረሱል (ﷺ) የዙልሂጃ ዘጠነኛውን ቀን የአሹራን ቀን ይፆሙ ነበር። እንዲሁም ሁሌ በየወሩ ሶስት ቀናቶችን በወር ውስጥ የመጀመሪያውን ሰኞና ሐሙስ ቀናቶች ይፆሙ ነበር።”
📚 አቡ ዳውድ ሶሂህ ብለውታል፡ 2437
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
የአረፋ ቀን ትሩፋቱ!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿مِنْ يَوْمٍ أَكْثَرَ مِنْ أَنْ يُعْتِقَ اللَّهُ فِيهِ عَبْدًا مِنَ النَّارِ مِنْ يَوْمِ عَرَفَةَ، وَإِنَّهُ لَيَدْنُو، ثُمَّ يُبَاهِي بِهِمُ الْمَلَائِكَةَ، فَيَقُولُ : مَا أَرَادَ هَؤُلَاءِ﴾
“ከዐረፋ ቀን የበለጠ አላህ ባሪያውን ከአሳት ነፃ የሚያወጣበት ቀን የለም። እርሱም ይቀርባል። ከዚያሞ በነርሱ መላእክቶችን ይፎካከርባቸዋል። አንዲህም ይላል፦ ‘እነዚህ (ባሮቼ) ሞን ፈልው ነው?’”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 1348
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿مِنْ يَوْمٍ أَكْثَرَ مِنْ أَنْ يُعْتِقَ اللَّهُ فِيهِ عَبْدًا مِنَ النَّارِ مِنْ يَوْمِ عَرَفَةَ، وَإِنَّهُ لَيَدْنُو، ثُمَّ يُبَاهِي بِهِمُ الْمَلَائِكَةَ، فَيَقُولُ : مَا أَرَادَ هَؤُلَاءِ﴾
“ከዐረፋ ቀን የበለጠ አላህ ባሪያውን ከአሳት ነፃ የሚያወጣበት ቀን የለም። እርሱም ይቀርባል። ከዚያሞ በነርሱ መላእክቶችን ይፎካከርባቸዋል። አንዲህም ይላል፦ ‘እነዚህ (ባሮቼ) ሞን ፈልው ነው?’”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 1348
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
የመጀመሪያዎቹ አስር የዙልሒጃ ቀናቶች ያላቸው ትሩፋት!
ከአቢ ቀታዳ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ፡ ነቢዩ (ﷺ) ስለ አረፋ ቀን ፆም ተጠይቀው እንዲህ ብለዋል፦
﴿يُكَفِّرُ السَّنَةَ الماضِيَةَ والْباقِيَةَ﴾
“ያለፈውንና የመጪውን አመት ወንጀል ያስምራል።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል፡ 1162
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ከአቢ ቀታዳ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ፡ ነቢዩ (ﷺ) ስለ አረፋ ቀን ፆም ተጠይቀው እንዲህ ብለዋል፦
﴿يُكَفِّرُ السَّنَةَ الماضِيَةَ والْباقِيَةَ﴾
“ያለፈውንና የመጪውን አመት ወንጀል ያስምራል።”
📚 ሙስሊም ዘግበውታል፡ 1162
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ይህ የ3 አመት ህፃን ልጅ አንጀት ይበላል። ከዚሁ በሽታው ጋር መጫወቻ ተቀምጦለት ሲታይ ደግሞ እጅግ ልብ ይሰብራል
ኑ እስቲ ተባብረን እናሳክመው!
የባንክ አካውንቶች:
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦1000525385373
ዳሽን ባንክ: 2933592396721
አዋሽ ባንክ: 01425898257700
አቢሲንያ ባንክ: 29173998
የአካውንት ስም: ዚያድ ኑረዲን (አባት)
ለበለጠ መረጃ: 0912844116 (ዚያድ)
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
ኑ እስቲ ተባብረን እናሳክመው!
የባንክ አካውንቶች:
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦1000525385373
ዳሽን ባንክ: 2933592396721
አዋሽ ባንክ: 01425898257700
አቢሲንያ ባንክ: 29173998
የአካውንት ስም: ዚያድ ኑረዲን (አባት)
ለበለጠ መረጃ: 0912844116 (ዚያድ)
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora
https://www.tgoop.com/fethababora