FIDELTUTORIAL Telegram 1182
የ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች የማጠቃለያ ፈተና አራተኛ ቀኑ ላይ ይገኛል፡፡ ፈተናው በጥብቅ ዲሲፕሊን እና የፈተና ስነ-ምግባር እየተሰጠ መሆኑ ተገልጿል፡፡

በወለጋ ዩኒቨርሲቲ ሻምቡ ካምፓስ ባለፉት ሦስት የፈተና ቀናት ተንቀሳቃሽ ስልክ ሲጠቀሙ የተገኙ ተማሪዎች ከመፈተኛ ክፍል እንዲሰናበቱና የትምህርት ዓይነቱ የፈተና ውጤታቸዉ እንዲሰረዝ መደረጉን ከዩኒቨርሲቲው የተገኘ መረጃ ያሳያል።

77 ሺህ የሚሆኑ የሪሚዲያል ተማሪዎች በ41 ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በተዘጋጁ 64 የፈተና ማዕከላት የሪሚዲያል ፈተና እየወሰዱ እንደሚገኙ ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወቃል፡፡

የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና ነገ በአረፋ በዓል ምክንያት የማይሰጥ ሲሆን፤ ቅዳሜ ግንቦት 30/2017 ዓ.ም ይጠናቀቃል፡፡ ምስል፦ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ

Via @tikvahuniversity

#FidelTutorial #Learning #EducationForAll
#Tutorinaddis #Grade12
👍1



tgoop.com/fideltutorial/1182
Create:
Last Update:

የ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች የማጠቃለያ ፈተና አራተኛ ቀኑ ላይ ይገኛል፡፡ ፈተናው በጥብቅ ዲሲፕሊን እና የፈተና ስነ-ምግባር እየተሰጠ መሆኑ ተገልጿል፡፡

በወለጋ ዩኒቨርሲቲ ሻምቡ ካምፓስ ባለፉት ሦስት የፈተና ቀናት ተንቀሳቃሽ ስልክ ሲጠቀሙ የተገኙ ተማሪዎች ከመፈተኛ ክፍል እንዲሰናበቱና የትምህርት ዓይነቱ የፈተና ውጤታቸዉ እንዲሰረዝ መደረጉን ከዩኒቨርሲቲው የተገኘ መረጃ ያሳያል።

77 ሺህ የሚሆኑ የሪሚዲያል ተማሪዎች በ41 ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በተዘጋጁ 64 የፈተና ማዕከላት የሪሚዲያል ፈተና እየወሰዱ እንደሚገኙ ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወቃል፡፡

የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና ነገ በአረፋ በዓል ምክንያት የማይሰጥ ሲሆን፤ ቅዳሜ ግንቦት 30/2017 ዓ.ም ይጠናቀቃል፡፡ ምስል፦ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ

Via @tikvahuniversity

#FidelTutorial #Learning #EducationForAll
#Tutorinaddis #Grade12

BY Fidel Tutorial (ፊደል የጥናት አገልግሎት)






Share with your friend now:
tgoop.com/fideltutorial/1182

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

"Doxxing content is forbidden on Telegram and our moderators routinely remove such content from around the world," said a spokesman for the messaging app, Remi Vaughn. How to create a business channel on Telegram? (Tutorial) Ng was convicted in April for conspiracy to incite a riot, public nuisance, arson, criminal damage, manufacturing of explosives, administering poison and wounding with intent to do grievous bodily harm between October 2019 and June 2020. Today, we will address Telegram channels and how to use them for maximum benefit. Add up to 50 administrators
from us


Telegram Fidel Tutorial (ፊደል የጥናት አገልግሎት)
FROM American