FIKRHN Telegram 1111
❤️ #እኔና_አንቺ

የደወልኩላት ስለናፈቀችኝ ነበር።ለብዙ ጊዜያት ሞክሬው ከራስ ጋር እየተጣሉ መኖር እየደከመኝ፣ማረፍያዬ ከሷ ውጭ አልታይህ እያለኝ ስረበሽ፣ይቅርታ ልላት ነበር ስልኬን ያነሳውት

....ያኔ ለመጨረሻ ጊዜ ላያት በሰልስቱ ስንገናኝ  ''ላንተነትህ ነፍሴን ባልሰስት ለእኔነቴ ግን ህመምን ሰጠኸኝ።'አለች ባለ ማጥፋቴ ስለቀጣኸኝ አዝኛለው።" አትሂድ አልልህም መንገድ ምንኛ ሸክም እንደሆነ እነዚህ ስብርባሪ ቀናቶች በቂ ናቸው።
ሀሳብህ ምንድነው ? አለች ከመሄድ በማያስቀሩኝ ተስፋዎቿ ውስጥ በስስት ምናልባት እያየችኝ......
'አላውቅም አላውቅም እየሆነ ላለው ነገር ግን አዝናለው'
'የመጨረሻ ቃልህ ኢሄ ነው...? እንድታስብ ጊዜ የሰጠውህ መልስ አለቀ..? አለች በትኩረት እያየችኝ
'አ...አዎ'
በቃ አትጨነቅ የኮበለለን ልብ እግር አያስቆመውም  አይደል ዝም ብዬ ነዋ የለፋውት(የማጣት ፈገግታ)።በነፍስ ካልተጣመሩ ስጋኮ ፈራሽ ነው፤ይቀየራል።እንደማልጨክንብህና ላንተ ልከፍል የነበረውን የህይወቴን ዋጋ ታውቃለህ፣ ብዙ ባወራ ደስታዬ ነበር ግን ምን ሊጠቅም ብለህ.... በቃ ቻው አልያዝህ አለች ድካምና ስብራት ባዘለው ፊቷ ልታቅፈኝ እየቀረበች።

ያኔ እውነት የመሰለኝ አለም እንደ ጉም  ተኖ ከእጄ ወጣ። የሄድኩባቸው መንገዶች በሙሉ ወደ እርሷ እየመለሱኝ፣የመለሱኝ መንገዶች ደግሞ ከእርሷ አላደርስህ አሉኝ።የተለየ የመሰለኝ ነገር የተለየውበት ወንፊት ሆነ እንደ ብናኝ እፍታ ገለባዬ ብቻ ቀረ ማምሻዬ ላይ የትዝታና የናፍቆቷ ንፋስ እየወሰዱኝ ክቡር ፍቅሯን፤ ክቡር ክብሯን አጉልተው አሳዩኝ...ዋጋ የለሽ፣ራስ ወዳድ፣አሁንን ብቻና ለብልጭልጭ የተሸነፍኩኝ ብኩን መሆኔን የስብእናዋ ምስል አሳየኝ።ከሷ ውጪ መኖር ህልም ሆነብኝ።የእውነት ናፈቀችኝ፣የእውነት ላያት ጓጓው......ስልኬን አንስቼ ደወልኩላት ዝምምምም.......'የደወሉላቸው ደንበኛ ቁጥር አገልግሎት ላይ አልዋለም'
ደጋግሜ ሞከርኩኝ ግን ተመሳሳይ መልስ አዲስ ነገር የለውም።

ከወራት በኋላ ግን.........በሌላ ሰው እቅፍ ውስጥ በፈገግታ ታቅፋ አየኋት....ሌላ ህይወት...
.
.
.
#ሻሎም ትዝታዬ..... #ሻሎም  የኔ ናፍቆት......Shalom.....😔

የሁላችንም ልክ በሀቃችን የተመዘነ ነው::

''ሌላ ለመሙላት አጉድለን ስንሄድ ነው የቀነስነው የሚወሰድብን።''

....... #Jo_ሊ

@fikrhn
@fikrhn
@fikrhn



tgoop.com/fikrhn/1111
Create:
Last Update:

❤️ #እኔና_አንቺ

የደወልኩላት ስለናፈቀችኝ ነበር።ለብዙ ጊዜያት ሞክሬው ከራስ ጋር እየተጣሉ መኖር እየደከመኝ፣ማረፍያዬ ከሷ ውጭ አልታይህ እያለኝ ስረበሽ፣ይቅርታ ልላት ነበር ስልኬን ያነሳውት

....ያኔ ለመጨረሻ ጊዜ ላያት በሰልስቱ ስንገናኝ  ''ላንተነትህ ነፍሴን ባልሰስት ለእኔነቴ ግን ህመምን ሰጠኸኝ።'አለች ባለ ማጥፋቴ ስለቀጣኸኝ አዝኛለው።" አትሂድ አልልህም መንገድ ምንኛ ሸክም እንደሆነ እነዚህ ስብርባሪ ቀናቶች በቂ ናቸው።
ሀሳብህ ምንድነው ? አለች ከመሄድ በማያስቀሩኝ ተስፋዎቿ ውስጥ በስስት ምናልባት እያየችኝ......
'አላውቅም አላውቅም እየሆነ ላለው ነገር ግን አዝናለው'
'የመጨረሻ ቃልህ ኢሄ ነው...? እንድታስብ ጊዜ የሰጠውህ መልስ አለቀ..? አለች በትኩረት እያየችኝ
'አ...አዎ'
በቃ አትጨነቅ የኮበለለን ልብ እግር አያስቆመውም  አይደል ዝም ብዬ ነዋ የለፋውት(የማጣት ፈገግታ)።በነፍስ ካልተጣመሩ ስጋኮ ፈራሽ ነው፤ይቀየራል።እንደማልጨክንብህና ላንተ ልከፍል የነበረውን የህይወቴን ዋጋ ታውቃለህ፣ ብዙ ባወራ ደስታዬ ነበር ግን ምን ሊጠቅም ብለህ.... በቃ ቻው አልያዝህ አለች ድካምና ስብራት ባዘለው ፊቷ ልታቅፈኝ እየቀረበች።

ያኔ እውነት የመሰለኝ አለም እንደ ጉም  ተኖ ከእጄ ወጣ። የሄድኩባቸው መንገዶች በሙሉ ወደ እርሷ እየመለሱኝ፣የመለሱኝ መንገዶች ደግሞ ከእርሷ አላደርስህ አሉኝ።የተለየ የመሰለኝ ነገር የተለየውበት ወንፊት ሆነ እንደ ብናኝ እፍታ ገለባዬ ብቻ ቀረ ማምሻዬ ላይ የትዝታና የናፍቆቷ ንፋስ እየወሰዱኝ ክቡር ፍቅሯን፤ ክቡር ክብሯን አጉልተው አሳዩኝ...ዋጋ የለሽ፣ራስ ወዳድ፣አሁንን ብቻና ለብልጭልጭ የተሸነፍኩኝ ብኩን መሆኔን የስብእናዋ ምስል አሳየኝ።ከሷ ውጪ መኖር ህልም ሆነብኝ።የእውነት ናፈቀችኝ፣የእውነት ላያት ጓጓው......ስልኬን አንስቼ ደወልኩላት ዝምምምም.......'የደወሉላቸው ደንበኛ ቁጥር አገልግሎት ላይ አልዋለም'
ደጋግሜ ሞከርኩኝ ግን ተመሳሳይ መልስ አዲስ ነገር የለውም።

ከወራት በኋላ ግን.........በሌላ ሰው እቅፍ ውስጥ በፈገግታ ታቅፋ አየኋት....ሌላ ህይወት...
.
.
.
#ሻሎም ትዝታዬ..... #ሻሎም  የኔ ናፍቆት......Shalom.....😔

የሁላችንም ልክ በሀቃችን የተመዘነ ነው::

''ሌላ ለመሙላት አጉድለን ስንሄድ ነው የቀነስነው የሚወሰድብን።''

....... #Jo_ሊ

@fikrhn
@fikrhn
@fikrhn

BY እኔና አንቺ


Share with your friend now:
tgoop.com/fikrhn/1111

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

SUCK Channel Telegram Public channels are public to the internet, regardless of whether or not they are subscribed. A public channel is displayed in search results and has a short address (link). With Bitcoin down 30% in the past week, some crypto traders have taken to Telegram to “voice” their feelings. Write your hashtags in the language of your target audience.
from us


Telegram እኔና አንቺ
FROM American