Notice: file_put_contents(): Write of 12023 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50
ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት@finottebiirhan P.7768
FINOTTEBIIRHAN Telegram 7768
ወደ ባሕር ማዶ ለሚጓዙት የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባላት  በሰንበት ት/ቤቱ ጽ/ቤት አሸኛኘት ተደረገላቸው።

መምህር ታሪኩ ግዛቸው ፣ ዘማሪት ኢየሩሳሌም ግዛቸውና ዘማሪ ኢዩኤል ግዛቸው ከህጻናት ክፍል ጀምሮ በሰንበት ት/ቤቱ በአገልግሎት ያደጉና ያሉ ሲሆን በኑሮ ምክንያት ወደ ሰሜን አሜሪካ ስለሚሔዱ የመሸኛ ጉባኤው ተዘጋጅቷል።

በጉባኤውም የመሸኛ አባታዊ ጸሎት  እንዲሁም ውይይት ተደርጓል። በውይይቱም ልዩ የሆነ የማይረሱት የሰንበት ት/ቤቱ ፍቅር እንዳላቸው አረጋግጠው ለነበራቸው የሰንበት ት/ቤት የአገልግሎት ቆይታ አመስግነዋል በሰንበት ት/ቤቱ ጽ/ቤት በበኩልም ላበረከቱት የእስከዛሬ ቆይታ በማመስገን አገልግሎት በጊዜና በቦታ ስለማይገደብ በሚሔዱበት ቦታም በቤተክርስቲያን አገልግሎት እንዲበረቱና ከሰንበት ት/ቤቱም ጋር ያላቸው  ግንኙነት እንዳይቋረጥ አሳስበዋል።

በዚሁ አጋጣሚ እግዚአብሔር መንገዳቸውን እንዲያቀናላቸው መልካም ምኞቱን ይገልጻል።

የሰንበት ት/ቤቱ ጽ/ቤት
የካቲት 4/2017 ዓ.ም



tgoop.com/finottebiirhan/7768
Create:
Last Update:

ወደ ባሕር ማዶ ለሚጓዙት የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባላት  በሰንበት ት/ቤቱ ጽ/ቤት አሸኛኘት ተደረገላቸው።

መምህር ታሪኩ ግዛቸው ፣ ዘማሪት ኢየሩሳሌም ግዛቸውና ዘማሪ ኢዩኤል ግዛቸው ከህጻናት ክፍል ጀምሮ በሰንበት ት/ቤቱ በአገልግሎት ያደጉና ያሉ ሲሆን በኑሮ ምክንያት ወደ ሰሜን አሜሪካ ስለሚሔዱ የመሸኛ ጉባኤው ተዘጋጅቷል።

በጉባኤውም የመሸኛ አባታዊ ጸሎት  እንዲሁም ውይይት ተደርጓል። በውይይቱም ልዩ የሆነ የማይረሱት የሰንበት ት/ቤቱ ፍቅር እንዳላቸው አረጋግጠው ለነበራቸው የሰንበት ት/ቤት የአገልግሎት ቆይታ አመስግነዋል በሰንበት ት/ቤቱ ጽ/ቤት በበኩልም ላበረከቱት የእስከዛሬ ቆይታ በማመስገን አገልግሎት በጊዜና በቦታ ስለማይገደብ በሚሔዱበት ቦታም በቤተክርስቲያን አገልግሎት እንዲበረቱና ከሰንበት ት/ቤቱም ጋር ያላቸው  ግንኙነት እንዳይቋረጥ አሳስበዋል።

በዚሁ አጋጣሚ እግዚአብሔር መንገዳቸውን እንዲያቀናላቸው መልካም ምኞቱን ይገልጻል።

የሰንበት ት/ቤቱ ጽ/ቤት
የካቲት 4/2017 ዓ.ም

BY ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት







Share with your friend now:
tgoop.com/finottebiirhan/7768

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The court said the defendant had also incited people to commit public nuisance, with messages calling on them to take part in rallies and demonstrations including at Hong Kong International Airport, to block roads and to paralyse the public transportation system. Various forms of protest promoted on the messaging platform included general strikes, lunchtime protests and silent sit-ins. Just as the Bitcoin turmoil continues, crypto traders have taken to Telegram to voice their feelings. Crypto investors can reduce their anxiety about losses by joining the “Bear Market Screaming Therapy Group” on Telegram. Click “Save” ; Users are more open to new information on workdays rather than weekends. Developing social channels based on exchanging a single message isn’t exactly new, of course. Back in 2014, the “Yo” app was launched with the sole purpose of enabling users to send each other the greeting “Yo.”
from us


Telegram ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት
FROM American