FINOTTEBIIRHAN Telegram 7775
የጾመ ነነዌ የሰርክ የወንጌል መርሐ ግብር

ከዐብይ ጾም ሁለት ሳምንት ቀድማ የምትጾመው ከሰባቱ አጽዋማት አንዱ የሆነችው ጾመ ነነዌ ያላፉት ሦስት ቀናት ስትሳብ ቆይታለች ። የነነዌ ሰዎች  ከመጣባቸው መዓት በጾም እና በጸሎት በእግዚአብሔር ምህረት ያለፉባት ይኽቺ በናፍቆት የምትጠበቀው ጾም በጸሎተ ቅዳሴ እና በምህላ ስታልፍ ሰንብታለች ።

ቀን እና በማለዳው ጸሎት በተለያዩ ሁኔታ በቤተ እግዚአብሔር ሆነው ማሳለፍ ላልቻሉ ምዕመናን ከጾሙ በረከት እንዲሳተፉ በደብሩ ስብከተ ወንጌል አማካኝነት የሰርክ ጸሎት እና የወንጌል አገልግሎት ሲሰጥበት ቆይቶ ዛሬ ፍጻሜ አግኝቷል ።

እንዲህ ያሉ የጾም የንሰሃ ወንጌል አገልግሎት በቀጣይ በዐብይ ጾም የሚከናቀን ሲሆን ከጾሙ አስቀድመን ወደ አበ ነፍሳችን በመቅረብ በንሰሃ እራሳችንን አዘጋጅተን መጠበቀ ጾሙን ብደስታ መቀበል ክርስቲያናዊ ግዴታ ነው ።



tgoop.com/finottebiirhan/7775
Create:
Last Update:

የጾመ ነነዌ የሰርክ የወንጌል መርሐ ግብር

ከዐብይ ጾም ሁለት ሳምንት ቀድማ የምትጾመው ከሰባቱ አጽዋማት አንዱ የሆነችው ጾመ ነነዌ ያላፉት ሦስት ቀናት ስትሳብ ቆይታለች ። የነነዌ ሰዎች  ከመጣባቸው መዓት በጾም እና በጸሎት በእግዚአብሔር ምህረት ያለፉባት ይኽቺ በናፍቆት የምትጠበቀው ጾም በጸሎተ ቅዳሴ እና በምህላ ስታልፍ ሰንብታለች ።

ቀን እና በማለዳው ጸሎት በተለያዩ ሁኔታ በቤተ እግዚአብሔር ሆነው ማሳለፍ ላልቻሉ ምዕመናን ከጾሙ በረከት እንዲሳተፉ በደብሩ ስብከተ ወንጌል አማካኝነት የሰርክ ጸሎት እና የወንጌል አገልግሎት ሲሰጥበት ቆይቶ ዛሬ ፍጻሜ አግኝቷል ።

እንዲህ ያሉ የጾም የንሰሃ ወንጌል አገልግሎት በቀጣይ በዐብይ ጾም የሚከናቀን ሲሆን ከጾሙ አስቀድመን ወደ አበ ነፍሳችን በመቅረብ በንሰሃ እራሳችንን አዘጋጅተን መጠበቀ ጾሙን ብደስታ መቀበል ክርስቲያናዊ ግዴታ ነው ።

BY ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት












Share with your friend now:
tgoop.com/finottebiirhan/7775

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Add the logo from your device. Adjust the visible area of your image. Congratulations! Now your Telegram channel has a face Click “Save”.! To edit your name or bio, click the Menu icon and select “Manage Channel.” Add up to 50 administrators Hashtags are a fast way to find the correct information on social media. To put your content out there, be sure to add hashtags to each post. We have two intelligent tips to give you: More>>
from us


Telegram ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት
FROM American