FINOTTEBIIRHAN Telegram 7777
የጾመ ነነዌ የሰርክ የወንጌል መርሐ ግብር

ከዐብይ ጾም ሁለት ሳምንት ቀድማ የምትጾመው ከሰባቱ አጽዋማት አንዱ የሆነችው ጾመ ነነዌ ያላፉት ሦስት ቀናት ስትሳብ ቆይታለች ። የነነዌ ሰዎች  ከመጣባቸው መዓት በጾም እና በጸሎት በእግዚአብሔር ምህረት ያለፉባት ይኽቺ በናፍቆት የምትጠበቀው ጾም በጸሎተ ቅዳሴ እና በምህላ ስታልፍ ሰንብታለች ።

ቀን እና በማለዳው ጸሎት በተለያዩ ሁኔታ በቤተ እግዚአብሔር ሆነው ማሳለፍ ላልቻሉ ምዕመናን ከጾሙ በረከት እንዲሳተፉ በደብሩ ስብከተ ወንጌል አማካኝነት የሰርክ ጸሎት እና የወንጌል አገልግሎት ሲሰጥበት ቆይቶ ዛሬ ፍጻሜ አግኝቷል ።

እንዲህ ያሉ የጾም የንሰሃ ወንጌል አገልግሎት በቀጣይ በዐብይ ጾም የሚከናቀን ሲሆን ከጾሙ አስቀድመን ወደ አበ ነፍሳችን በመቅረብ በንሰሃ እራሳችንን አዘጋጅተን መጠበቀ ጾሙን ብደስታ መቀበል ክርስቲያናዊ ግዴታ ነው ።



tgoop.com/finottebiirhan/7777
Create:
Last Update:

የጾመ ነነዌ የሰርክ የወንጌል መርሐ ግብር

ከዐብይ ጾም ሁለት ሳምንት ቀድማ የምትጾመው ከሰባቱ አጽዋማት አንዱ የሆነችው ጾመ ነነዌ ያላፉት ሦስት ቀናት ስትሳብ ቆይታለች ። የነነዌ ሰዎች  ከመጣባቸው መዓት በጾም እና በጸሎት በእግዚአብሔር ምህረት ያለፉባት ይኽቺ በናፍቆት የምትጠበቀው ጾም በጸሎተ ቅዳሴ እና በምህላ ስታልፍ ሰንብታለች ።

ቀን እና በማለዳው ጸሎት በተለያዩ ሁኔታ በቤተ እግዚአብሔር ሆነው ማሳለፍ ላልቻሉ ምዕመናን ከጾሙ በረከት እንዲሳተፉ በደብሩ ስብከተ ወንጌል አማካኝነት የሰርክ ጸሎት እና የወንጌል አገልግሎት ሲሰጥበት ቆይቶ ዛሬ ፍጻሜ አግኝቷል ።

እንዲህ ያሉ የጾም የንሰሃ ወንጌል አገልግሎት በቀጣይ በዐብይ ጾም የሚከናቀን ሲሆን ከጾሙ አስቀድመን ወደ አበ ነፍሳችን በመቅረብ በንሰሃ እራሳችንን አዘጋጅተን መጠበቀ ጾሙን ብደስታ መቀበል ክርስቲያናዊ ግዴታ ነው ።

BY ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት












Share with your friend now:
tgoop.com/finottebiirhan/7777

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

In handing down the sentence yesterday, deputy judge Peter Hui Shiu-keung of the district court said that even if Ng did not post the messages, he cannot shirk responsibility as the owner and administrator of such a big group for allowing these messages that incite illegal behaviors to exist. Select: Settings – Manage Channel – Administrators – Add administrator. From your list of subscribers, select the correct user. A new window will appear on the screen. Check the rights you’re willing to give to your administrator. On June 7, Perekopsky met with Brazilian President Jair Bolsonaro, an avid user of the platform. According to the firm's VP, the main subject of the meeting was "freedom of expression." The main design elements of your Telegram channel include a name, bio (brief description), and avatar. Your bio should be: Earlier, crypto enthusiasts had created a self-described “meme app” dubbed “gm” app wherein users would greet each other with “gm” or “good morning” messages. However, in September 2021, the gm app was down after a hacker reportedly gained access to the user data.
from us


Telegram ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት
FROM American