FINOTTEBIIRHAN Telegram 7780
የጾመ ነነዌ የሰርክ የወንጌል መርሐ ግብር

ከዐብይ ጾም ሁለት ሳምንት ቀድማ የምትጾመው ከሰባቱ አጽዋማት አንዱ የሆነችው ጾመ ነነዌ ያላፉት ሦስት ቀናት ስትሳብ ቆይታለች ። የነነዌ ሰዎች  ከመጣባቸው መዓት በጾም እና በጸሎት በእግዚአብሔር ምህረት ያለፉባት ይኽቺ በናፍቆት የምትጠበቀው ጾም በጸሎተ ቅዳሴ እና በምህላ ስታልፍ ሰንብታለች ።

ቀን እና በማለዳው ጸሎት በተለያዩ ሁኔታ በቤተ እግዚአብሔር ሆነው ማሳለፍ ላልቻሉ ምዕመናን ከጾሙ በረከት እንዲሳተፉ በደብሩ ስብከተ ወንጌል አማካኝነት የሰርክ ጸሎት እና የወንጌል አገልግሎት ሲሰጥበት ቆይቶ ዛሬ ፍጻሜ አግኝቷል ።

እንዲህ ያሉ የጾም የንሰሃ ወንጌል አገልግሎት በቀጣይ በዐብይ ጾም የሚከናቀን ሲሆን ከጾሙ አስቀድመን ወደ አበ ነፍሳችን በመቅረብ በንሰሃ እራሳችንን አዘጋጅተን መጠበቀ ጾሙን ብደስታ መቀበል ክርስቲያናዊ ግዴታ ነው ።



tgoop.com/finottebiirhan/7780
Create:
Last Update:

የጾመ ነነዌ የሰርክ የወንጌል መርሐ ግብር

ከዐብይ ጾም ሁለት ሳምንት ቀድማ የምትጾመው ከሰባቱ አጽዋማት አንዱ የሆነችው ጾመ ነነዌ ያላፉት ሦስት ቀናት ስትሳብ ቆይታለች ። የነነዌ ሰዎች  ከመጣባቸው መዓት በጾም እና በጸሎት በእግዚአብሔር ምህረት ያለፉባት ይኽቺ በናፍቆት የምትጠበቀው ጾም በጸሎተ ቅዳሴ እና በምህላ ስታልፍ ሰንብታለች ።

ቀን እና በማለዳው ጸሎት በተለያዩ ሁኔታ በቤተ እግዚአብሔር ሆነው ማሳለፍ ላልቻሉ ምዕመናን ከጾሙ በረከት እንዲሳተፉ በደብሩ ስብከተ ወንጌል አማካኝነት የሰርክ ጸሎት እና የወንጌል አገልግሎት ሲሰጥበት ቆይቶ ዛሬ ፍጻሜ አግኝቷል ።

እንዲህ ያሉ የጾም የንሰሃ ወንጌል አገልግሎት በቀጣይ በዐብይ ጾም የሚከናቀን ሲሆን ከጾሙ አስቀድመን ወደ አበ ነፍሳችን በመቅረብ በንሰሃ እራሳችንን አዘጋጅተን መጠበቀ ጾሙን ብደስታ መቀበል ክርስቲያናዊ ግዴታ ነው ።

BY ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት












Share with your friend now:
tgoop.com/finottebiirhan/7780

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Add up to 50 administrators How to Create a Private or Public Channel on Telegram? Those being doxxed include outgoing Chief Executive Carrie Lam Cheng Yuet-ngor, Chung and police assistant commissioner Joe Chan Tung, who heads police's cyber security and technology crime bureau. Choose quality over quantity. Remember that one high-quality post is better than five short publications of questionable value. Administrators
from us


Telegram ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት
FROM American