FINOTTEBIIRHAN Telegram 7800
“ በጌታ የሚሞቱ ሙታን ብፁዓን ናቸው።.... ከድካማቸው ያርፉ ዘንድ፥ ሥራቸውም ይከተላቸዋል።”
  ራእይ 14፥13
የደብረ ሰላም ቱሉዲምቱ ቅዱስ ሚካኤልና ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን  ውሉደ ሰማዕት ሰንበት ት/ቤት ነባር አጋልጋይ የሆነው  ወንድማችን ዲ/ን እንዳለ መርሻ /ተክለ ማቴዎስ/ ዕረፍት የተሰማንን ጥልቅ ሐዘንን እየገለጽን። አባታችን መድኃኔዓለም የወንድማችንን ነፍስ የቅዱሳን አበው ነፍሳት ባረፉበት መካነ ዕረፍት እንዲያሳርፍልን : ለውሉደ ሰማዕት ሰንበት ት/ቤት አባላትና ለደብሩ አገልጋዮች እንዲሁም ቤተሰቦቹ የመጽናናት አምላክ የሆነ እግዚአብሔር ፍጹም መጽናናትን እንዲሰጥልን እንመኛለን።

የፍኖተ ብርሐን ሰንበት ት/ቤት ጽ/ቤት
የካቲት 9/2017 ዓ.ም



tgoop.com/finottebiirhan/7800
Create:
Last Update:

“ በጌታ የሚሞቱ ሙታን ብፁዓን ናቸው።.... ከድካማቸው ያርፉ ዘንድ፥ ሥራቸውም ይከተላቸዋል።”
  ራእይ 14፥13
የደብረ ሰላም ቱሉዲምቱ ቅዱስ ሚካኤልና ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን  ውሉደ ሰማዕት ሰንበት ት/ቤት ነባር አጋልጋይ የሆነው  ወንድማችን ዲ/ን እንዳለ መርሻ /ተክለ ማቴዎስ/ ዕረፍት የተሰማንን ጥልቅ ሐዘንን እየገለጽን። አባታችን መድኃኔዓለም የወንድማችንን ነፍስ የቅዱሳን አበው ነፍሳት ባረፉበት መካነ ዕረፍት እንዲያሳርፍልን : ለውሉደ ሰማዕት ሰንበት ት/ቤት አባላትና ለደብሩ አገልጋዮች እንዲሁም ቤተሰቦቹ የመጽናናት አምላክ የሆነ እግዚአብሔር ፍጹም መጽናናትን እንዲሰጥልን እንመኛለን።

የፍኖተ ብርሐን ሰንበት ት/ቤት ጽ/ቤት
የካቲት 9/2017 ዓ.ም

BY ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት


Share with your friend now:
tgoop.com/finottebiirhan/7800

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Hashtags are a fast way to find the correct information on social media. To put your content out there, be sure to add hashtags to each post. We have two intelligent tips to give you: How to Create a Private or Public Channel on Telegram? But a Telegram statement also said: "Any requests related to political censorship or limiting human rights such as the rights to free speech or assembly are not and will not be considered." Hashtags Judge Hui described Ng as inciting others to “commit a massacre” with three posts teaching people to make “toxic chlorine gas bombs,” target police stations, police quarters and the city’s metro stations. This offence was “rather serious,” the court said.
from us


Telegram ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት
FROM American