FINOTTEBIIRHAN Telegram 7832
📝"በሀገረ ስብከት ደረጃ የሚሰጠው የ2017 ዓ.ም የ1ኛ ወሰነ ትምህርት ማጠቃለያ ሞዴል ምዘና ተከናወነ።" 📝

በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት በሀገረ ስብከት ደረጃ የሚሰጠው የ4ኛ፣የ8ኛ እና የ10ኛ ክፍል ሞዴል ምዘና ዛሬ የካቲት 23 ቀን 2017ዓ.ም በሰንበት ት/ቤታችን ተከናውኗል። ምዘናውን በጠቅላላ 46 -  የ4ኛ ክፍል ፣ 138 - የ8ኛ ክፍል እንዲሁም 32 - የ10ኛ ክፍል በድምሩ #216 ተማሪዎች ወስደዋል።
ለምዘናው መሳካት አስተዋጽዖ ላደረጋችሁ ከላይኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት መዋቅር ጀምሮ እስከ ሰንበት ት/ቤታችን አባላት ድረስ በጠቅላላ የትምህርትና ሥልጠና ክፍል ልባዊ ምስጋናውን ያቀርባል።

በትምህርት ዘመኑ መጨረሻ ከላይ የተጠቀሱት ክፍሎች ማጠቃለያ የሀገረ ስብከት ምዘና እንዲሁም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ምዘና የሚሰጥ መሆኑን ከሰንበት ት/ቤታችን ትምህርት እና ሥልጠና ክፍል ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

የካቲት 23 ቀን 2017 ዓ.ም
የአቃቂ መንበረ ሕይወት መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት የትምህርት እና ሥልጠና ክፍል



tgoop.com/finottebiirhan/7832
Create:
Last Update:

📝"በሀገረ ስብከት ደረጃ የሚሰጠው የ2017 ዓ.ም የ1ኛ ወሰነ ትምህርት ማጠቃለያ ሞዴል ምዘና ተከናወነ።" 📝

በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት በሀገረ ስብከት ደረጃ የሚሰጠው የ4ኛ፣የ8ኛ እና የ10ኛ ክፍል ሞዴል ምዘና ዛሬ የካቲት 23 ቀን 2017ዓ.ም በሰንበት ት/ቤታችን ተከናውኗል። ምዘናውን በጠቅላላ 46 -  የ4ኛ ክፍል ፣ 138 - የ8ኛ ክፍል እንዲሁም 32 - የ10ኛ ክፍል በድምሩ #216 ተማሪዎች ወስደዋል።
ለምዘናው መሳካት አስተዋጽዖ ላደረጋችሁ ከላይኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት መዋቅር ጀምሮ እስከ ሰንበት ት/ቤታችን አባላት ድረስ በጠቅላላ የትምህርትና ሥልጠና ክፍል ልባዊ ምስጋናውን ያቀርባል።

በትምህርት ዘመኑ መጨረሻ ከላይ የተጠቀሱት ክፍሎች ማጠቃለያ የሀገረ ስብከት ምዘና እንዲሁም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ምዘና የሚሰጥ መሆኑን ከሰንበት ት/ቤታችን ትምህርት እና ሥልጠና ክፍል ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

የካቲት 23 ቀን 2017 ዓ.ም
የአቃቂ መንበረ ሕይወት መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት የትምህርት እና ሥልጠና ክፍል

BY ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት













Share with your friend now:
tgoop.com/finottebiirhan/7832

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Ng was convicted in April for conspiracy to incite a riot, public nuisance, arson, criminal damage, manufacturing of explosives, administering poison and wounding with intent to do grievous bodily harm between October 2019 and June 2020. Earlier, crypto enthusiasts had created a self-described “meme app” dubbed “gm” app wherein users would greet each other with “gm” or “good morning” messages. However, in September 2021, the gm app was down after a hacker reportedly gained access to the user data. How to Create a Private or Public Channel on Telegram? Telegram Android app: Open the chats list, click the menu icon and select “New Channel.” On June 7, Perekopsky met with Brazilian President Jair Bolsonaro, an avid user of the platform. According to the firm's VP, the main subject of the meeting was "freedom of expression."
from us


Telegram ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት
FROM American