📝"በሀገረ ስብከት ደረጃ የሚሰጠው የ2017 ዓ.ም የ1ኛ ወሰነ ትምህርት ማጠቃለያ ሞዴል ምዘና ተከናወነ።" 📝
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት በሀገረ ስብከት ደረጃ የሚሰጠው የ4ኛ፣የ8ኛ እና የ10ኛ ክፍል ሞዴል ምዘና ዛሬ የካቲት 23 ቀን 2017ዓ.ም በሰንበት ት/ቤታችን ተከናውኗል። ምዘናውን በጠቅላላ 46 - የ4ኛ ክፍል ፣ 138 - የ8ኛ ክፍል እንዲሁም 32 - የ10ኛ ክፍል በድምሩ #216 ተማሪዎች ወስደዋል።
ለምዘናው መሳካት አስተዋጽዖ ላደረጋችሁ ከላይኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት መዋቅር ጀምሮ እስከ ሰንበት ት/ቤታችን አባላት ድረስ በጠቅላላ የትምህርትና ሥልጠና ክፍል ልባዊ ምስጋናውን ያቀርባል።
በትምህርት ዘመኑ መጨረሻ ከላይ የተጠቀሱት ክፍሎች ማጠቃለያ የሀገረ ስብከት ምዘና እንዲሁም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ምዘና የሚሰጥ መሆኑን ከሰንበት ት/ቤታችን ትምህርት እና ሥልጠና ክፍል ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
የካቲት 23 ቀን 2017 ዓ.ም
የአቃቂ መንበረ ሕይወት መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት የትምህርት እና ሥልጠና ክፍል
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት በሀገረ ስብከት ደረጃ የሚሰጠው የ4ኛ፣የ8ኛ እና የ10ኛ ክፍል ሞዴል ምዘና ዛሬ የካቲት 23 ቀን 2017ዓ.ም በሰንበት ት/ቤታችን ተከናውኗል። ምዘናውን በጠቅላላ 46 - የ4ኛ ክፍል ፣ 138 - የ8ኛ ክፍል እንዲሁም 32 - የ10ኛ ክፍል በድምሩ #216 ተማሪዎች ወስደዋል።
ለምዘናው መሳካት አስተዋጽዖ ላደረጋችሁ ከላይኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት መዋቅር ጀምሮ እስከ ሰንበት ት/ቤታችን አባላት ድረስ በጠቅላላ የትምህርትና ሥልጠና ክፍል ልባዊ ምስጋናውን ያቀርባል።
በትምህርት ዘመኑ መጨረሻ ከላይ የተጠቀሱት ክፍሎች ማጠቃለያ የሀገረ ስብከት ምዘና እንዲሁም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ምዘና የሚሰጥ መሆኑን ከሰንበት ት/ቤታችን ትምህርት እና ሥልጠና ክፍል ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
የካቲት 23 ቀን 2017 ዓ.ም
የአቃቂ መንበረ ሕይወት መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት የትምህርት እና ሥልጠና ክፍል
tgoop.com/finottebiirhan/7833
Create:
Last Update:
Last Update:
📝"በሀገረ ስብከት ደረጃ የሚሰጠው የ2017 ዓ.ም የ1ኛ ወሰነ ትምህርት ማጠቃለያ ሞዴል ምዘና ተከናወነ።" 📝
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት በሀገረ ስብከት ደረጃ የሚሰጠው የ4ኛ፣የ8ኛ እና የ10ኛ ክፍል ሞዴል ምዘና ዛሬ የካቲት 23 ቀን 2017ዓ.ም በሰንበት ት/ቤታችን ተከናውኗል። ምዘናውን በጠቅላላ 46 - የ4ኛ ክፍል ፣ 138 - የ8ኛ ክፍል እንዲሁም 32 - የ10ኛ ክፍል በድምሩ #216 ተማሪዎች ወስደዋል።
ለምዘናው መሳካት አስተዋጽዖ ላደረጋችሁ ከላይኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት መዋቅር ጀምሮ እስከ ሰንበት ት/ቤታችን አባላት ድረስ በጠቅላላ የትምህርትና ሥልጠና ክፍል ልባዊ ምስጋናውን ያቀርባል።
በትምህርት ዘመኑ መጨረሻ ከላይ የተጠቀሱት ክፍሎች ማጠቃለያ የሀገረ ስብከት ምዘና እንዲሁም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ምዘና የሚሰጥ መሆኑን ከሰንበት ት/ቤታችን ትምህርት እና ሥልጠና ክፍል ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
የካቲት 23 ቀን 2017 ዓ.ም
የአቃቂ መንበረ ሕይወት መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት የትምህርት እና ሥልጠና ክፍል
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት በሀገረ ስብከት ደረጃ የሚሰጠው የ4ኛ፣የ8ኛ እና የ10ኛ ክፍል ሞዴል ምዘና ዛሬ የካቲት 23 ቀን 2017ዓ.ም በሰንበት ት/ቤታችን ተከናውኗል። ምዘናውን በጠቅላላ 46 - የ4ኛ ክፍል ፣ 138 - የ8ኛ ክፍል እንዲሁም 32 - የ10ኛ ክፍል በድምሩ #216 ተማሪዎች ወስደዋል።
ለምዘናው መሳካት አስተዋጽዖ ላደረጋችሁ ከላይኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት መዋቅር ጀምሮ እስከ ሰንበት ት/ቤታችን አባላት ድረስ በጠቅላላ የትምህርትና ሥልጠና ክፍል ልባዊ ምስጋናውን ያቀርባል።
በትምህርት ዘመኑ መጨረሻ ከላይ የተጠቀሱት ክፍሎች ማጠቃለያ የሀገረ ስብከት ምዘና እንዲሁም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ምዘና የሚሰጥ መሆኑን ከሰንበት ት/ቤታችን ትምህርት እና ሥልጠና ክፍል ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
የካቲት 23 ቀን 2017 ዓ.ም
የአቃቂ መንበረ ሕይወት መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት የትምህርት እና ሥልጠና ክፍል
BY ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት










Share with your friend now:
tgoop.com/finottebiirhan/7833