FINOTTEBIIRHAN Telegram 7834
📝"በሀገረ ስብከት ደረጃ የሚሰጠው የ2017 ዓ.ም የ1ኛ ወሰነ ትምህርት ማጠቃለያ ሞዴል ምዘና ተከናወነ።" 📝

በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት በሀገረ ስብከት ደረጃ የሚሰጠው የ4ኛ፣የ8ኛ እና የ10ኛ ክፍል ሞዴል ምዘና ዛሬ የካቲት 23 ቀን 2017ዓ.ም በሰንበት ት/ቤታችን ተከናውኗል። ምዘናውን በጠቅላላ 46 -  የ4ኛ ክፍል ፣ 138 - የ8ኛ ክፍል እንዲሁም 32 - የ10ኛ ክፍል በድምሩ #216 ተማሪዎች ወስደዋል።
ለምዘናው መሳካት አስተዋጽዖ ላደረጋችሁ ከላይኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት መዋቅር ጀምሮ እስከ ሰንበት ት/ቤታችን አባላት ድረስ በጠቅላላ የትምህርትና ሥልጠና ክፍል ልባዊ ምስጋናውን ያቀርባል።

በትምህርት ዘመኑ መጨረሻ ከላይ የተጠቀሱት ክፍሎች ማጠቃለያ የሀገረ ስብከት ምዘና እንዲሁም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ምዘና የሚሰጥ መሆኑን ከሰንበት ት/ቤታችን ትምህርት እና ሥልጠና ክፍል ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

የካቲት 23 ቀን 2017 ዓ.ም
የአቃቂ መንበረ ሕይወት መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት የትምህርት እና ሥልጠና ክፍል



tgoop.com/finottebiirhan/7834
Create:
Last Update:

📝"በሀገረ ስብከት ደረጃ የሚሰጠው የ2017 ዓ.ም የ1ኛ ወሰነ ትምህርት ማጠቃለያ ሞዴል ምዘና ተከናወነ።" 📝

በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት በሀገረ ስብከት ደረጃ የሚሰጠው የ4ኛ፣የ8ኛ እና የ10ኛ ክፍል ሞዴል ምዘና ዛሬ የካቲት 23 ቀን 2017ዓ.ም በሰንበት ት/ቤታችን ተከናውኗል። ምዘናውን በጠቅላላ 46 -  የ4ኛ ክፍል ፣ 138 - የ8ኛ ክፍል እንዲሁም 32 - የ10ኛ ክፍል በድምሩ #216 ተማሪዎች ወስደዋል።
ለምዘናው መሳካት አስተዋጽዖ ላደረጋችሁ ከላይኛው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት መዋቅር ጀምሮ እስከ ሰንበት ት/ቤታችን አባላት ድረስ በጠቅላላ የትምህርትና ሥልጠና ክፍል ልባዊ ምስጋናውን ያቀርባል።

በትምህርት ዘመኑ መጨረሻ ከላይ የተጠቀሱት ክፍሎች ማጠቃለያ የሀገረ ስብከት ምዘና እንዲሁም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ምዘና የሚሰጥ መሆኑን ከሰንበት ት/ቤታችን ትምህርት እና ሥልጠና ክፍል ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

የካቲት 23 ቀን 2017 ዓ.ም
የአቃቂ መንበረ ሕይወት መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት የትምህርት እና ሥልጠና ክፍል

BY ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት













Share with your friend now:
tgoop.com/finottebiirhan/7834

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Step-by-step tutorial on desktop: Activate up to 20 bots The imprisonment came as Telegram said it was "surprised" by claims that privacy commissioner Ada Chung Lai-ling is seeking to block the messaging app due to doxxing content targeting police and politicians. How to create a business channel on Telegram? (Tutorial) Other crimes that the SUCK Channel incited under Ng’s watch included using corrosive chemicals to make explosives and causing grievous bodily harm with intent. The court also found Ng responsible for calling on people to assist protesters who clashed violently with police at several universities in November 2019.
from us


Telegram ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት
FROM American