FONKABCHA1 Telegram 3163
።።።።።የፍቅርሽ ሃያልነትሽ።።።።።

~

ያኔ ስንገናኝ በጓደኝነታችን፤
ድንገት ሳናስበው በፍቅር መጥለቃችን፣
ወደታች እንደሚሠምጥ የባህር ድምፅ እንጉርጉሮ፤
የፍቅርሽ ሃያል በደሜ ውስጥ ገብቶ ልቤን ጎርጉሮ፤
መተንፈስ እስኪያቅተኝ መናገር ተቸግሬ፤
ለመናገር የፈራሁት አንቺን አፍቅሬ፤

-------ሁሌም እልሻለው-------
     --------እወድሻለው------

እና እምልሽ አንቺን ካገኘው ከወደድኩሽ በኅላ፤
ያለኝን ሁሉ አየው ተመልሼ ወደኅላ፤
አለም አንቺን ሰጠችኝ፤
ደስተኛ እንድሆን አደረገችኝ፤

ጥይት እንኳን ቢተኮስ የማይበሳውን ልቤ፤
በአንቺ ፍቅር ብቻ በአንቺ ፍቅር ተከፈተ ልቤ፤

--------ሁሌም እልሻለው----------
       ✍️ባር

@fonkabcha1
@fonkabcha1



tgoop.com/fonkabcha1/3163
Create:
Last Update:

።።።።።የፍቅርሽ ሃያልነትሽ።።።።።

~

ያኔ ስንገናኝ በጓደኝነታችን፤
ድንገት ሳናስበው በፍቅር መጥለቃችን፣
ወደታች እንደሚሠምጥ የባህር ድምፅ እንጉርጉሮ፤
የፍቅርሽ ሃያል በደሜ ውስጥ ገብቶ ልቤን ጎርጉሮ፤
መተንፈስ እስኪያቅተኝ መናገር ተቸግሬ፤
ለመናገር የፈራሁት አንቺን አፍቅሬ፤

-------ሁሌም እልሻለው-------
     --------እወድሻለው------

እና እምልሽ አንቺን ካገኘው ከወደድኩሽ በኅላ፤
ያለኝን ሁሉ አየው ተመልሼ ወደኅላ፤
አለም አንቺን ሰጠችኝ፤
ደስተኛ እንድሆን አደረገችኝ፤

ጥይት እንኳን ቢተኮስ የማይበሳውን ልቤ፤
በአንቺ ፍቅር ብቻ በአንቺ ፍቅር ተከፈተ ልቤ፤

--------ሁሌም እልሻለው----------
       ✍️ባር

@fonkabcha1
@fonkabcha1

BY ፍቅር እና ጠበሳ


Share with your friend now:
tgoop.com/fonkabcha1/3163

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

bank east asia october 20 kowloon With Bitcoin down 30% in the past week, some crypto traders have taken to Telegram to “voice” their feelings. With the administration mulling over limiting access to doxxing groups, a prominent Telegram doxxing group apparently went on a "revenge spree." To view your bio, click the Menu icon and select “View channel info.” Matt Hussey, editorial director of NEAR Protocol (and former editor-in-chief of Decrypt) responded to the news of the Telegram group with “#meIRL.”
from us


Telegram ፍቅር እና ጠበሳ
FROM American