GIBI_GUBAE Telegram 1294
#በጸሎት_ጊዜ_ምን_እናድርግ?
#በጸሎት_ጊዜ_ምን_እያልን_እንጸልይ?


👉ዓምድ ሳይደገፉ መቋሚያ ሳይዙ በሁለት እግር ቀጥ ብሎ መቆም። (መዝ. 5:3)
👉ወገብን መታጠቅ ልብስን ዝቅ አድርጎ ማደግደግ ነው። (ሉቃ. 12:35 ፍት. መን አንቀጽ 14)
👉በጸሎት ጊዜ ፊትን ወደ ምስራቅ መልሶ መቆም ወዲያና ወዲህ ወደ ግራና ወደ ቀኝ ወደ ሌላም አለማለት በሰፊሐ እድ በሰቂለ ሕሊና ሁኖ መጸለይ ይገባል። (መዝ. 133:2፤ ዮሐ. 11:41)
👉ጸሎት ሲጀመርና ሲፈጸም አመልካች ጣትን ከሌሎች ጣቶች ጋር አመሳቅሎ በትእምርተ መስቀል አምሳል በጣት ማማተብ ነው። በዚህም የመድኃኔዓለምን መከራውን ማሰብ።

🙏የሚጸልይ ሰው በትህትናና በጸጥታ ሁኖ ለሌላ ሰው እንዳይሰማ ለራሱ ጆሮ ብቻ እንዲሰማ አድርጎ ኃጢአቱን እያሰበ መጸለይ ይገባዋል። ይህም የሚያደርገው ስለ አለፈው ኃጢአቱና በደሉ ነው። (1ኛ ሳሙ. 1:3)
🙏የሚጸልይ ሰው በጥቡዕ ልብ በጸሎት ከእግዚአብሔር ጋር ይነጋገራል። አሳቡን በእግዚአብሔር ላይ ይጥላል። የዓለምን አሳብ ሁሉ ይተዋል።

🙏የሚጸልይ ሰው ሲያማትብ "በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አዐትብ ገጽየ ወኵለንታየ በትእምርተ መስቀል" እያለ ነው። ሁለተኛም "እግዚኦ መሐረነ እግዚኦ መሐከነ እግዚኦ ተሣሃለነ ወባርከነ አሜን" እያለ ያማትባል። ሦስተኛም "ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ይእዜኒ ወዘልፈኒ ወለዓለም ዓለም አሜን እግዚኦ ረስየነ ድልዋነ ከመንበል በአኮቴት አቡነ ዘበሰማያት" የሚለውን ጸሎት 3 ጊዜ እየደገመና እየሰገደ በማማተብ በጸሎት መጀመርያና መጨረሻ ጊዜ ማድረግ አለበት። #እንዲሁም_መስቀልን_ከሚያነሳ_ቃል_ሲደርስ_ማማተብ_ስግደትንም_ከሚያነሳ_ቃል_ሲደርስ_መስገድ_ይገባዋል።

#የጸሎቱ_ቅደም_ተከተል_መጀመርያ_አቡነ_ዘበሰማያት_ሁለተኛ_መዝሙረ_ዳዊት_ውዳሴ_ማርያምና_ሌሎችም_ቀጥሎ_አቡነ_ዘበሰማያት_ጸሎተ_እግዚእትነ_ማርያም_ጸሎተ_ሃይማኖት_በመጨረሻም_አቡነ_ዘበሰማያት_ኬርያላይሶን_41_ጊዜ ይባላል።

-ሲጸልይ ማዘን ማልቀስ ይገባዋል። ሲያለቅስም በደሉንና ኃጢአቱን እያሰበ ለያንዳንዱ በደል ዕንባን ማፍሰስ ነው።

-የሚጸልይ ሰው በጸሎት ላይ አቋርጦ ከማንም ሰው ጋር ፈጽሞ መነጋገር የለበትም። ጸሎቱን ለማቋረጥ ችግር ቢገጥመው ግን በአቡነ ዘበሰማያት አሥሮ ንግግሩን ሲፈጽም ከአቋረጠበት ተነስቶ ጸሎቱን ሊጸልይ ይገባል። (የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ስርዓተ አምልኮና የውጪ ግንኙነት ገጽ 81፤ ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ገጽ. 28-29: ሊቀ ካሕናት ክንፈ ገብርኤል አልታየ

@gibi_gubae

@gibi_gubae

@gibi_gubae



tgoop.com/gibi_gubae/1294
Create:
Last Update:

#በጸሎት_ጊዜ_ምን_እናድርግ?
#በጸሎት_ጊዜ_ምን_እያልን_እንጸልይ?


👉ዓምድ ሳይደገፉ መቋሚያ ሳይዙ በሁለት እግር ቀጥ ብሎ መቆም። (መዝ. 5:3)
👉ወገብን መታጠቅ ልብስን ዝቅ አድርጎ ማደግደግ ነው። (ሉቃ. 12:35 ፍት. መን አንቀጽ 14)
👉በጸሎት ጊዜ ፊትን ወደ ምስራቅ መልሶ መቆም ወዲያና ወዲህ ወደ ግራና ወደ ቀኝ ወደ ሌላም አለማለት በሰፊሐ እድ በሰቂለ ሕሊና ሁኖ መጸለይ ይገባል። (መዝ. 133:2፤ ዮሐ. 11:41)
👉ጸሎት ሲጀመርና ሲፈጸም አመልካች ጣትን ከሌሎች ጣቶች ጋር አመሳቅሎ በትእምርተ መስቀል አምሳል በጣት ማማተብ ነው። በዚህም የመድኃኔዓለምን መከራውን ማሰብ።

🙏የሚጸልይ ሰው በትህትናና በጸጥታ ሁኖ ለሌላ ሰው እንዳይሰማ ለራሱ ጆሮ ብቻ እንዲሰማ አድርጎ ኃጢአቱን እያሰበ መጸለይ ይገባዋል። ይህም የሚያደርገው ስለ አለፈው ኃጢአቱና በደሉ ነው። (1ኛ ሳሙ. 1:3)
🙏የሚጸልይ ሰው በጥቡዕ ልብ በጸሎት ከእግዚአብሔር ጋር ይነጋገራል። አሳቡን በእግዚአብሔር ላይ ይጥላል። የዓለምን አሳብ ሁሉ ይተዋል።

🙏የሚጸልይ ሰው ሲያማትብ "በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አዐትብ ገጽየ ወኵለንታየ በትእምርተ መስቀል" እያለ ነው። ሁለተኛም "እግዚኦ መሐረነ እግዚኦ መሐከነ እግዚኦ ተሣሃለነ ወባርከነ አሜን" እያለ ያማትባል። ሦስተኛም "ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ይእዜኒ ወዘልፈኒ ወለዓለም ዓለም አሜን እግዚኦ ረስየነ ድልዋነ ከመንበል በአኮቴት አቡነ ዘበሰማያት" የሚለውን ጸሎት 3 ጊዜ እየደገመና እየሰገደ በማማተብ በጸሎት መጀመርያና መጨረሻ ጊዜ ማድረግ አለበት። #እንዲሁም_መስቀልን_ከሚያነሳ_ቃል_ሲደርስ_ማማተብ_ስግደትንም_ከሚያነሳ_ቃል_ሲደርስ_መስገድ_ይገባዋል።

#የጸሎቱ_ቅደም_ተከተል_መጀመርያ_አቡነ_ዘበሰማያት_ሁለተኛ_መዝሙረ_ዳዊት_ውዳሴ_ማርያምና_ሌሎችም_ቀጥሎ_አቡነ_ዘበሰማያት_ጸሎተ_እግዚእትነ_ማርያም_ጸሎተ_ሃይማኖት_በመጨረሻም_አቡነ_ዘበሰማያት_ኬርያላይሶን_41_ጊዜ ይባላል።

-ሲጸልይ ማዘን ማልቀስ ይገባዋል። ሲያለቅስም በደሉንና ኃጢአቱን እያሰበ ለያንዳንዱ በደል ዕንባን ማፍሰስ ነው።

-የሚጸልይ ሰው በጸሎት ላይ አቋርጦ ከማንም ሰው ጋር ፈጽሞ መነጋገር የለበትም። ጸሎቱን ለማቋረጥ ችግር ቢገጥመው ግን በአቡነ ዘበሰማያት አሥሮ ንግግሩን ሲፈጽም ከአቋረጠበት ተነስቶ ጸሎቱን ሊጸልይ ይገባል። (የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ስርዓተ አምልኮና የውጪ ግንኙነት ገጽ 81፤ ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ገጽ. 28-29: ሊቀ ካሕናት ክንፈ ገብርኤል አልታየ

@gibi_gubae

@gibi_gubae

@gibi_gubae

BY ✞ግቢ ጉባኤ✟


Share with your friend now:
tgoop.com/gibi_gubae/1294

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

2How to set up a Telegram channel? (A step-by-step tutorial) You can invite up to 200 people from your contacts to join your channel as the next step. Select the users you want to add and click “Invite.” You can skip this step altogether. Other crimes that the SUCK Channel incited under Ng’s watch included using corrosive chemicals to make explosives and causing grievous bodily harm with intent. The court also found Ng responsible for calling on people to assist protesters who clashed violently with police at several universities in November 2019. It’s yet another bloodbath on Satoshi Street. As of press time, Bitcoin (BTC) and the broader cryptocurrency market have corrected another 10 percent amid a massive sell-off. Ethereum (EHT) is down a staggering 15 percent moving close to $1,000, down more than 42 percent on the weekly chart. There have been several contributions to the group with members posting voice notes of screaming, yelling, groaning, and wailing in different rhythms and pitches. Calling out the “degenerate” community or the crypto obsessives that engage in high-risk trading, Co-founder of NFT renting protocol Rentable World emiliano.eth shared this group on his Twitter. He wrote: “hey degen, are you stressed? Just let it out all out. Voice only tg channel for screaming”.
from us


Telegram ✞ግቢ ጉባኤ✟
FROM American