GIBI_GUBAE Telegram 2728
🍂 ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሞት ያስነሣው #የማርታ_እና_የማርያም #እንተ_ዕፍረት_ወንድም #የአልዓዛር ሥጋው ከቆጵሮስ የፈለሰበት መታሰቢያ ሆነ #ጥቅምት_21

ከክርስቲያን ነገሥታት አንዱ የሆነ ሥጋው በቆጵሮስ እንዳለ በሰማ ጊዜ ከቆጵሮስ ደሴት ወደ ቁስጥንጥንያ አፈለሰው። ሊአፈልሱትም በወደዱ ጊዜ በከበረ የደንጊያ ሣጥን ሆኖ በምድር ውስጥ አግኝተውታል በላዩም እንዲህ የሚል ጽሑፍ ነበረ #ይህ_በመቃብር_ውስጥ_አራት_ቀን_ከኖረ_በኋላ_ከሙታን_ለይቶ_ላስነሣው_ክብር_ይግባውና_የጌታችን_የኢየሱስ_ክርስቶስ_ወዳጁ_የሆነ_የቅዱስ_አልዓዛር_ሥጋ_ነው።

ይህንም በተመለከቱ ጊዜ ደስ ተሰኝተው ተሸክመው ወደ ቁስጥንጥንያ አገር ወሰዱት ካህናቱም ሁሉ ወጥተው በታላቅ ክብር በመዘመርና በማመስገን ተቀበሉት በአማረም ቦታ አኖሩት በዚህችም ቀን በዓልን አድርገዎል።

🙏 የቅዱስ አባታችን አልዓዛር ረድኤት በረከት አይለየን🙏

ቢታንያ በተባለች ከኢየሩሳሌም በስተምስራቅ15 ምዕራፍ ማለትም 5 ኪ.ሜ  በምትርቅ ከተማ ማርታ እና ማርያም ( እንተ ዕፍረት ) ከወንድማቸው ከአልዓዛር ይኖሩ ነበር ።ወንድማቸው አልዓዛር ተሞ ነበርና ፤ ወደ ጌታችን መልእክተኛ ላኩ።

ጌታችን ግን ትንሣኤና ሕይወት መሆኑን በእርሱም ያመኑ አንደማይሞቱ ስለ ትንሣኤ ሙታን ያስተምራቸው ዘንድ ፍቃዱ ነውና በዕለቱ ይሄድ ዘንድ አልወደደም ከሁለት ቀንም በኋላ ሄደ። ቢሄድ ግን አለዓዛር ሙቶ ነበር።

🍀 በዚህም ቀን ቶሞስ በሞት ጉዳይ ሀሳብ ሲሰጥ እንሰማዋለን
     ቁ.15 " ከእርሱ ጋር እንሞት ዘንድ እኛ ደግሞ እንሂድ "
     ጌታችንን አይሁድ ሊይዙት ሊገድሉት እንደሚፈልጉ ስላወቀ ወደዚያ ከምንሄድ ከአንተ ሳንለይ እዚሁ መሞት ይሻለናል ማለቱ ነበር። ያን ጊዜ ጌታችን " ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ " ብሎ አጸናቸው።

ይህ ሁሉ ግን ወደ ቢታንያ ሳይሄድ ነበር ጌታችን የአልዓዛርን መሞት የነገራቸው። በዚያ ከደረሱ በኋላ ግን መድኃኒታችን
   👉 ወዴት አኖራችሁት ፦ አላቸው አስቀድሞ አዳምን በገነት ወዴት ነህ ያልኩት እኔ ነኝ ሲላቸው

      ኢየሱስም በአልዓዛር መሞት አዘነ አለቀሰም
ማልቀሱም ስለ 3 ነገር ነው።

1, ፍጹም አምላክ እንደሆነ ፍጹም ሰው መሆኑን ለማስረዳት
    ሰብአዊ ፍጡር የሆነ ጽኑዕ ሐዘን ሲሰማው ያነባልና
2, የሰው ልጆችን የሚወድ መሆኑን ለመግለጽ
    የእንባውን መፍሰስ የተመለከቱ አይሁድ
      " እንዴት ይወደው እንደነበር እዩ "
3, ማኅበራዊ ኑሮን ለማስተማር
      " ደስ ከሚላቸው ጋር ደስ ይበላችኁ
ከሚያለቅሱም ጋር አልቅሱ "  እነዲል ቅ.ጳ ( ሮሜ 12 ፥ 15 )

ከዚያም ከሞተ አራት ቀን የሞለውን አልአዛር ከሞት አስነሣው ፍቱትና ይሂድ ብሎ ትንሣኤ ሙታን መኖሩን የማያምኑ ሰዱቃውያንን ከሞት በኋላ ስላለው ሕይወት አስተምሯቸዋል።

   👉 አልዓዛር ቢነሣ አስነሺ ክርስቶስን ይሻል
   👉 አልዓዛር ቢነሣ ዳግም ሞቷል
  👉 አልዓር ቢነሣ ሊሞት ነው ሞቶም በዳግም ትንሣኤ ይነሣል

  አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቢነሳ
ከአብ ከመንፈስ ቅዱስ አንዲት በሆነች በራሱ ሥልጣን ነው
ጌታችን ቢነሣ ልዩ በሆነ ትንሣኤ ነው።
ጌታችን ቢነሣ ለዘለዓለም ሕያው ነው።
         " ክርስቶስንም ቢሆን በስጋ ያወቅነው ብንሆን እንኳ
            ከእንግዲህ እንደዚህ አናውቀውም " እንዲ ቅ.ጳው

የሞታችን ትንሣኤ ፤ የትንሣኤያችንም በኲር መድኃኔ ዓለም
     ትንሣኤ ህሊናን፣ ትንሣኤ ልቡናን፣ ያድለን

ሠዐሊ ቀሲስ አማረ ክብረት እንደሳሉት
ዲ/ን ጌታባለው አማረ ( ሠዐሊ )
@deacongetabalewamare
@deacongetabalewamare

https://www.instagram.com/p/CVqLJPYIsoN/?utm_medium=copy_link



tgoop.com/gibi_gubae/2728
Create:
Last Update:

🍂 ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሞት ያስነሣው #የማርታ_እና_የማርያም #እንተ_ዕፍረት_ወንድም #የአልዓዛር ሥጋው ከቆጵሮስ የፈለሰበት መታሰቢያ ሆነ #ጥቅምት_21

ከክርስቲያን ነገሥታት አንዱ የሆነ ሥጋው በቆጵሮስ እንዳለ በሰማ ጊዜ ከቆጵሮስ ደሴት ወደ ቁስጥንጥንያ አፈለሰው። ሊአፈልሱትም በወደዱ ጊዜ በከበረ የደንጊያ ሣጥን ሆኖ በምድር ውስጥ አግኝተውታል በላዩም እንዲህ የሚል ጽሑፍ ነበረ #ይህ_በመቃብር_ውስጥ_አራት_ቀን_ከኖረ_በኋላ_ከሙታን_ለይቶ_ላስነሣው_ክብር_ይግባውና_የጌታችን_የኢየሱስ_ክርስቶስ_ወዳጁ_የሆነ_የቅዱስ_አልዓዛር_ሥጋ_ነው።

ይህንም በተመለከቱ ጊዜ ደስ ተሰኝተው ተሸክመው ወደ ቁስጥንጥንያ አገር ወሰዱት ካህናቱም ሁሉ ወጥተው በታላቅ ክብር በመዘመርና በማመስገን ተቀበሉት በአማረም ቦታ አኖሩት በዚህችም ቀን በዓልን አድርገዎል።

🙏 የቅዱስ አባታችን አልዓዛር ረድኤት በረከት አይለየን🙏

ቢታንያ በተባለች ከኢየሩሳሌም በስተምስራቅ15 ምዕራፍ ማለትም 5 ኪ.ሜ  በምትርቅ ከተማ ማርታ እና ማርያም ( እንተ ዕፍረት ) ከወንድማቸው ከአልዓዛር ይኖሩ ነበር ።ወንድማቸው አልዓዛር ተሞ ነበርና ፤ ወደ ጌታችን መልእክተኛ ላኩ።

ጌታችን ግን ትንሣኤና ሕይወት መሆኑን በእርሱም ያመኑ አንደማይሞቱ ስለ ትንሣኤ ሙታን ያስተምራቸው ዘንድ ፍቃዱ ነውና በዕለቱ ይሄድ ዘንድ አልወደደም ከሁለት ቀንም በኋላ ሄደ። ቢሄድ ግን አለዓዛር ሙቶ ነበር።

🍀 በዚህም ቀን ቶሞስ በሞት ጉዳይ ሀሳብ ሲሰጥ እንሰማዋለን
     ቁ.15 " ከእርሱ ጋር እንሞት ዘንድ እኛ ደግሞ እንሂድ "
     ጌታችንን አይሁድ ሊይዙት ሊገድሉት እንደሚፈልጉ ስላወቀ ወደዚያ ከምንሄድ ከአንተ ሳንለይ እዚሁ መሞት ይሻለናል ማለቱ ነበር። ያን ጊዜ ጌታችን " ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ " ብሎ አጸናቸው።

ይህ ሁሉ ግን ወደ ቢታንያ ሳይሄድ ነበር ጌታችን የአልዓዛርን መሞት የነገራቸው። በዚያ ከደረሱ በኋላ ግን መድኃኒታችን
   👉 ወዴት አኖራችሁት ፦ አላቸው አስቀድሞ አዳምን በገነት ወዴት ነህ ያልኩት እኔ ነኝ ሲላቸው

      ኢየሱስም በአልዓዛር መሞት አዘነ አለቀሰም
ማልቀሱም ስለ 3 ነገር ነው።

1, ፍጹም አምላክ እንደሆነ ፍጹም ሰው መሆኑን ለማስረዳት
    ሰብአዊ ፍጡር የሆነ ጽኑዕ ሐዘን ሲሰማው ያነባልና
2, የሰው ልጆችን የሚወድ መሆኑን ለመግለጽ
    የእንባውን መፍሰስ የተመለከቱ አይሁድ
      " እንዴት ይወደው እንደነበር እዩ "
3, ማኅበራዊ ኑሮን ለማስተማር
      " ደስ ከሚላቸው ጋር ደስ ይበላችኁ
ከሚያለቅሱም ጋር አልቅሱ "  እነዲል ቅ.ጳ ( ሮሜ 12 ፥ 15 )

ከዚያም ከሞተ አራት ቀን የሞለውን አልአዛር ከሞት አስነሣው ፍቱትና ይሂድ ብሎ ትንሣኤ ሙታን መኖሩን የማያምኑ ሰዱቃውያንን ከሞት በኋላ ስላለው ሕይወት አስተምሯቸዋል።

   👉 አልዓዛር ቢነሣ አስነሺ ክርስቶስን ይሻል
   👉 አልዓዛር ቢነሣ ዳግም ሞቷል
  👉 አልዓር ቢነሣ ሊሞት ነው ሞቶም በዳግም ትንሣኤ ይነሣል

  አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቢነሳ
ከአብ ከመንፈስ ቅዱስ አንዲት በሆነች በራሱ ሥልጣን ነው
ጌታችን ቢነሣ ልዩ በሆነ ትንሣኤ ነው።
ጌታችን ቢነሣ ለዘለዓለም ሕያው ነው።
         " ክርስቶስንም ቢሆን በስጋ ያወቅነው ብንሆን እንኳ
            ከእንግዲህ እንደዚህ አናውቀውም " እንዲ ቅ.ጳው

የሞታችን ትንሣኤ ፤ የትንሣኤያችንም በኲር መድኃኔ ዓለም
     ትንሣኤ ህሊናን፣ ትንሣኤ ልቡናን፣ ያድለን

ሠዐሊ ቀሲስ አማረ ክብረት እንደሳሉት
ዲ/ን ጌታባለው አማረ ( ሠዐሊ )
@deacongetabalewamare
@deacongetabalewamare

https://www.instagram.com/p/CVqLJPYIsoN/?utm_medium=copy_link

BY ✞ግቢ ጉባኤ✟


Share with your friend now:
tgoop.com/gibi_gubae/2728

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Hui said the messages, which included urging the disruption of airport operations, were attempts to incite followers to make use of poisonous, corrosive or flammable substances to vandalize police vehicles, and also called on others to make weapons to harm police. Deputy District Judge Peter Hui sentenced computer technician Ng Man-ho on Thursday, a month after the 27-year-old, who ran a Telegram group called SUCK Channel, was found guilty of seven charges of conspiring to incite others to commit illegal acts during the 2019 extradition bill protests and subsequent months. Image: Telegram. Each account can create up to 10 public channels Channel login must contain 5-32 characters
from us


Telegram ✞ግቢ ጉባኤ✟
FROM American