tgoop.com/gibi_gubae/2736
Create:
Last Update:
Last Update:
ሰበር ዜና - አስቸኳይ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ተጠራ !!!
ጥር 2 ቀን 2014 ዓ.ም (ተሚማ/አዲስ አበባ)
***
የቅዱስ ሲኖዶስ ጽ/ቤት በመስቀል አደባባይ ጉዳይ ለመነጋገር አስቸኳይ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ጠርቷል።
በሀገር ውስጥ የሚገኙ ብፁዓን አባቶች በምልዓተ ጉባኤው እንዲገኙ የቅዱስ ሲኖዶስ ጽ/ቤት ለብፁዓን አባቶች የስልክ ጥሪ እያደረገ እንደሚገኝ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
የቅዱስ ሲኖዶሱ ምልዓተ ጉባኤ ነገ ከቀትር በኋላከ 9:00 ሰዓት ጀምሮ እንደሚከናወን ይጠበቃል
#Ethiopia
ተዋሕዶ ሚዲያ ማዕከል
አባቶች አለን ካሉን እኛም አለን ብለን ልንከተላቸውና ረቡዕ ቦሌ መድኃኔዓለም 10 ሰዓት ላይ እንገናኛለን።
BY ✞ግቢ ጉባኤ✟

Share with your friend now:
tgoop.com/gibi_gubae/2736