GIBI_GUBAE Telegram 839
ላክ ያመልኩኛል!

ሞት ፡- ሞታቸውን እንደ መልካም ነገር የሚናፍቁኝና የሚጠሩኝ ብዙዎች ናቸው ፤ አንተን ግን ፈልጎ የጠራህም የሚጠራህም የለም፡፡

ሰይጣን ፡- ብዙ ሰዎች በሥራቸው እንደሚጠሩኝና እጅ መንሻም እንደሚያቀርቡልኝ አላስተዋልክም እንዴ? አይ ሞት!

ሞት ፡- ስምህ እኮ የተጠላ ነው አይ ሰይጣን! ሁሉ ይረግምሃል ፤ ስምህን ልታነጻውና መጠላትህን ልትሸሽገው አትችልም፡፡

ሰይጣን ፡- ጆሮህ ሳይደፈን አይቀርም ፤ ሰዎች በአንተ ላይ ምን ያህል በምሬት እንደሚጮኹ አትሰማም እንዴ? ይልቅ ብትደበቅ ሳይሻልህ አይቀርም…››

​የሞትና የሰይጣን ክርክር ረዥም ነው ፤ ክርክሩ ከሲኦልም ጋር ይቀጥላል፡፡ ቅዱስ ኤፍሬም ከሁሉ በመጨረሻ :- ‹‹አንድ ልብ ሆነው የነበሩትን ሞትና ሰይጣንን የከፋፈላቸው እርሱ የተመሰገነ ይሁን ፤ ተከፋፍለን የነበርነውን እኛንም አንድ ልብ ያደረገን እርሱ የተመሰገነ ይሁን›› ብሎ ውብ ድርሰቱን ያጠናቅቃል፡፡

​‹አንበሳ ሲያረጅ የዝንብ መጫወቻ ይሆናል› እንደሚባለው ሞት በአሟሟቱና በመዋረዱ የተነሣም እኛ ክርስቲያኖች እጅግ ንቀነው ‹መውጊያህ የታለ?› እያልን መዘበት የጀመርን ሲሆን ሰማዕታቱ ደግሞ እንኳንስ ሊፈሩት የአንገታቸውን ኮሌታ ለመታረድ እየሰበሰቡ በደስታ የሚጠጡት ጽዋ ሆነላቸው፡፡ ስንቱን እንዳላስለቀሰና በጣር እንዳላስጨነቀ ዛሬ ሙቱ ሞት ተንቆ ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያናችን ለፍትሐት ጸናጽልና ከበሮ ይዛ የምትዘምርበት ፣ በኀዘን ፈንታ ማኅሌት የምትቆምበት ፣ እየተደገሰ ከነዳያን ጋር የሚበላበት ክስተት ሆኖ አረፈው፡፡

ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
ሚያዝያ 28 2012 ዓ ም
ሕማማት - ገጽ 500
@gibi_gubae
@gibi_gubae
@gibi_gubae



tgoop.com/gibi_gubae/839
Create:
Last Update:

ላክ ያመልኩኛል!

ሞት ፡- ሞታቸውን እንደ መልካም ነገር የሚናፍቁኝና የሚጠሩኝ ብዙዎች ናቸው ፤ አንተን ግን ፈልጎ የጠራህም የሚጠራህም የለም፡፡

ሰይጣን ፡- ብዙ ሰዎች በሥራቸው እንደሚጠሩኝና እጅ መንሻም እንደሚያቀርቡልኝ አላስተዋልክም እንዴ? አይ ሞት!

ሞት ፡- ስምህ እኮ የተጠላ ነው አይ ሰይጣን! ሁሉ ይረግምሃል ፤ ስምህን ልታነጻውና መጠላትህን ልትሸሽገው አትችልም፡፡

ሰይጣን ፡- ጆሮህ ሳይደፈን አይቀርም ፤ ሰዎች በአንተ ላይ ምን ያህል በምሬት እንደሚጮኹ አትሰማም እንዴ? ይልቅ ብትደበቅ ሳይሻልህ አይቀርም…››

​የሞትና የሰይጣን ክርክር ረዥም ነው ፤ ክርክሩ ከሲኦልም ጋር ይቀጥላል፡፡ ቅዱስ ኤፍሬም ከሁሉ በመጨረሻ :- ‹‹አንድ ልብ ሆነው የነበሩትን ሞትና ሰይጣንን የከፋፈላቸው እርሱ የተመሰገነ ይሁን ፤ ተከፋፍለን የነበርነውን እኛንም አንድ ልብ ያደረገን እርሱ የተመሰገነ ይሁን›› ብሎ ውብ ድርሰቱን ያጠናቅቃል፡፡

​‹አንበሳ ሲያረጅ የዝንብ መጫወቻ ይሆናል› እንደሚባለው ሞት በአሟሟቱና በመዋረዱ የተነሣም እኛ ክርስቲያኖች እጅግ ንቀነው ‹መውጊያህ የታለ?› እያልን መዘበት የጀመርን ሲሆን ሰማዕታቱ ደግሞ እንኳንስ ሊፈሩት የአንገታቸውን ኮሌታ ለመታረድ እየሰበሰቡ በደስታ የሚጠጡት ጽዋ ሆነላቸው፡፡ ስንቱን እንዳላስለቀሰና በጣር እንዳላስጨነቀ ዛሬ ሙቱ ሞት ተንቆ ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያናችን ለፍትሐት ጸናጽልና ከበሮ ይዛ የምትዘምርበት ፣ በኀዘን ፈንታ ማኅሌት የምትቆምበት ፣ እየተደገሰ ከነዳያን ጋር የሚበላበት ክስተት ሆኖ አረፈው፡፡

ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
ሚያዝያ 28 2012 ዓ ም
ሕማማት - ገጽ 500
@gibi_gubae
@gibi_gubae
@gibi_gubae

BY ✞ግቢ ጉባኤ✟


Share with your friend now:
tgoop.com/gibi_gubae/839

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Telegram iOS app: In the “Chats” tab, click the new message icon in the right upper corner. Select “New Channel.” Healing through screaming therapy Channel login must contain 5-32 characters On Tuesday, some local media outlets included Sing Tao Daily cited sources as saying the Hong Kong government was considering restricting access to Telegram. Privacy Commissioner for Personal Data Ada Chung told to the Legislative Council on Monday that government officials, police and lawmakers remain the targets of “doxxing” despite a privacy law amendment last year that criminalised the malicious disclosure of personal information. The group’s featured image is of a Pepe frog yelling, often referred to as the “REEEEEEE” meme. Pepe the Frog was created back in 2005 by Matt Furie and has since become an internet symbol for meme culture and “degen” culture.
from us


Telegram ✞ግቢ ጉባኤ✟
FROM American