HALALE_MERDAJA_DILLA Telegram 1002
"የልጅነት-ውጥን፤ የአፍላነት-ጥረት፤ የወጣትነት-ስኬት"

🌹 ክብር ለሚገባው ክብርን ምስጋና ለሚያሻውም ምስጋናን እንቸራለን። እኛ ከራሳችን አንዳች ነገርን ለማድረግ አቅሙም ብልሀቱም የለንም የአላህ መልካም ፍቃድ ቢታከልበት እንጂ። ይህን ድንቅ ስኬትም ላሳየን አምላክ የሚገባውን ያህል ምስጋና እናደርሳለን፥ አልሀምዱሊላሒ-ረቢል አለሚን።

🌹 በያዝነው ሳምንት በከተማችን ዲላ ብሎም በአካባቢያችን ታይቶም ሆነ ተሰምቶ የማይታወቅ ድንቅ ተግባር በጌታችን ይሁንታ ለመሳካት ችሏል። ለአመታት በሌሎች አካባቢዎች ሲከወን ተመልክተን እንከጅለው የነበረን መልካም ስራ ተራው ደርሶን እኛም የእድሉ ተካፋይ ለመሆን በቅተናል።

🌹 "ሀላል" የተሰኘው የልበ-ቀናዎች ስብስብ ልግስናና ቸርነት ከሞላቸው ግብረ-ሰናይ ድርጅቶች ጋር በፈጠረው ጠንካራ ግንኙነት ከ200 በላይ ወይፈን እና ቁጥራቸው ሰባት የሚደርሱ በጎችን ለተከበረው የአረፋ በዓል መስዋዕት በማድረግ ከሰባት ያላነሱ ከተሞችን፤ 12 ወረዳዎችን እንዲሁም በከተማችን ዲላ የሚገኙ ነዋሪዎችና ተቋማትን (ዩኒቨርሲቲ፣ ማረሚያ እና መሳጂዶችን) ጨምሮ ቁጥራቸው ከ3,000 ለሚልቁ ቤተሰቦች በዓሉን በደስታ ያሳልፉ ዘንድ የስጋ እደላ ፕሮግራም ሲያከናውን ውሎ አምሽቷል።

🌹 "ሀላል መረዳጃ ማህበር" በአስደናቂ የአመራር ብቃት፤ በቀልጣፋ አገልግሎት፤ አክብሮት በተሞላው መስተንግዶ እንዲሁም ጨዋነትን በተላበሰ አፈፃፀም የ1445ኛውን ዓመተ-ሒጅራ የአረፋ በዓል ታሪክ በሚያወሳው መልኩ በሰደቃ አድምቀውት ውለዋል፥ ይህን ሰናይ ተግባር አድንቀናል አመስግነናልም።

🌹 "ሀላል" ዛሬ ላይ ከሚፈፅማቸው ግሩም ተግባራት በተጨማሪ በቀጣይም ለመስራት ያሰባቸው በርካታ ውጥኖች አሉት። እነኚህ ታላላቅ ፕሮጀክቶች ዛሬ ላይ የማይቻሉ መስለው ቢታዩም በአላህ ፍቃድ ሁሉም እውን እንደሚሆን ባለሙሉ ተስፋ ነን፥ ኢንሻአላህ።

👉 በመጨረሻም "ሀላል" የወጣቶች ስብስብ እንደመሆኑ በርካታ እገዛዎችን ከሁሉም ባለድርሻ አካላት ይሻል። ይህን መሰል ባለራዕይ፤ ትጉህ እና ቆራጥ ስብስብ ወደ ተሻለ ደረጃ ማድረስ የሁሉም ሀላፊነት ሊሆን ይገባዋል።

🥀 ስለሆነም ማህበሩን በተለያየ መልኩ ለማገዝና ከወጣቶቹም ጎን በመሆን የቻላችሁትን አስተዋፆ ማበርከት የምትሹ አካላት በሚከተሉት አድራሻዎች ልታገኙዋቸው ትችላላችሁ።

👉 አድራሻ፦ ቢላል_መስጂድ_ህንፃ_አንደኛ_ፎቅ
ስልክ፦ 09-12-33-00-91
09-10-88-30-37
09-30-66-66-13

#ሀላል_በጎ_አድራጎት_ማህበር
#ኑ_በጋራ_ሆነን_የተሻለ_ማህበረሰብ_ለመፍጠር_እንትጋ!
https://www.tgoop.com/halale_merdaja_dilla

By:-Arefate abdulgefar



tgoop.com/halale_merdaja_dilla/1002
Create:
Last Update:

"የልጅነት-ውጥን፤ የአፍላነት-ጥረት፤ የወጣትነት-ስኬት"

🌹 ክብር ለሚገባው ክብርን ምስጋና ለሚያሻውም ምስጋናን እንቸራለን። እኛ ከራሳችን አንዳች ነገርን ለማድረግ አቅሙም ብልሀቱም የለንም የአላህ መልካም ፍቃድ ቢታከልበት እንጂ። ይህን ድንቅ ስኬትም ላሳየን አምላክ የሚገባውን ያህል ምስጋና እናደርሳለን፥ አልሀምዱሊላሒ-ረቢል አለሚን።

🌹 በያዝነው ሳምንት በከተማችን ዲላ ብሎም በአካባቢያችን ታይቶም ሆነ ተሰምቶ የማይታወቅ ድንቅ ተግባር በጌታችን ይሁንታ ለመሳካት ችሏል። ለአመታት በሌሎች አካባቢዎች ሲከወን ተመልክተን እንከጅለው የነበረን መልካም ስራ ተራው ደርሶን እኛም የእድሉ ተካፋይ ለመሆን በቅተናል።

🌹 "ሀላል" የተሰኘው የልበ-ቀናዎች ስብስብ ልግስናና ቸርነት ከሞላቸው ግብረ-ሰናይ ድርጅቶች ጋር በፈጠረው ጠንካራ ግንኙነት ከ200 በላይ ወይፈን እና ቁጥራቸው ሰባት የሚደርሱ በጎችን ለተከበረው የአረፋ በዓል መስዋዕት በማድረግ ከሰባት ያላነሱ ከተሞችን፤ 12 ወረዳዎችን እንዲሁም በከተማችን ዲላ የሚገኙ ነዋሪዎችና ተቋማትን (ዩኒቨርሲቲ፣ ማረሚያ እና መሳጂዶችን) ጨምሮ ቁጥራቸው ከ3,000 ለሚልቁ ቤተሰቦች በዓሉን በደስታ ያሳልፉ ዘንድ የስጋ እደላ ፕሮግራም ሲያከናውን ውሎ አምሽቷል።

🌹 "ሀላል መረዳጃ ማህበር" በአስደናቂ የአመራር ብቃት፤ በቀልጣፋ አገልግሎት፤ አክብሮት በተሞላው መስተንግዶ እንዲሁም ጨዋነትን በተላበሰ አፈፃፀም የ1445ኛውን ዓመተ-ሒጅራ የአረፋ በዓል ታሪክ በሚያወሳው መልኩ በሰደቃ አድምቀውት ውለዋል፥ ይህን ሰናይ ተግባር አድንቀናል አመስግነናልም።

🌹 "ሀላል" ዛሬ ላይ ከሚፈፅማቸው ግሩም ተግባራት በተጨማሪ በቀጣይም ለመስራት ያሰባቸው በርካታ ውጥኖች አሉት። እነኚህ ታላላቅ ፕሮጀክቶች ዛሬ ላይ የማይቻሉ መስለው ቢታዩም በአላህ ፍቃድ ሁሉም እውን እንደሚሆን ባለሙሉ ተስፋ ነን፥ ኢንሻአላህ።

👉 በመጨረሻም "ሀላል" የወጣቶች ስብስብ እንደመሆኑ በርካታ እገዛዎችን ከሁሉም ባለድርሻ አካላት ይሻል። ይህን መሰል ባለራዕይ፤ ትጉህ እና ቆራጥ ስብስብ ወደ ተሻለ ደረጃ ማድረስ የሁሉም ሀላፊነት ሊሆን ይገባዋል።

🥀 ስለሆነም ማህበሩን በተለያየ መልኩ ለማገዝና ከወጣቶቹም ጎን በመሆን የቻላችሁትን አስተዋፆ ማበርከት የምትሹ አካላት በሚከተሉት አድራሻዎች ልታገኙዋቸው ትችላላችሁ።

👉 አድራሻ፦ ቢላል_መስጂድ_ህንፃ_አንደኛ_ፎቅ
ስልክ፦ 09-12-33-00-91
09-10-88-30-37
09-30-66-66-13

#ሀላል_በጎ_አድራጎት_ማህበር
#ኑ_በጋራ_ሆነን_የተሻለ_ማህበረሰብ_ለመፍጠር_እንትጋ!
https://www.tgoop.com/halale_merdaja_dilla

By:-Arefate abdulgefar

BY ሀላል በጎ አድራጎት ማህበር(ዲላ)


Share with your friend now:
tgoop.com/halale_merdaja_dilla/1002

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

In handing down the sentence yesterday, deputy judge Peter Hui Shiu-keung of the district court said that even if Ng did not post the messages, he cannot shirk responsibility as the owner and administrator of such a big group for allowing these messages that incite illegal behaviors to exist. “[The defendant] could not shift his criminal liability,” Hui said. Activate up to 20 bots Telegram users themselves will be able to flag and report potentially false content. It’s yet another bloodbath on Satoshi Street. As of press time, Bitcoin (BTC) and the broader cryptocurrency market have corrected another 10 percent amid a massive sell-off. Ethereum (EHT) is down a staggering 15 percent moving close to $1,000, down more than 42 percent on the weekly chart.
from us


Telegram ሀላል በጎ አድራጎት ማህበር(ዲላ)
FROM American